በሃሚድ አወል ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ፓርቲን ለመጪዎቹ ሶስት ዓመታት እንዲመሩ በድጋሚ ተመረጡ። በእርሳቸው የአመራር ስብስብ ስር ሆነው ለውድድር የቀረቡት አቶ ዮሐንስ መኮንን የፓርቲው ምክትል መሪ ሆነዋል። የፓርቲው አመራሮች የተመረጡት ዛሬ እሁድ ሰኔ 26፤ 2014 በተካሄደው የኢዜማ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤው ላይ ነው። ከትላንት ጀምሮ ሲካሄድ በቆየው...
Read More