በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ላይ ትኩረት ከሳቡ አጀንዳዎች አንዱ የሆነው የአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ፤ በኦሮሚያ ክልል የፖለቲካ ልሂቃን እና በሌሎች ተመካካሪዎች መካከል አለመግባባት ፈጥሯል። “አዲስ አበባ የፌደራል ትሁን ወይስ የኦሮሚያ ክልል አካል?” የሚለው ጥያቄ በጉባኤው ከተደራጁ ጥቃቅን ቡድኖች እስከ ስልታዊ ቡድኖች ድረስ ተንጸባርቋል። ትላንት ረቡዕ ሐምሌ...
Read More




























