ከ13 ወርቅ አምራች ኩባንያዎች በምርት ላይ የሚገኙት ሁለቱ ብቻ መሆናቸውን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ 

በተስፋለም ወልደየስ በኢትዮጵያ በከፍተኛ ወርቅ አምራችነት ከተመዘገቡ 13 ኩባንያዎች ውስጥ፤ በ2016 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ምርት ያመረቱት ሁለቱ ብቻ መሆናቸውን የማዕድን ሚኒስትሩ አቶ ሀብታሙ ተገኝ ተናገሩ። ቀሪዎቹ ኩባንያዎች በሚቀጥሉት ስድስት ወራት የስራ አፈጻጸማቸውን የማያስተካክሉ ከሆነ፤ የማዕድን ሚኒስቴር በፍቃዳቸው ላይ “ተገቢውን እርምጃ” እንደሚወስድም አስጠንቅቀዋል።  ኢትዮጵያ በ2016 በጀት ዓመት ለውጭ ገበያ ከምታቀርበው ወርቅ፣...
Read More

የመከላከያ ሚኒስትሩ በክልሎች በየደረጃው ያሉ አመራሮች “አካባቢያቸውን ከሽፍቶች ማጽዳት አልቻሉም” ሲሉ ወቀሱ

በተስፋለም ወልደየስ በክልሎች በተለያየ ደረጃ ያሉ የመንግስት አመራሮች “አካባቢያቸውን ከሽፍቶች ማጽዳት ባለመቻላቸው”፤ የመከላከያ ሰራዊት “የመንግስት መዋቅር ስራን ደርቦ እንዲሸፍን እየተገደደ ይገኛል” ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶ/ር አብርሃም በላይ ወቀሱ። ሚኒስትሩ “የሽፍታ እንቅስቃሴ” ሲሉ የጠሩት ድርጊት እና በተለያዩ አካባቢዎች የሚስተዋሉ እገታዎች የሚከሰቱት፤ በክልሎች ባሉ የአስተዳደር እና የጸጥታ አካላት “መሰራት ያለበት ስራ ባለመሰራቱ”...
Read More

ኢትዮጵያ ወደብ ለማግኘት በምታደርገው ግፊት ወደ ጎረቤቶቿ “ጥይት የመተኮስ ፍላጎት” እንደሌላት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ

ኢትዮጵያ ወደብ ለማግኘት በምታደርገው ግፊት ወደ ሶማሊያ፣ ጅቡቲ፣ ኬንያ ወይም በሌሎች ጎረቤቶቿ ላይ “አንድ ጥይት የመተኮስ ፍላጎት” እንደሌላት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ዛሬ ማክሰኞ ህዳር 4፤ 2016 በሰጡት ማብራሪያ “የማንንም ሉዓላዊነት የመንካት ፍላጎት የለንም፤ ማንንም የመውረር ፍላጎት የለንም” ሲሉ ተደምጠዋል። አብይ...
Read More

ለምርጫ ቦርድ ሰብሳቢነት በዕጩነት የሚቀርቡ ሁለት ግለሰቦች ማንነት፤ እስከ ህዳር ወር ማብቂያ ባለው ጊዜ ይገለጻል ተባለ   

በተስፋለም ወልደየስ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢን የሚተኩ ዕጩዎችን እንዲመለምል የተቋቋመው ኮሚቴ፤ አጣርቶ የሚለያቸውን ሁለት ዕጩዎች የህዳር ወር ከመጠናቀቁ አስቀድሞ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እንደሚያቀርብ አስታወቀ። ኮሚቴው ጥቆማዎችን ከመጪው ሰኞ ህዳር 3፤ 2016 ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር ቀናት እንደሚቀበል ገልጿል።   የዕጩ መልማይ ኮሚቴው ይህን ያስታወቀው፤ የጥቆማ አቀራረብ ሂደቱን አስመልክቶ...
Read More

አቶ ሳንዶካን ደበበ የጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሆነው ተሾሙ

በተስፋለም ወልደየስ ላለፈው አንድ ዓመት በፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ሲሰሩ የቆዩት አቶ ሳንዶካን ደበበ፤ የጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ ጽህፈት ቤት ኃላፊ (chief of staff) ሆነው ተሾሙ። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የልዩ ጽህፈት ቤታቸውን እንዲመሩ አቶ ሳንዶካንን የሾሟቸው፤ ከሶስት ሳምንት በፊት መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች...
Read More

በኢትዮጵያ ግጭት ዋነኛ አጀንዳ እንዲሆን የሚፈልጉ ግለሰቦች “ተልዕኮ ያላቸው ናቸው” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ 

ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ግጭት ዋነኛ አጀንዳ እንዲሆን የሚፈልጉ ግለሰቦች “ተልዕኮ ያላቸው (infiltrator) ናቸው” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። በሀገሪቱ ያለውን “ግጭት እና አላስፈላጊ...

በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ለሞቱ ኢትዮጵያውያን የፖለቲካ ፓርቲዎች የሀዘን ስነ ስርዓት አከናወኑ

በትግራይ ክልል ከትላንት ቅዳሜ ጥቅምት 3፤ 2016 ጀምሮ የታወጀውን የሀዘን ቀን እና የመርዶ ስነ ስርዓት ተከትሎ፤ በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች አባላት እና...

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን “ወደ ሀገራቸው የሚመለሱበት እና የሚያለሙበት ጊዜ አሁን ነው” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን “ወደ ሀገራቸው የሚመለሱበት እና የሚያለሙበት ጊዜ አሁን ነው” አሉ። ከኢትዮጵያ ውጭ ላሉ ዜጎች የአሁኑ ጊዜ “ወደ...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

ከ13 ወርቅ አምራች ኩባንያዎች በምርት ላይ የሚገኙት ሁለቱ ብቻ መሆናቸውን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ 

በተስፋለም ወልደየስ በኢትዮጵያ በከፍተኛ ወርቅ አምራችነት ከተመዘገቡ 13 ኩባንያዎች ውስጥ፤ በ2016 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ምርት ያመረቱት ሁለቱ ብቻ መሆናቸውን የማዕድን ሚኒስትሩ አቶ ሀብታሙ ተገኝ...

አቶ ሳንዶካን ደበበ የጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሆነው ተሾሙ

በተስፋለም ወልደየስ ላለፈው አንድ ዓመት በፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ሲሰሩ የቆዩት አቶ ሳንዶካን ደበበ፤ የጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ ጽህፈት ቤት ኃላፊ (chief...

ለ13 ዓመታት ያልተመለሰው የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ጥያቄ 

በተስፋለም ወልደየስ ጊዜው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደ ስልጣን የመጡ ሰሞን ነው። አራት ኪሎ ከሚገኘው ጽህፈት ቤታቸው ከገቡ ገና አራተኛ ወራቸው። ወቅቱ መንግስትን እና...

በመብት ተሟጋቾች የተተቸው የሊባኖስ እና የኢትዮጵያ ስምምነት ለፓርላማ ቀረበ 

በተስፋለም ወልደየስ የቤት ሰራተኞች መብት እንዲከበር የሚሟገቱ ግለሰቦች እና ተቋማት ትችት ሲያሰሙበት የቆየው፤ የኢትዮጵያ እና የሊባኖስ መንግስታት የስራ ስምሪት ስምምነት ለፓርላማ ቀረበ። በሁለቱ ሀገራት ስምምነት...

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን፤ በመጪው ዓመት ጥር ወር ዋናውን ኮንፍረንስ ለማካሄድ “የሚቻለውን ጥረት እያደረግኩ ነው” አለ 

በሃሚድ አወል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመጪው ዓመት ጥር ወር ላይ ዋናውን የምክክር ጉባኤ ለመጥራት “የሚቻለውን ጥረት” እያደረገ መሆኑን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ከነገ ነሐሴ 18፤ 2015...

በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ያሉ ግጭቶች “ያላንዳች ቅደመ ሁኔታ ቆመው” “በአስቸኳይ” በምክክር እንዲፈቱ ጥሪ ቀረበ

በሃሚድ አወል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመላው ሀገሪቱ የሚታዩ ግጭቶች “ያላንዳች ቅደመ ሁኔታ ቆመው” “በአስቸኳይ” በምክክር እንዲፈቱ ጥሪ አቀረበ። ኮሚሽኑ ባለድርሻ አካላትን “በማቀራረብ፣ የልዩነት አጀንዳዎችን...

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፤ ከህብረተሰቡ የሚቀርቡ የምክክር አጀንዳዎችን ከዛሬ ጀምሮ መቀበል እንደጀመረ አስታወቀ  

በአማኑኤል ይልቃል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚላኩለትን የምክክር አጀንዳዎች ከዛሬ ጀምሮ መቀበል እንደጀመረ አስታወቀ። ኮሚሽኑ በሀገራዊ ምክክሩ ላይ የሚሳተፉ ግለሰቦችን የመለየት ስራን፤...

ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው ለአራተኛ ጊዜ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ 

በሃሚድ አወል “አልፋ ሚዲያ” የተሰኘው የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን መስራች እና አዘጋጅ የሆነው ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው፤ ትላንት እሁድ ሐምሌ 30፤ 2015 የሁለተኛ ዲግሪ የምርቃት ስነ...

የወልቂጤ ኤፍ. ኤም ሬዲዮ ጣቢያ ሰራተኞች የሰኔ ወር ደመወዝ ስላልተከፈላቸው መቸገራቸውን ገለጹ  

በሃሚድ አወል በደቡብ ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት ስር የሚገኘው የወልቂጤ ኤፍ. ኤም 89.2 ሬዲዮ ጣቢያ ሰራተኞች፤ የሰኔ ወር ደመወዝ እስካሁን ድረስ ስላልተከፈላቸው መቸገራቸውን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር”...

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት፤ በመገናኛ ብዙሃን ላይ የሚፈጸሙ “ተደጋጋሚ” ዘረፋዎች “አሳስበውኛል” አለ 

በአማኑኤል ይልቃል በመገናኛ ብዙሃን ላይ የተፈጸሙ የዘረፋ ወንጀሎችን፤ መንግስት “በተቻለ ፍጥነት ተከታትሎ የምርመራውን ውጤት ለህዝብ ይፋ” እንዲያደርግ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት ጠየቀ። በመገናኛ ብዙሃን...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...