የ68 ዓመቱ የቀድሞው የፊንላንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፔካ ሐቪስቶ፤ በኢትዮጵያውያን ዘንድ በይበልጥ የሚታወቁት በትግራይ ጦርነት ወቅት ይሰጧቸው በነበሩ ቀጥተኛ እና አነጋጋሪ አስተያየቶች ነበር። በጦርነቱ የመጀመሪያዎቹ ወራት የአውሮፓ ህብረት የኢትዮጵያ ልዩ ልዑክ የነበሩት ሐቪስቶ፤ ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በተደጋጋሚ በመገናኘት ለግጭቱ መፍትሔ ለማበጀት ሲጥሩ ከርመዋል። በዚሁ ኃላፊነታቸው ወቅት የትግራይ ክልልን የመጎብኘት...
Read More































