በአማራ እና ትግራይ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄ ከሚነሳባቸው አካባቢዎች መካከል አንዱ የሆነውን የወልቃይት ጉዳይ እርሳቸውም ሆነ የፓርላማ አባላት “እንደማይወስኑ” ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ገለጹ። በወልቃይት ህዝብ ህልውና ላይ “መወሰን” የሚችለው “የእዚያው አካባቢ ህዝብ” መሆኑን ያመለከቱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የፌደራል መንግስት አቋም አሁንም ጉዳዩ “በህዝበ ውሳኔ (ሪፈረንደም) እና በህጉ አግባብ ይወሰን” የሚል መሆኑን...
Read More
































