በትላንትናው ዕለት በአዲስ አበባ በይፋ የተመሰረተው የትግራይ “የሰላም እና የለውጥ ምክር ቤት” ዋና ዓላማ፤ በክልሉ “በአጭር ጊዜ ውስጥ በህዝብ የተመረጠ መንግስት እንዲኖር ማድረግ” መሆኑን ዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ ፓርቲ (ስምረት) ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጸ። ምክር ቤቱ እስከ 40 የሚደርሱ አባላት የሚይዝ ሲሆን አስተባባሪ ኮሚቴም ተዋቅሮለታል። በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎችን፣ ታዋቂ ግለሰቦችን፣...
Read More































