የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ላይ የቀረቡ ምክረ ሃሳቦችን አተገባበር የሚከታተል “ገለልተኛ እና ሕጋዊ” አካል አንዲቋቋም ጥያቄ አቀረበ። የፌደራል መንግስት ምክረ ሃሳቦቹን ለመተግበር “ከተገቢው በላይ ጊዜ እንዳይወስድ” እና አፈጻጸሙን “በፍጥነት” እንዲከናወን እንዲያደርግም ፓርቲው አሳስቧል። ኢዜማ ማሳሰቢያውን እና ጥያቄውን ያቀረበው፤ ለ38 ቀናት ሲካሄድ የቆየውን ባለፈው ሳምንት...
Read More





























