የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የፓርላማ አባሉ አቶ ክርስቲያን ታደለ እና የቀድሞው የኢዜማ ሊቀመንበር ዶ/ር ጫኔ ከበደን ጨምሮ ከ600 በላይ እስረኞች፤ ክሳቸው እንዲቋረጥ በማድረግ እና በይቅርታ ከእስር እንዲለቀቁ መደረጉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። ኮሚሽኑ ይህን ያስታወቀው ዛሬ ሐሙስ ጳጉሜ 5፤ 2018 በዋና ጽህፈት ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው። መግለጫውን...
Read More
































