በትጥቅ ትግል እና በእስር ላይ ያሉ የአማራ ክልል ተወላጆችን በምክክር ሂደት ለማሳተፍ የጀመረውን ጥረት እንደሚቀጥል የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ

በተስፋለም ወልደየስ በተለያዩ ምክንያቶች ጫካ ገብተው ትጥቅ ትግል እያካሄዱ የሚገኙ፣ እስር ቤት ያሉ እንዲሁም ሀገራቸውን ለቅቀው የተሰደዱ የአማራ ክልል ተወላጆች፤ በሀገራዊ ምክክር እንዲሳተፉ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ለመፍጠር የጀመረውን ጥረት “አጠናክሮ እንደሚቀጥል” የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ጥረቱን ከግብ ለማድረግ “የተለየ ትኩረትም ሰጥቶ” እንደሚሰራ ገልጿል።   ይህ የተገለጸው ዛሬ ሐሙስ ሚያዝያ...
Read More

አዲሱ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት፤ “ከህገ መንግስታዊ” እና “ከሀገር ሉዓላዊነት” ያፈነገጡ ግንኙነቶች እና እንቅስቃሴዎች እንዲቆሙ ለማድረግ ተስማሙ 

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንትነትን በዛሬው ዕለት የተረከቡት ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ፤ “ከህገ መንግስታዊ”፣ “ከህጋዊ ስርዓት”፣ “ከሀገር ሉዓላዊነት” እና “ከፕሪቶሪያ ስምምነት” ያፈነገጡ የተባሉ “ግንኙነቶች” እና “እንቅስቃሴዎች” እንዲቆሙ ለማድረግ ተስማሙ። አዲሱ ፕሬዝዳንት ይህን ቃል የገቡት፤ በርክክብ ስነ ስርዓቱ ላይ በፈረሙት የጊዜያዊ አስተዳደሩ “የተልዕኮ አፈጻጸም” “የቃል ኪዳን ሰነድ” ላይ ነው።  ሌተናል ጄነራል...
Read More

ለአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ የሚውል ገቢ፤ ከግለሰቦች እና ከሰራተኞች ደመወዝ እንዲሰበስብ የሚያስገድደው የአዋጅ ረቂቅ ጥያቄ ተነሳበት  

በቤርሳቤህ ገብረ ከሁለት ሳምንት በፊት ለፓርላማ በቀረበው የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር የአዋጅ ረቂቅ የተካተተው እና “ለአደጋ ስጋት ምላሽ” የሚውል ገንዘብ ከግለሰቦች አንዲሰበሰብ የሚያዝዘው ድንጋጌ ጥያቄ ተነሳበት። የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ ከሰራተኞች ደመወዝ እና ከግለሰቦች የሚጠበቀው መዋጮ መጠን፤ ወደፊት ውይይት ከተካሄደበት በኋላ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚወጣ ደንብ የሚወሰን መሆኑን...
Read More

የአማራ ክልል የሀገራዊ ምክክር የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ተጀመረ 

በተስፋለም ወልደየስ በመጪው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከአማራ ክልል የሚቀርቡ አጀንዳዎችን የማሰባሰብ ሂደት፤ ዛሬ ቅዳሜ መጋቢት 27፤ 2017  በባህርዳር ከተማ በይፋ ተጀመረ። የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን ወክለው በባህርዳር ከተማ የተሰባሰቡ ከ4,500 በላይ ተሳታፊዎች፤ ክልሉን በመወከል በሀገር አቀፉ ጉባኤ የሚሳተፉ ተወካዮችን ይመርጣሉ። በባህርዳር ዩኒቨርስቲ ስቴዲየም በተካሄደው በዛሬው የመክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ የተገኙት የማህበረሰብ...
Read More

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የስልጣን ጊዜ ለማራዘም የሚያስችል የአዋጅ ማሻሻያ በፓርላማ ጸደቀ

በቤርሳቤህ ገብረ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ማክሰኞ መጋቢት 23፤ 2017 ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ፤ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የስልጣን ጊዜን ለማራዘም የሚስችል የአዋጅ ማሻሻያ አጸደቀ። የአዋጅ ማሻሻያው በአብላጫ ድምጽ ሲጸድቅ፤ ሁለት የፓርላማ አባላት ድምጽ ከመስጠት ታቅበዋል።  ፓርላማው ማሻሻያውን ያጸደቀለት አዋጅ፤ የፌደራል መንግስት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበት ስርዓት ለመደንገግ ከ21 ዓመት በፊት...
Read More

የአማራ ክልል የማህበረሰብ ተወካዮች ሲያካሄዱት የቆየው የሀገራዊ ምክክር አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ተጠናቀቀ

የአማራ ክልል የማህበረሰብ ተወካዮች ካለፈው እሁድ ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ቀናት ሲያካሄዱት የቆየው የሀገራዊ ምክክር አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ተጠናቀቀ። የማህበረሰብ ተወካዮቹ፤ በመጪዎቹ ቀናት ከሌሎች ባለድርሻ...

በአማራ ክልል ጃዊ ወረዳ በተከሰተ አተት መሰል ወረርሽኝ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ 

በቤተልሔም ሠለሞን በአማራ ክልል፣ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር፣ ጃዊ ወረዳ ከትላንት በስቲያ ሰኞ ጀምሮ በተከሰተ የአጣዳፊ ተቅማጥ እና ትውከት (አተት) መሰል ወረርሽኝ የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን...

በአፋር ክልል በሬክተር ስኬል 5.5 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

በአፋር ክልል በሬክተር ስኬል 5.5 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ እሁድ መጋቢት 7 ምሽት መከሰቱን የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መስሪያ ቤት ገለጸ። ንዝረቱ በአዲስ አበባ የተለያዩ...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

አምስት የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ ሰራተኞች “በሽብር ወንጀል” ተጠርጥረው ፍርድ ቤት ቀረቡ

በቤርሳቤህ ገብረ የፌደራል ፖሊስ “በሽብር ወንጀል ጉዳይ” ጠርጥሬያቸዋለሁ ያላቸውን አምስት የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ ሰራተኞችን በዛሬው ዕለት ፍርድ ቤት አቀረበ። ጉዳዩ የቀረበለት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፤...

በአዲስ አበባ ከተማ 18 ሄክታር መሬት ለሊዝ ጨረታ ሊቀርብ ነው

በቤርሳቤህ ገብረ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ፤ በጥቅሉ 18 ሄክታር ስፋት ያላቸውን 427 ቦታዎች ለሊዝ ጨረታ ሊያቀርብ ነው። በመዲናይቱ ዘጠኝ ክፍለ...

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያሻሻለው ህገ መንግስት “ተፈጻሚ እንዳይሆን”፤ ለሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ አቤቱታ ቀረበ 

 በቤርሳቤህ ገብረ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የዛሬ ሁለት ሳምንት ባካሄደው መደበኛ ጉባኤው ላይ ያጸደቀው የክልሉ ህገ መንግስት ማሻሻያ፤ “የኢፌዲሪን ህገ መንግስት የሚቃረን ነው” ያሉ...

በመሬት መንቀጥቀጥ “ከፍተኛ ጉዳት” የደረሰበት የከሰም ስኳር ፋብሪካ፤ ሰራተኞቹን በመጪዎቹ ወራት ሊያሰናብት ነው 

በቤርሳቤህ ገብረ ባለፉት ወራት በተደጋጋሚ በተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጦች “ከፍተኛ ጉዳት” የደረሰበት የከሰም ስኳር ፋብሪካ፤ ከአንድ ሺህ በላይ ሰራተኞቹን እስከ መጪው ግንቦት ወር ባለው ጊዜ ውስጥ...

በትጥቅ ትግል እና በእስር ላይ ያሉ የአማራ ክልል ተወላጆችን በምክክር ሂደት ለማሳተፍ የጀመረውን ጥረት እንደሚቀጥል የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ

በተስፋለም ወልደየስ በተለያዩ ምክንያቶች ጫካ ገብተው ትጥቅ ትግል እያካሄዱ የሚገኙ፣ እስር ቤት ያሉ እንዲሁም ሀገራቸውን ለቅቀው የተሰደዱ የአማራ ክልል ተወላጆች፤ በሀገራዊ ምክክር እንዲሳተፉ የሚያስችሉ ሁኔታዎች...

የአማራ ክልል የማህበረሰብ ተወካዮች ሲያካሄዱት የቆየው የሀገራዊ ምክክር አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ተጠናቀቀ

የአማራ ክልል የማህበረሰብ ተወካዮች ካለፈው እሁድ ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ቀናት ሲያካሄዱት የቆየው የሀገራዊ ምክክር አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ተጠናቀቀ። የማህበረሰብ ተወካዮቹ፤ በመጪዎቹ ቀናት ከሌሎች ባለድርሻ...

የአማራ ክልል የሀገራዊ ምክክር የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ተጀመረ 

በተስፋለም ወልደየስ በመጪው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከአማራ ክልል የሚቀርቡ አጀንዳዎችን የማሰባሰብ ሂደት፤ ዛሬ ቅዳሜ መጋቢት 27፤ 2017  በባህርዳር ከተማ በይፋ ተጀመረ። የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን ወክለው...

ፖሊስ በአራት የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ሰራተኞች ላይ የጠየቀው የ14 ቀናት የምርመራ ጊዜ በፍርድ ቤት ተፈቀደለት

⚫ በተጨማሪ አራት የጣቢያው ሰራተኞች ላይ የቀረበው የጊዜ ቀጠሮ ጥያቄ ለነገ ተቀጥሯል በቤርሳቤህ ገብረ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፤ ፖሊስ “በሽብር ወንጀል ጉዳይ ጠርጥሬያቸዋለሁ” ባላቸው አራት...

አምስት የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ ሰራተኞች “በሽብር ወንጀል” ተጠርጥረው ፍርድ ቤት ቀረቡ

በቤርሳቤህ ገብረ የፌደራል ፖሊስ “በሽብር ወንጀል ጉዳይ” ጠርጥሬያቸዋለሁ ያላቸውን አምስት የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ ሰራተኞችን በዛሬው ዕለት ፍርድ ቤት አቀረበ። ጉዳዩ የቀረበለት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፤...

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አዲስ ዋና ዳይሬክተር ሊሾምለት ነው  

በተስፋለም ወልደየስ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ካሉት ሰባት ምክትል ፕሬዝዳንቶች መካከል አንዱ የሆኑት ዶ/ር ሳምሶን መኮንን፤ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ በዕጩነት ቀረቡ። የአዲሱ...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...