የመንግስት እና የግል ባንኮች ለተለያዩ ዘርፎች የሚሰጧቸውን ብድሮች፤ ለአምራች ኢንዱስትሪዎችም “ፍትሃዊ በሆነ መንገድ” እንዲያከፋፍሉ ግዴታ የሚጥል አዲስ ህግ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ እንደሚወጣ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። በሀገሪቱ ያሉ አምራች ኢንዱስትሪዎች ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ጋር በመተባበር፤ ለአፍሪካ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን ማከፈፈል የሚያስችሉ ኩባንያዎችን “መፍጠር” እንደሚገባቸውም አሳስበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ...
Read More






























