ምርጫ 2013
ኦብነግ በገዢው ፓርቲ “ጥቃት እየተፈጸመብኝ ነው” አለ
በተስፋለም ወልደየስ
የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) የሶማሌ ክልልን ከሚያስተዳድረው ገዢ ፓርቲ “ብዙ ጥቃቶች እየተፈጸሙብኝ ነው” አለ። ባለፉት ሁለት ሳምንታት ብቻ ከ50 በላይ የኦብነግ አባላት መታሰራቸውን አንድ የግንባሩ አመራር ተናግረዋል።
የኦብነግ የስራ አስፈጻሚ አባል የሆኑት አቶ አህመድ መሐመድ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በጠራው ስብሰባ ላይ ዛሬ ማክሰኞ የካቲት 16 እንደገለጹት፤...
ክቡር ገና በመጪው ምርጫ ኢዜማን ወክለው ለአዲስ አበባ ምክር ቤት በዕጩ ተወዳዳሪነት ሊቀርቡ ነው
- የኢዜማ መሪ እና ምክትላቸው ለተወካዮች ምክር ቤት ለመወዳደር ነገ በየምርጫ ወረዳዎቻቸው ይፎካከራሉ
በተስፋለም ወልደየስ
የቀድሞው የኢትዮጵያ እና የአዲስ አበባ ምክር ቤት ፕሬዘዳንት የነበሩት አቶ ክቡር ገና፤ በመጪው ምርጫ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ፓርቲን ወክለው በአዲስ አበባ ምክር ቤት ለመወዳደር በዕጩነት ቀረቡ። በኢዜማ የመሪነት እና የምክትል መሪነት ስልጣን ያላቸው ዶ/ር...
ምርጫ ቦርድ፤ መጪውን ምርጫ በግንቦት 28 ሊያካሂድ ነው
የደቡብ ምዕራብ ክልል ህዝበ ውሳኔ በተመሳሳይ ቀን ይካሄዳልበአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ድምጽ የሚሰጠው በሰኔ 5 ይሆናልለትግራይ ክልል የተለየ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ይዘጋጃል
በተስፋለም ወልደየስ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፤ የመጪውን ምርጫ እና የደቡብ ምዕራብ ክልል ህዝበ ውሳኔ የድምጽ መስጫ ቀንን በተመሳሳይ ቀን ሊያደርግ ነው። ከትግራይ ክልል፣ ከአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተሞች ውጪ...
ምርጫ ቦርድ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳን ነገ ይፋ ሊያደርግ ነው
በተስፋለም ወልደየስ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመጪውን ምርጫ የጊዜ ሰሌዳ በነገው ዕለት ይፋ ሊያደርግ ነው። ቦርዱ በምርጫ የጊዜ ሰሌዳው ላይ ከ47 የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር ለመምከር ለነገ ስብሰባ ጠርቷል።
በአዲስ አበባው ራዲሰን ብሉ ሆቴል በሚካሄደው በነገው የምክክር መድረክ ላይ፤ የድምጽ መስጫ ቀንን ጨምሮ ዝርዝር የምርጫ ክንውኖችን የያዘ የጊዜ ሰሌዳ ለፖለቲካ...