ሰላሳ አራተኛ ቀኑን በያዘው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ላይ በአጀንዳዎች ላይ ውሳኔ እየተሰጠ ያለው “የድምጽ አሰጣጥ ስርዓትን” በተከተለ አግባብ አለመሆኑን ሶስት የጉባኤው ተሳታፊዎች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። በጉባኤው ላይ በማመካከር እና በታዛቢነት እየተሳተፉ ያሉ ሁለት ግለሰቦችም ይህንኑ አረጋግጠዋል። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ያዘጋጀው ሰነድ በአጀንዳዎች ላይ ውሳኔ የሚደረሰው በየደረጃው ያሉ ተሳታፊዎች...
Read More





























