በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት “በአብዛኛው ደስተኞች ነን” ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናገሩ። ሚኒስትሩ ይህን ያሉት ከተፈታኝ ተማሪዎች መካከል 87.2 በመቶው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያሳልፋቸው ውጤት ማምጣት ሳይችሉ በቀሩበት እና 565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ካስታወቁ በኋላ ነው። ፕሮፌሰር ብርሃኑ የትምህርት ሚኒስትርነት ኃላፊነት ከተረከቡ...
Read More





























