ኢትዮ ቴሌኮም በዘንድሮው በጀት ዓመት 295 ቢሊዮን ብር ገቢ ለማግኘት ማቀዱን አስታወቀ። ተቋሙ በ2019 በጀት ዓመት የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 96.2 ሚሊዮን ለማድረስ እቅድ አለው። መንግስታዊው የቴሌኮም አቅራቢ ኩባንያ ይህን የገለጸው፤ ለሶስት ዓመት ከያዘው ስትራቴጂ ውስጥ በዘንድሮው በጀት ዓመት ሊያከናውናቸው ያቀዳቸውን አበይት ተግባራት ለማስተዋወቅ ባዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው። ኩባንያው ካለፈው ዓመት ጀምሮ...
Read More































