በይፋ ከተከፈተ አንድ ሳምንት ባስቆጠረው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ የሚገኙ ተወካዮች፤ በስምንት ዋነኛ አጀንዳዎች በተከፋፈሉ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ይገኛሉ። ከእነዚህ ዋነኛ አጀንዳዎች መካከል “የመንግስት አደረጃጀት እና ቅርጽ” እንዲሁም “የፖለቲካ ስርዓት፣ የፖለቲካ ውክልና እና የምርጫ ስርዓትን” የሚመለከተው ይገኝበታል። በዚህ አጀንዳ ስር በንዑስ አጀንዳነት ከተያዙ የውይይት ጉዳዮች ውስጥ፤ “የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና...
Read More





























