የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አራት አዳዲስ ኮሚሽነሮች ተሾሙለት 

ብሔራዊው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋም የሆነው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተጓደሉ ኮሚሽነሮች ምትክ አራት አዳዲስ አመራሮች ተሾሙለት። ዛሬ በፓርላማ ሹመታቸው ከደጸቀላቸው ኮሚሽነሮች መካከል ሶስቱ በተቋሙ እያገለገሉ የቆዩ ናቸው።  በ2012 ዓ.ም የተሻሻለው የኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጅ፤ ተቋሙ አንድ ዋና ኮሚሽነር እና አንድ ምክትል ዋና ኮሚሽነር እንዲሁም የሕጻናትና የሴቶች ጉዳዮችን በበላይነት የሚመሩ...
Read More

የአውሮፕላን መንገደኞች የአቪዬሽን ደህንነት ክፍያ እንዲከፍሉ የሚያስገድደው አዋጅ ጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ማክሰኞ ሚያዝያ 13፤ 2018 ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ፤ የአውሮፕላን መንገደኞች የአቪዬሽን ደህንነት ክፍያ እንዲከፍሉ የሚያስገድደውን አዋጅ በሁለት ተቃውሞ እና በሁለት ድምጸ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጸደቀ። ለብሔራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ገቢ ይደረጋል የተባለው ይህ ክፍያ፤ በፓርላማ አባላት ጥያቄ ተነስቶበታል። የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የፓርላማ ተመራጩ ዶ/ር...
Read More

ህወሓት በ2012 ዓ.ም የተመረጠው የትግራይ ክልል ምክር ቤት፤ “ወደ ስራ እንዲመለስ” ውሳኔ አስተላለፈ

ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በትግራይ ክልል ከስድስት ዓመት በፊት በተካሄደው ምርጫ የተመረጠው የክልሉ ምክር ቤት "ወደ ስራ እንዲመለስ" ውሳኔ አስተላለፈ። ፓርቲው የትግራይ መንግስት አስፈጻሚ አካል፤ “ሁሉንም አቅሞች ያካተተ” እና “አቃፊ” ሆኖ እንዲቋቋም ወስኗል። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህጋዊ ዕውቅናው ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር የተሰረዘው ህወሓት ውሳኔዎቹን ያስተላለፈው፤ የፓርቲው ማዕከላዊ...
Read More

በዘንድሮው የትምህርት ዘመን 2,672 ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ስራ አለመጀመራቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ

በ2018 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ለመመዝገብ ከታቀዱ ተማሪዎች መካከል 6.3 ሚሊዮን ገደማ የሚሆኑት አለመመዝገባቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ለፓርላማ በላከው ሪፖርት አስታወቀ። በአማራ፣ በትግራይ እና በኦሮሚያ ክልሎች የሚገኙትን ጨምሮ 2,672 ትምህርት ቤቶች ዘንድሮ የመማር ማስተማር ስራ አለመጀመራቸው፤ ተማሪዎቹ በትምህርት ገበታቸው ላይ ላለመገኘታቸው በሪፖርቱ በምክንያትነት ተጠቅሷል። “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የተመለከተችው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው...
Read More

የ“አዲስ ስታንዳርድ” ማኔጂንግ ኤዲተር እስካሁን ያለበት እንደማይታወቅ የመገናኛ ብዙሃን ተቋሙ አስታወቀ 

የ“አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ማኔጂንግ ኤዲተር የሆነው ጋዜጠኛ ሚሊዮን በየነ በትላንትናው ዕለት ረፋድ ላይ “ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች” ከተወሰደ በኋላ እስከ ዛሬ ድረስ የደረሰበት እንዳልታወቀ ተቋሙ አስታወቀ። ጋዜጠኛው ስለሚገኝበት ቦታ እና ሁኔታ ለተቋሙም ሆነ ለቤተሰቦቹ ያስታወቀ አካል ባለመኖሩ “ከፍተኛ ስጋት” እንደፈጠረባቸው የመገናኛ ብዙሃኑ ዋና አዘጋጅ አቶ ዮናስ ከድር ለ“ኢትዮጵያ...
Read More

“ብዙ ሰዎች አሁን ኢትዮጵያ ያለችበትን ሁኔታ በደንብ የሚገባቸው አይመስለኝም” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ 

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ብዙ ሰዎች ኢትዮጵያ አሁን ያለችበትን ሁኔታ “በደንብ የሚገባቸው አይመስለኝም” ሲሉ ተናገሩ። እርሳቸው የሚያስቧትን የበለጸገች ኢትዮጵያ “እንደሚያዩ” “ጥርጥር እንደሌላቸው” የገለጹት አብይ፤...

ኢትዮጵያ በስምንት ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 6.76 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ 

ኢትዮጵያ በዘንድሮው በጀት ዓመት ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 6.76 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህ የገንዘብ መጠን ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ...

ከህግ ውጭ ታስረው የነበሩ ከ1,300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ

ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከህግ ውጭ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አራት አዳዲስ ኮሚሽነሮች ተሾሙለት 

ብሔራዊው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋም የሆነው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተጓደሉ ኮሚሽነሮች ምትክ አራት አዳዲስ አመራሮች ተሾሙለት። ዛሬ በፓርላማ ሹመታቸው ከደጸቀላቸው ኮሚሽነሮች መካከል...

የአውሮፕላን መንገደኞች የአቪዬሽን ደህንነት ክፍያ እንዲከፍሉ የሚያስገድደው አዋጅ ጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ማክሰኞ ሚያዝያ 13፤ 2018 ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ፤ የአውሮፕላን መንገደኞች የአቪዬሽን ደህንነት ክፍያ እንዲከፍሉ የሚያስገድደውን አዋጅ በሁለት ተቃውሞ እና በሁለት...

በጋምቤላ ክልል የጸጥታ መደፍረስ “ተሳትፎ ነበራቸው” የተባሉ 62 የፖሊስ አባላት ጉዳይ በህግ እየታየ መሆኑ ተገለጸ

በጋምቤላ ክልል ተከስቶ በነበረው የጸጥታ መደፍረስ ወቅት “በጥፋት ድርጊቶች ውስጥ ተሳታፊ መሆናቸው ተረጋግጧል” ከተባሉ 272 የፖሊስ አባላት ውስጥ የ62ቱ ጉዳይ በህግ እየታየ መሆኑን አንድ...

የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ተዋጊዎች “የጦር ወንጀሎች” ሊሆኑ የሚችሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን መፈጸማቸውን አምነስቲ ኢንተርናሽናል ገለጸ

በኦሮሚያ ክልል ከ2011 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ ባለው ግጭት ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (ኦነሰ) ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን፤ “የጦር ወንጀሎች” ሊሆኑ የሚችሉ በርካታ የሰብአዊ መብት...

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፤ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ የክልሉን ህገ መንግስታዊ ወሰን “አደጋ ላይ የሚጥል ነው” ሲል አወገዘ

በትግራይ ክልል ስር የነበሩ አምስት የምርጫ ክልሎች “በቀጥታ” ምርጫ እንዲካሄድባቸው የተላለፈውን ውሳኔ፤ “በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያገኘውን የትግራይ ህገ መንግስታዊ ወሰን አደጋ ላይ የሚጥል...

በትግራይ ክልል ስር የነበሩ አምስት የምርጫ ክልሎች “በቀጥታ” ምርጫ እንዲካሄድባቸው ተወሰነ  

በትግራይ እና በአማራ ክልሎች መካከል “አከራካሪ ሆነው” የቆዩ የተባሉ አምስት የምርጫ ክልሎች፤ “የይገባኛል ጥያቄው እስከሚፈታ” ድረስ ከትግራይ ክልል ውጪ ሆነው ለፓርላማ “በቀጥታ” ምርጫ እንዲደረግባቸው...

የኢሕአፓ የምርጫ ዕጩ የሆኑት አቶ የሺዋስ አሰፋ ከአንድ ቀን እስር በኋላ ተፈቱ 

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ለቀጣዩ ምርጫ በዕጩነት ካዘጋጃቸው ተወዳዳሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት አቶ የሺዋስ አሰፋ ከአንድ ቀን እስር በኋላ ተፈቱ። አቶ የሺዋስ ዛሬ...

የትግራይ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

ከትግራይ ክልል ለሀገራዊ ምክክር የሚቀርቡ አጀንዳዎች የሚሰበሰቡበት መርሃ ግብር በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። በመርሃ ግብሩ የትግራይ ክልል...

በትግራይ ክልል ሀገራዊ ምክክር ለማድረግ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ የሚመክር ስብሰባ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የትግራይ ክልል የምክክር ሂደትን በተመለከተ በአዲስ አበባ ለሚኖሩ እና ከክልሉ ለሚመጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች “ከፍተኛ ጥሪ” በማድረግ የምክረ-ሐሳብ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ለማከናወን...

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የስራ ዘመን ለተጨማሪ ስምንት ወራት ተራዘመ 

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የስራ ዘመን በስምንት ወር አራዘመ። ፓርላማው የኮሚሽኑን የስራ ዘመን ለሁለተኛ ጊዜ ያራዘመው፤ ዛሬ ረቡዕ የካቲት 11፤...

የ“አዲስ ስታንዳርድ” ማኔጂንግ ኤዲተር እስካሁን ያለበት እንደማይታወቅ የመገናኛ ብዙሃን ተቋሙ አስታወቀ 

የ“አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ማኔጂንግ ኤዲተር የሆነው ጋዜጠኛ ሚሊዮን በየነ በትላንትናው ዕለት ረፋድ ላይ “ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች” ከተወሰደ በኋላ እስከ ዛሬ ድረስ...

የሽብር ወንጀል ተከሳሿ ጋዜጠኛ ገነት አስማማው፤ ከጋጠማት የጤና እክል ጋር በተያያዘ ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቀረበች 

በሽብር ወንጀል ተጠርጥራ ሶስት ዓመት ለሚጠጋ ጊዜ በእስር ላይ ያለችው ጋዜጠኛ ገነት አስማማው፤ ባጋጠማት የጤና እክል ምክንያት በራሷ ወጪ ፍራሽ ለመግዛት እንዲፈቀድላት ለፍርድ ቤት ጥያቄ...

ሲፒጄ የአዲስ ስታንዳርድ ምዝገባ “በአፋጣኝ ወደነበረበት እንዲመለስ” ጠየቀ

በትላንትናው ዕለት የምዝገባ ምስክር ወረቀቱ የተሰረዘው “አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን፤ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን “ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያዎች ተሰጥቶታል” የሚለው ክስ “ከእውነት የራቀ ነው”...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...