በቀጣዮቹ ቀናት ይጠናቀቃል ተብሎ በሚጠበቀው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንት ዋነኛ መወያያ አጀንዳዎች ስር በአጠቃላይ 476 ምክረ ሃሳቦች መቅረባቸው ይፋ ተደረገ። የቀረቡት ምክረ ሃሳቦች ከተጠቃለሉ እና ከተጣጠሙ በኋላ የተዘጋጀውን አንድ ወጥ ሰነድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ነገ አርብ አሊያም ከነገ ወዲያ ቅዳሜ ይረከባል ተብሎ ይጠበቃል። በ90 ንዑሳን አጀንዳዎች እና በ225...
Read More





























