ኢትዮ ቴሌኮም በ2019 በጀት ዓመት ገቢውን 295 ቢሊዮን ብር ለማድረስ ማቀዱን አስታወቀ 

ኢትዮ ቴሌኮም በዘንድሮው በጀት ዓመት 295 ቢሊዮን ብር ገቢ ለማግኘት ማቀዱን አስታወቀ። ተቋሙ በ2019 በጀት ዓመት የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 96.2 ሚሊዮን ለማድረስ እቅድ አለው።  መንግስታዊው የቴሌኮም አቅራቢ ኩባንያ ይህን የገለጸው፤ ለሶስት ዓመት ከያዘው ስትራቴጂ ውስጥ በዘንድሮው በጀት ዓመት ሊያከናውናቸው ያቀዳቸውን አበይት ተግባራት ለማስተዋወቅ ባዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው። ኩባንያው ካለፈው ዓመት ጀምሮ...
Read More

የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው

የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንክ ጋርሺያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በሶስት የአፍሪካ ሀገራት ጉብኝት ሊያደርጉ ነው። ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ዛምቢያ የሚያደርጉት ጉብኝት፤ አሜሪካ ከየሀገራቱ ጋር ያላትን “ቁልፍ” የሁለትዮሽ ግንኙነቶች የማጠናከር እንዲሁም የጸጥታ እና የኢኮኖሚ አጋርነቶችን የማሳደግ ዓላማ ያለው ነው ተብሏል። ጋርሺያ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ...
Read More

ኢዜማ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ምክረ ሃሳቦችን የሚከታተል “ገለልተኛ እና ህጋዊ” አካል አንዲቋቋም ጠየቀ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ላይ የቀረቡ ምክረ ሃሳቦችን አተገባበር የሚከታተል “ገለልተኛ እና ሕጋዊ” አካል አንዲቋቋም ጥያቄ አቀረበ። የፌደራል መንግስት ምክረ ሃሳቦቹን ለመተግበር “ከተገቢው በላይ ጊዜ እንዳይወስድ” እና አፈጻጸሙን “በፍጥነት” እንዲከናወን እንዲያደርግም ፓርቲው አሳስቧል።  ኢዜማ ማሳሰቢያውን እና ጥያቄውን ያቀረበው፤ ለ38 ቀናት ሲካሄድ የቆየውን ባለፈው ሳምንት...
Read More

ከዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች መካከል 87.2 በመቶው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያሳልፍ ውጤት ማምጣት አልቻሉም 

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት “በአብዛኛው ደስተኞች ነን” ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናገሩ። ሚኒስትሩ ይህን ያሉት ከተፈታኝ ተማሪዎች መካከል 87.2 በመቶው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያሳልፋቸው ውጤት ማምጣት ሳይችሉ በቀሩበት እና 565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ካስታወቁ በኋላ ነው። ፕሮፌሰር ብርሃኑ የትምህርት ሚኒስትርነት ኃላፊነት ከተረከቡ...
Read More

በአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ አቀራራቢ ሃሳቦችን እንዲያዘጋጅ የተቋቋመው ኮሚቴ፤ አስማሚ ምክረ ሃሳቦችን ዛሬ ያቀርባል ተብሎ ይጠበቃል

በሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ላይ ውዝግብ እና አለመግባባት በፈጠረው የአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ ላይ አስማሚ ሃሳብ እንዲያዘጋጅ የተቋቋመው አቀራራቢ ኮሚቴ፤ የደረሰበትን ውጤት በዛሬው ዕለት ለተመካካሪዎች እንዲያቀርብ መወሰኑን የጉባኤው ተሳታፊዎች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጹ። ኮሚቴው አስማሚ ሃሳቡን የሚያዘጋጀው፤ በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ በተለያዩ ደረጃዎች የተከፋፈሉ ቡድኖች ያቀረቧቸውን ሃሳቦች ከቃለ ጉባኤዎች ላይ ከመረመረ በኋላ...
Read More

በእስር ላይ የሚገኙት የኢሕአፓ አባላት እና የፓርቲው ጠበቃ፤ የ12 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደባቸው

በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ባለፈው ሰኞ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉት የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) አባላት አቶ አበበ አካሉ እና አቶ ይስሀቅ ወልዳይ እንዲሁም የፓርቲው...

ኢትዮ ቴሌኮም በ2018 በጀት ዓመት 215 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት 215.82 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። ገቢው ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ33.2 በመቶ ዕድገት ያሳየ ነው። መንግስታዊው...

ኢትዮጵያ የብሪክስ ልማት ባንክ አባል የምትሆንበት ረቂቅ አዋጅ ለተወካዮች ምክር ቤት ሊቀርብ ነው

የብሪክስ ሀገራት ያቋቋሙት የልማት ባንክን፤ ኢትዮጵያ በአባልነት እንድትቀላቀል የሚያስችላት የማጽደቂያ ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመራ። ረቂቅ አዋጁ በፓርላማ ጸድቆ ለባንኩ የገዢዎች ቦርድ...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

ኢትዮ ቴሌኮም በ2019 በጀት ዓመት ገቢውን 295 ቢሊዮን ብር ለማድረስ ማቀዱን አስታወቀ 

ኢትዮ ቴሌኮም በዘንድሮው በጀት ዓመት 295 ቢሊዮን ብር ገቢ ለማግኘት ማቀዱን አስታወቀ። ተቋሙ በ2019 በጀት ዓመት የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 96.2 ሚሊዮን ለማድረስ እቅድ አለው።  መንግስታዊው የቴሌኮም አቅራቢ...

በአዲስ አበባ ከተማ ያሉ ሁሉም የመንግስት ትምህርት ቤቶች፤ የተማሪዎቻቸውን ምዝገባ “በኦንላይን” እንዲያካሄዱ ተደረገ 

በሙሉጌታ በላይ በአዲስ አበባ ከተማ ከቅድመ አንደኛ እስከ ሁለተኛ ደረጃ በሚያስተምሩ ሁሉም የመንግስት ትምህርት ቤቶች፤ የ2017 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባን “በኦንላይን” እንዲያካሄዱ ተደረገ። አዲሱ አሰራር...

“ህገ ወጥ የሲቪል ሰዎች ግድያ”፣ “ማሰቃየት” እና “ኢ-ሰብአዊ አያያዝ” በመጪዎቹ አምስት ዓመታት የሰብአዊ መብቶች “ዋና ስጋቶች” እንደሚሆኑ ኢሰመኮ አመለከተ

“ህገ ወጥ የሲቪል ሰዎች ግድያ”፣ “የዘፈቀደ እና የተራዘመ እስር”፣ “አስገድዶ መሰወር እና ጠለፋ” እንዲሁም “ማሰቃየት እና ኢ-ሰብአዊ አያያዝ”፤ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ለሰብአዊ መብቶች ትግበራ...

ዕድሜ ጠገቡ “ሲኒማ አምፒር” እና ሌሎች በቅርስ ተመዝግበው የነበሩ የፒያሳ ህንጻዎች ፈረሱ

በአዲስ አበባ ከተማ፣ ፒያሳ አካባቢ የሚገኙ እና ዕድሜያቸው ከ70 እስከ 100 ዓመት የሚጠጉ በቅርስነት የተመዘገቡ ህንጻዎች ፈረሱ። የፌደራል የቅርስ ጥናት እና ጥበቃ ባለስልጣን በበኩሉ...

ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40 የፓርላማ መቀመጫዎችን አሸነፉ

በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40፣ የግል ዕጩዎች ደግሞ 8 የፓርላማ መቀመጫዎች ማሸነፋቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ። ከሶስት ሳምንት በፊት በተካሄደው በዚህ...

ኢሰመኮ በምርጫው ዕለት “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አልተፈጸሙም” አለ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትላንትናው ዕለት የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ “ሰላማዊ”፣ “አሳታፊ”፣ “ዲሞክራሲያዊ” እና “አካታች” እንደነበር ገለጸ። ኮሚሽኑ ምርጫው “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት...

እስከ ምሽት ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

በዛሬው ዕለት በተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፤ እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ...

ኢዜማ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ምክረ ሃሳቦችን የሚከታተል “ገለልተኛ እና ህጋዊ” አካል አንዲቋቋም ጠየቀ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ላይ የቀረቡ ምክረ ሃሳቦችን አተገባበር የሚከታተል “ገለልተኛ እና ሕጋዊ” አካል አንዲቋቋም ጥያቄ አቀረበ። የፌደራል...

በአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ አቀራራቢ ሃሳቦችን እንዲያዘጋጅ የተቋቋመው ኮሚቴ፤ አስማሚ ምክረ ሃሳቦችን ዛሬ ያቀርባል ተብሎ ይጠበቃል

በሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ላይ ውዝግብ እና አለመግባባት በፈጠረው የአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ ላይ አስማሚ ሃሳብ እንዲያዘጋጅ የተቋቋመው አቀራራቢ ኮሚቴ፤ የደረሰበትን ውጤት በዛሬው ዕለት ለተመካካሪዎች...

በመጠናቀቅ ላይ ባለው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ 476 ምክረ ሃሳቦች መቅረባቸው ተገለጸ  

በቀጣዮቹ ቀናት ይጠናቀቃል ተብሎ በሚጠበቀው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንት ዋነኛ መወያያ አጀንዳዎች ስር በአጠቃላይ 476 ምክረ ሃሳቦች መቅረባቸው ይፋ ተደረገ። የቀረቡት ምክረ ሃሳቦች...

የ“አዲስ ስታንዳርድ” ዋና አዘጋጅ ታስሮ መለቀቁን እና የድርጅቱ ንብረቶች በጸጥታ ኃይሎች መወሰዳቸውን አሳታሚው አስታወቀ

የ“አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ዋና አዘጋጅ ዮናስ ከድር፤ ባለፈው ቅዳሜ “በጸጥታ አባላት” ተይዞ ከአንድ ቀን በኋላ መለቀቁን አሳታሚ ድርጅቱ አስታወቀ። ይህ ድርጊት...

“ሁሉም የዲጂታል ሚዲያዎች” ምዝገባ እንዲያከናውኑ ለማድረግ የሚያስችል የአዋጅ ማሻሻያ ሊደረግ ነው

በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ “ሁሉም የዲጂታል ሚዲያዎች” ወደ ምዝገባ ስርዓት እንዲገቡ ለማስቻል፤ በስራ ላይ ያለውን የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ እስከ ማሻሻል የሚደርስ “የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን” እያከናወነ መሆኑን...

እስከ አምስት ዓመት እስራት የሚያስቀጡ ጥፋቶች የተካተቱበት አዲሱ የመረጃ ነጻነት አዋጅ በፓርላማ ጸደቀ 

ለ15 ዓመታት በስራ ላይ ከቆየው “የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት አዋጅ” የመገናኛ ብዙኃንን የሚመለከተው ክፍል ተለይቶ ሌላ ራሱን የቻለ ህግ እንዲወጣለት የተደረገው በ2013 ዓ.ም ነበር።...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...