ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ ከ600 በላይ እስረኞች መፈታታቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የፓርላማ አባሉ አቶ ክርስቲያን ታደለ እና የቀድሞው የኢዜማ ሊቀመንበር ዶ/ር ጫኔ ከበደን ጨምሮ ከ600 በላይ እስረኞች፤ ክሳቸው እንዲቋረጥ በማድረግ እና በይቅርታ ከእስር እንዲለቀቁ መደረጉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። ኮሚሽኑ ይህን ያስታወቀው ዛሬ ሐሙስ ጳጉሜ 5፤ 2018 በዋና ጽህፈት ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው። መግለጫውን...
Read More

የሀገራዊ የምክክር ጉባኤ አጀንዳዎች እና ምክረ ሃሳቦች በአንድ ሳምንት ገደማ ጊዜ ውስጥ ለፓርላማ ሊቀርቡ ነው 

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ላይ የቀረቡ አጀንዳዎችን እና መፍትሔ አመንጪ ምክረ ሐሳቦችን ከመስከረም 10፤ 2019 በፊት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚያቀርብ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ አጀንዳዎቹን እና ምክረ ሃሳቦቹን ለሁሉም ክልሎች እና ለፌደራል መንግስት የማስረከብ ስራ እንደሚሰራም ገልጿል።  ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ይህን የገለጸው፤ በቀጣይ የሚሰራቸውን ጉዳዮች በተመለከተ ዛሬ ሐሙስ...
Read More

በ2025 በኢትዮጵያ ባሉ ትምህርት ቤቶች እና ህጻናት ላይ ምን ያህል ጥቃት ተፈጽሟል? 

ባለፈው የፈረንጆቹ 2025 ዓመት በተለያዩ ሀገራት በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ላይ 1,680 ጥቃቶች ውስጥ መፈጸማቸውን የተባበሩት መንግስታት የትምህርት የሳይንስ እና የባህል ድርጅት (UNESCO)  ገለጸ። ከእነዚህ ጥቃቶች ውስጥ አስራ ዘጠኙ የተፈጸሙት በኢትዮጵያ መሆኑን፤ ተቋሙ ያጣቀሰው በቅርቡ በመንግስታቱ ድርጅት በኩል የቀረበ አንድ ሪፖርት አመልክቷል። ዩኔስኮ ባለፈው ሰኔ ወር በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ጠቅላላ...
Read More

የአሜሪካ ዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት በአዲስ አበባ የሚከፍተው ቢሮ ነገ ስራ ይጀምራል 

ወደ ዩናይትድ ስቴትስ መግባት የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንን የፍልሰት ጉዳዮች ለማስተናገድ፤ የአሜሪካ የዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት በኢትዮጵያ የሚከፍተው ቢሮ በነገው ዕለት ስራ ሊጀምር ነው። በቢሮው ለመስተናገድ የሚሹ ኢትዮጵያውያን አስቀድመው ቀጠሮ መያዝ እንደሚጠበቅባቸው አገልግሎቱ ገልጿል።መቀመጫውን በአዲስ አበባ የሚያደርገው አዲሱ ቢሮ ለቪዛ ማመልከቻዎች ውሳኔ የሚሰጥ እንዳልሆነ የአሜሪካ የዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት አስታውቋል። ሆኖም ቢሮው...
Read More

ኢትዮ ቴሌኮም በ2019 በጀት ዓመት ገቢውን 295 ቢሊዮን ብር ለማድረስ ማቀዱን አስታወቀ 

ኢትዮ ቴሌኮም በዘንድሮው በጀት ዓመት 295 ቢሊዮን ብር ገቢ ለማግኘት ማቀዱን አስታወቀ። ተቋሙ በ2019 በጀት ዓመት የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 96.2 ሚሊዮን ለማድረስ እቅድ አለው።  መንግስታዊው የቴሌኮም አቅራቢ ኩባንያ ይህን የገለጸው፤ ለሶስት ዓመት ከያዘው ስትራቴጂ ውስጥ በዘንድሮው በጀት ዓመት ሊያከናውናቸው ያቀዳቸውን አበይት ተግባራት ለማስተዋወቅ ባዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው። ኩባንያው ካለፈው ዓመት ጀምሮ...
Read More

በእስር ላይ የሚገኙት የኢሕአፓ አባላት እና የፓርቲው ጠበቃ፤ የ12 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደባቸው

በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ባለፈው ሰኞ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉት የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) አባላት አቶ አበበ አካሉ እና አቶ ይስሀቅ ወልዳይ እንዲሁም የፓርቲው...

ኢትዮ ቴሌኮም በ2018 በጀት ዓመት 215 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት 215.82 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። ገቢው ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ33.2 በመቶ ዕድገት ያሳየ ነው። መንግስታዊው...

ኢትዮጵያ የብሪክስ ልማት ባንክ አባል የምትሆንበት ረቂቅ አዋጅ ለተወካዮች ምክር ቤት ሊቀርብ ነው

የብሪክስ ሀገራት ያቋቋሙት የልማት ባንክን፤ ኢትዮጵያ በአባልነት እንድትቀላቀል የሚያስችላት የማጽደቂያ ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመራ። ረቂቅ አዋጁ በፓርላማ ጸድቆ ለባንኩ የገዢዎች ቦርድ...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ ከ600 በላይ እስረኞች መፈታታቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የፓርላማ አባሉ አቶ ክርስቲያን ታደለ እና የቀድሞው የኢዜማ ሊቀመንበር ዶ/ር ጫኔ ከበደን ጨምሮ ከ600 በላይ እስረኞች፤ ክሳቸው እንዲቋረጥ በማድረግ እና...

የሀገራዊ የምክክር ጉባኤ አጀንዳዎች እና ምክረ ሃሳቦች በአንድ ሳምንት ገደማ ጊዜ ውስጥ ለፓርላማ ሊቀርቡ ነው 

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ላይ የቀረቡ አጀንዳዎችን እና መፍትሔ አመንጪ ምክረ ሐሳቦችን ከመስከረም 10፤ 2019 በፊት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚያቀርብ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን...

“ህገ ወጥ የሲቪል ሰዎች ግድያ”፣ “ማሰቃየት” እና “ኢ-ሰብአዊ አያያዝ” በመጪዎቹ አምስት ዓመታት የሰብአዊ መብቶች “ዋና ስጋቶች” እንደሚሆኑ ኢሰመኮ አመለከተ

“ህገ ወጥ የሲቪል ሰዎች ግድያ”፣ “የዘፈቀደ እና የተራዘመ እስር”፣ “አስገድዶ መሰወር እና ጠለፋ” እንዲሁም “ማሰቃየት እና ኢ-ሰብአዊ አያያዝ”፤ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ለሰብአዊ መብቶች ትግበራ...

ዕድሜ ጠገቡ “ሲኒማ አምፒር” እና ሌሎች በቅርስ ተመዝግበው የነበሩ የፒያሳ ህንጻዎች ፈረሱ

በአዲስ አበባ ከተማ፣ ፒያሳ አካባቢ የሚገኙ እና ዕድሜያቸው ከ70 እስከ 100 ዓመት የሚጠጉ በቅርስነት የተመዘገቡ ህንጻዎች ፈረሱ። የፌደራል የቅርስ ጥናት እና ጥበቃ ባለስልጣን በበኩሉ...

ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40 የፓርላማ መቀመጫዎችን አሸነፉ

በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40፣ የግል ዕጩዎች ደግሞ 8 የፓርላማ መቀመጫዎች ማሸነፋቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ። ከሶስት ሳምንት በፊት በተካሄደው በዚህ...

ኢሰመኮ በምርጫው ዕለት “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አልተፈጸሙም” አለ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትላንትናው ዕለት የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ “ሰላማዊ”፣ “አሳታፊ”፣ “ዲሞክራሲያዊ” እና “አካታች” እንደነበር ገለጸ። ኮሚሽኑ ምርጫው “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት...

እስከ ምሽት ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

በዛሬው ዕለት በተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፤ እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ...

የሀገራዊ የምክክር ጉባኤ አጀንዳዎች እና ምክረ ሃሳቦች በአንድ ሳምንት ገደማ ጊዜ ውስጥ ለፓርላማ ሊቀርቡ ነው 

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ላይ የቀረቡ አጀንዳዎችን እና መፍትሔ አመንጪ ምክረ ሐሳቦችን ከመስከረም 10፤ 2019 በፊት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚያቀርብ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን...

ኢዜማ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ምክረ ሃሳቦችን የሚከታተል “ገለልተኛ እና ህጋዊ” አካል አንዲቋቋም ጠየቀ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ላይ የቀረቡ ምክረ ሃሳቦችን አተገባበር የሚከታተል “ገለልተኛ እና ሕጋዊ” አካል አንዲቋቋም ጥያቄ አቀረበ። የፌደራል...

በአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ አቀራራቢ ሃሳቦችን እንዲያዘጋጅ የተቋቋመው ኮሚቴ፤ አስማሚ ምክረ ሃሳቦችን ዛሬ ያቀርባል ተብሎ ይጠበቃል

በሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ላይ ውዝግብ እና አለመግባባት በፈጠረው የአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ ላይ አስማሚ ሃሳብ እንዲያዘጋጅ የተቋቋመው አቀራራቢ ኮሚቴ፤ የደረሰበትን ውጤት በዛሬው ዕለት ለተመካካሪዎች...

የ“አዲስ ስታንዳርድ” ዋና አዘጋጅ ታስሮ መለቀቁን እና የድርጅቱ ንብረቶች በጸጥታ ኃይሎች መወሰዳቸውን አሳታሚው አስታወቀ

የ“አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ዋና አዘጋጅ ዮናስ ከድር፤ ባለፈው ቅዳሜ “በጸጥታ አባላት” ተይዞ ከአንድ ቀን በኋላ መለቀቁን አሳታሚ ድርጅቱ አስታወቀ። ይህ ድርጊት...

“ሁሉም የዲጂታል ሚዲያዎች” ምዝገባ እንዲያከናውኑ ለማድረግ የሚያስችል የአዋጅ ማሻሻያ ሊደረግ ነው

በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ “ሁሉም የዲጂታል ሚዲያዎች” ወደ ምዝገባ ስርዓት እንዲገቡ ለማስቻል፤ በስራ ላይ ያለውን የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ እስከ ማሻሻል የሚደርስ “የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን” እያከናወነ መሆኑን...

እስከ አምስት ዓመት እስራት የሚያስቀጡ ጥፋቶች የተካተቱበት አዲሱ የመረጃ ነጻነት አዋጅ በፓርላማ ጸደቀ 

ለ15 ዓመታት በስራ ላይ ከቆየው “የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት አዋጅ” የመገናኛ ብዙኃንን የሚመለከተው ክፍል ተለይቶ ሌላ ራሱን የቻለ ህግ እንዲወጣለት የተደረገው በ2013 ዓ.ም ነበር።...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...