የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ፤ የሆቴል እና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከሚሰጡት የመኝታ አገልግሎት ላይ አምስት በመቶ ታክስ እንዲሰበስቡ ግዴታ የሚጥል ደንብ ተግባራዊ አደረገ። ደንቡ ከትላንት በስቲያ ረቡዕ ሐምሌ 1፤ 2018 ጀምሮ ተግባራዊ መደረግ እንደሚጀምር ቢሮው ቢገልጽም፤ የሆቴል ባለቤቶች ግን ለመዘጋጃ የተሰጠው ጊዜ አጭር መሆኑን በመግለጽ ቅሬታቸውን አስምተዋል። ...
Read More































