ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂውማን ራይትስ ዎች “የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ” ለማካሄድ እና “ተቃውሞን ለመቅጣት ስልጣን ይሰጣል” ያለውን በትግራይ ክልል ስራ ላይ የዋለ ህግ እንዲሻር ለክልሉ ባለስልጣናት ጥሪ አቀረበ። የትግራይ ክልል ምክር ቤት ባለፈው ግንቦት ወር መጨረሻ ስራ ላይ ያዋለው ህግ፤ “ኤርትራ ከምትከተለው አስገዳጅ የብሔራዊ አገልግሎት ጋር ምስስሎሽ ያለው...
Read More































