የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የተቋቋመበት “ህግ ተሻሽሎ”፤ የስልጣን ጊዜው ለተጨማሪ አንድ ዓመት ሊራዘም እንደሚችል ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ጥቆማ ሰጡ። የጊዜያዊ አስተዳደሩ ስራ ከተገመገመ በኋላ፤ “በግለሰቦች ደረጃ ለውጥ ሊካሄድ እንደሚችልም” አብይ ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የትግራይ ጉዳይ ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታን በተመለከተ፤ ከፓርላማ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ ነው። ዛሬ...
Read More