በመጠናቀቅ ላይ ባለው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ 476 ምክረ ሃሳቦች መቅረባቸው ተገለጸ  

በቀጣዮቹ ቀናት ይጠናቀቃል ተብሎ በሚጠበቀው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንት ዋነኛ መወያያ አጀንዳዎች ስር በአጠቃላይ 476 ምክረ ሃሳቦች መቅረባቸው ይፋ ተደረገ። የቀረቡት ምክረ ሃሳቦች ከተጠቃለሉ እና ከተጣጠሙ በኋላ የተዘጋጀውን አንድ ወጥ ሰነድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ነገ አርብ አሊያም ከነገ ወዲያ ቅዳሜ ይረከባል ተብሎ ይጠበቃል። በ90 ንዑሳን አጀንዳዎች እና በ225...
Read More

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ላይ “የጽምጽ ውሳኔ አሰጣጥ ስርዓት” ተግባራዊ እየተደረገ አለመሆኑን ተሳታፊዎች ገለጹ 

ሰላሳ አራተኛ ቀኑን በያዘው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ላይ በአጀንዳዎች ላይ ውሳኔ እየተሰጠ ያለው “የድምጽ አሰጣጥ ስርዓትን” በተከተለ አግባብ አለመሆኑን ሶስት የጉባኤው ተሳታፊዎች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። በጉባኤው ላይ በማመካከር እና በታዛቢነት እየተሳተፉ ያሉ ሁለት ግለሰቦችም ይህንኑ አረጋግጠዋል። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ያዘጋጀው ሰነድ በአጀንዳዎች ላይ ውሳኔ የሚደረሰው በየደረጃው ያሉ ተሳታፊዎች...
Read More

የ“አዲስ ስታንዳርድ” ዋና አዘጋጅ ታስሮ መለቀቁን እና የድርጅቱ ንብረቶች በጸጥታ ኃይሎች መወሰዳቸውን አሳታሚው አስታወቀ

የ“አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ዋና አዘጋጅ ዮናስ ከድር፤ ባለፈው ቅዳሜ “በጸጥታ አባላት” ተይዞ ከአንድ ቀን በኋላ መለቀቁን አሳታሚ ድርጅቱ አስታወቀ። ይህ ድርጊት በተፈጸመ በማግስቱ “የጸጥታ እና የደህንነት አባላት” ወደ “አዲስ ስታንዳርድ” ቢሮ በመግባት፤ መገናኛ ብዙሃኑ ለስራ የሚገለገልባቸውን ንብረቶች ይዘው መሄዳቸውንም ድርጅቱ ገልጿል። የመገናኛ ብዙሃኑ አሳታሚ ጃኬን ፐብሊሺንግ ኃላፊነቱ...
Read More

ፖሊስ ሁለት የኢህአፓ አባላትን እና የፓርቲውን ጠበቃ “የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ተንቀሳቅሰዋል” በሚል ወነጀለ   

ከትላንት በስቲያ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉ ሁለት የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) አባላት እና የፓርቲው ጠበቃ፤ “የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ተንቀሳቅሰዋል” የሚል ውንጀላ ቀረበባቸው። ፖለቲከኞቹ እና ጠበቃው ከህዝባዊ ወያነ ሓርነት (ህወሓት)፣ “ከሌሎች ጸረ- ሰላም ኃይሎች” እና “ጽምዶ” ተብሎ ከሚጠራው ኃይል ጋር “በመቀናጀት” በአዲስ አበባ ከተማ አባላትን “በመመልመል” እና “በማደራጀት” ተጠርጥረዋል።  የፌደራል...
Read More

የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ከተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ በላይ ሊወስድ ይችላል ተባለ

በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ የነበረው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እየሄደ አለመሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጸ። እስካሁን በጉባኤው የተጠናቀሩ አጀንዳዎች፤ ከሚቀጥለው ሳምንት ሰኞ ጀምሮ 500 ተመካካሪዎችን ለሚይዙ 8 ቡድኖች እንደሚቀርቡ ኮሚሽኑ አስታውቋል።  ከሁለት ሳምንት በፊት ሐምሌ 8፤ 2018 በይፋ የተከፈተው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤...
Read More

በእስር ላይ የሚገኙት የኢሕአፓ አባላት እና የፓርቲው ጠበቃ፤ የ12 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደባቸው

በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ባለፈው ሰኞ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉት የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) አባላት አቶ አበበ አካሉ እና አቶ ይስሀቅ ወልዳይ እንዲሁም የፓርቲው...

ኢትዮ ቴሌኮም በ2018 በጀት ዓመት 215 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት 215.82 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። ገቢው ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ33.2 በመቶ ዕድገት ያሳየ ነው። መንግስታዊው...

ኢትዮጵያ የብሪክስ ልማት ባንክ አባል የምትሆንበት ረቂቅ አዋጅ ለተወካዮች ምክር ቤት ሊቀርብ ነው

የብሪክስ ሀገራት ያቋቋሙት የልማት ባንክን፤ ኢትዮጵያ በአባልነት እንድትቀላቀል የሚያስችላት የማጽደቂያ ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመራ። ረቂቅ አዋጁ በፓርላማ ጸድቆ ለባንኩ የገዢዎች ቦርድ...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

በመጠናቀቅ ላይ ባለው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ 476 ምክረ ሃሳቦች መቅረባቸው ተገለጸ  

በቀጣዮቹ ቀናት ይጠናቀቃል ተብሎ በሚጠበቀው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንት ዋነኛ መወያያ አጀንዳዎች ስር በአጠቃላይ 476 ምክረ ሃሳቦች መቅረባቸው ይፋ ተደረገ። የቀረቡት ምክረ ሃሳቦች...

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ላይ “የጽምጽ ውሳኔ አሰጣጥ ስርዓት” ተግባራዊ እየተደረገ አለመሆኑን ተሳታፊዎች ገለጹ 

ሰላሳ አራተኛ ቀኑን በያዘው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ላይ በአጀንዳዎች ላይ ውሳኔ እየተሰጠ ያለው “የድምጽ አሰጣጥ ስርዓትን” በተከተለ አግባብ አለመሆኑን ሶስት የጉባኤው ተሳታፊዎች ለ“ኢትዮጵያ...

“ህገ ወጥ የሲቪል ሰዎች ግድያ”፣ “ማሰቃየት” እና “ኢ-ሰብአዊ አያያዝ” በመጪዎቹ አምስት ዓመታት የሰብአዊ መብቶች “ዋና ስጋቶች” እንደሚሆኑ ኢሰመኮ አመለከተ

“ህገ ወጥ የሲቪል ሰዎች ግድያ”፣ “የዘፈቀደ እና የተራዘመ እስር”፣ “አስገድዶ መሰወር እና ጠለፋ” እንዲሁም “ማሰቃየት እና ኢ-ሰብአዊ አያያዝ”፤ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ለሰብአዊ መብቶች ትግበራ...

ዕድሜ ጠገቡ “ሲኒማ አምፒር” እና ሌሎች በቅርስ ተመዝግበው የነበሩ የፒያሳ ህንጻዎች ፈረሱ

በአዲስ አበባ ከተማ፣ ፒያሳ አካባቢ የሚገኙ እና ዕድሜያቸው ከ70 እስከ 100 ዓመት የሚጠጉ በቅርስነት የተመዘገቡ ህንጻዎች ፈረሱ። የፌደራል የቅርስ ጥናት እና ጥበቃ ባለስልጣን በበኩሉ...

ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40 የፓርላማ መቀመጫዎችን አሸነፉ

በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40፣ የግል ዕጩዎች ደግሞ 8 የፓርላማ መቀመጫዎች ማሸነፋቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ። ከሶስት ሳምንት በፊት በተካሄደው በዚህ...

ኢሰመኮ በምርጫው ዕለት “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አልተፈጸሙም” አለ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትላንትናው ዕለት የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ “ሰላማዊ”፣ “አሳታፊ”፣ “ዲሞክራሲያዊ” እና “አካታች” እንደነበር ገለጸ። ኮሚሽኑ ምርጫው “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት...

እስከ ምሽት ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

በዛሬው ዕለት በተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፤ እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ...

በመጠናቀቅ ላይ ባለው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ 476 ምክረ ሃሳቦች መቅረባቸው ተገለጸ  

በቀጣዮቹ ቀናት ይጠናቀቃል ተብሎ በሚጠበቀው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንት ዋነኛ መወያያ አጀንዳዎች ስር በአጠቃላይ 476 ምክረ ሃሳቦች መቅረባቸው ይፋ ተደረገ። የቀረቡት ምክረ ሃሳቦች...

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ላይ “የጽምጽ ውሳኔ አሰጣጥ ስርዓት” ተግባራዊ እየተደረገ አለመሆኑን ተሳታፊዎች ገለጹ 

ሰላሳ አራተኛ ቀኑን በያዘው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ላይ በአጀንዳዎች ላይ ውሳኔ እየተሰጠ ያለው “የድምጽ አሰጣጥ ስርዓትን” በተከተለ አግባብ አለመሆኑን ሶስት የጉባኤው ተሳታፊዎች ለ“ኢትዮጵያ...

የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ከተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ በላይ ሊወስድ ይችላል ተባለ

በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ የነበረው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እየሄደ አለመሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጸ። እስካሁን...

የ“አዲስ ስታንዳርድ” ዋና አዘጋጅ ታስሮ መለቀቁን እና የድርጅቱ ንብረቶች በጸጥታ ኃይሎች መወሰዳቸውን አሳታሚው አስታወቀ

የ“አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ዋና አዘጋጅ ዮናስ ከድር፤ ባለፈው ቅዳሜ “በጸጥታ አባላት” ተይዞ ከአንድ ቀን በኋላ መለቀቁን አሳታሚ ድርጅቱ አስታወቀ። ይህ ድርጊት...

“ሁሉም የዲጂታል ሚዲያዎች” ምዝገባ እንዲያከናውኑ ለማድረግ የሚያስችል የአዋጅ ማሻሻያ ሊደረግ ነው

በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ “ሁሉም የዲጂታል ሚዲያዎች” ወደ ምዝገባ ስርዓት እንዲገቡ ለማስቻል፤ በስራ ላይ ያለውን የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ እስከ ማሻሻል የሚደርስ “የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን” እያከናወነ መሆኑን...

እስከ አምስት ዓመት እስራት የሚያስቀጡ ጥፋቶች የተካተቱበት አዲሱ የመረጃ ነጻነት አዋጅ በፓርላማ ጸደቀ 

ለ15 ዓመታት በስራ ላይ ከቆየው “የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት አዋጅ” የመገናኛ ብዙኃንን የሚመለከተው ክፍል ተለይቶ ሌላ ራሱን የቻለ ህግ እንዲወጣለት የተደረገው በ2013 ዓ.ም ነበር።...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...