አሜሪካ ለሶማሌላንድ ዕውቅና የምትሰጥ “የመጀመሪያዋ ሀገር ትሆናለች” የሚል ተስፋ እንዳላቸው የራስ ገዝ አስተዳደሯ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ሞሐመድ አብዲላሒ ተናገሩ። አዲሱ የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር፤ ሶማሊያ “ግዛቴ ናት” ለምትላት ሶማሌላንድ ዕውቅና ከሰጠ ሌሎች ሀገራት ይከተላሉ የሚል እምነት እንዳላቸውም ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል። አዲሱ የሶማሌላንድ ፕሬዝዳንት ይህን ያሉት፤ ዛሬ ማክሰኞ የካቲት 4፤ 2017 በዱባይ በተካሄደ...
Read More