የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንክ ጋርሺያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በሶስት የአፍሪካ ሀገራት ጉብኝት ሊያደርጉ ነው። ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ዛምቢያ የሚያደርጉት ጉብኝት፤ አሜሪካ ከየሀገራቱ ጋር ያላትን “ቁልፍ” የሁለትዮሽ ግንኙነቶች የማጠናከር እንዲሁም የጸጥታ እና የኢኮኖሚ አጋርነቶችን የማሳደግ ዓላማ ያለው ነው ተብሏል። ጋርሺያ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ...
Read More






























