በኢትዮጵያ በሚከሰቱ በግጭቶች ምክንያት ነጋዴዎች “ለግድያ”፣ “ለስደት” እና “ለንብረት ውድመት” መጋለጣቸውን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድ እና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ቦጋለ ቢታኔ ተናገሩ። በትግራይ ክልል በነበረው ጦርነት ሳቢያ በክልሉ የሚገኙ ነጋዴዎች ከባንኮች ተበድረው ያልመለሱት የገንዘብ መጠን ወደ 90 ቢሊዮን ብር ማሻቀቡም ተገልጿል። ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ንግድ እና...
Read More





























