አሜሪካ ለሶማሌላንድ ዕውቅና በመስጠት “ቀዳሚዋ ሀገር ትሆናለች” የሚል ተስፋ እንዳላቸው የራስ ገዟ መሪ ተናገሩ

አሜሪካ ለሶማሌላንድ ዕውቅና የምትሰጥ “የመጀመሪያዋ ሀገር ትሆናለች” የሚል ተስፋ እንዳላቸው የራስ ገዝ አስተዳደሯ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ሞሐመድ አብዲላሒ ተናገሩ። አዲሱ የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር፤ ሶማሊያ “ግዛቴ ናት” ለምትላት ሶማሌላንድ ዕውቅና ከሰጠ ሌሎች ሀገራት ይከተላሉ የሚል እምነት እንዳላቸውም ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል። አዲሱ የሶማሌላንድ ፕሬዝዳንት ይህን ያሉት፤ ዛሬ ማክሰኞ የካቲት 4፤ 2017 በዱባይ በተካሄደ...
Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ግማሽ ቢሊዮን ብር የሚጠጋ የአፈር ማዳበሪያ ዕዳ አለመሰብሰቡን ርዕሰ መስተዳድሩ ተናገሩ

በቤርሳቤህ ገብረ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ ስድስት ዞኖች፤ 469.9 ሚሊዮን ብር ከአርሶ አደሮች ያልተሰበሰበ “ቀሪ የማዳበሪያ ዕዳ” እንዳለባቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ነጋሽ ዋጌሾ  ተናገሩ። ዞኖቹ ዕዳቸውን ወቅቱን ጠብቀው ባለመክፈላቸው፤ ለልማት ሊውል ይገባ የነበረ “ሰፊ ሀብት” በወለድ መልክ ከበጀታቸው ተቀንሶ ለባንክ እየተላለፈ እንደሚገኝም ርዕሰ መስተዳድሩ ገልጸዋል።  ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን...
Read More

በአፋር ክልል ባለ ብሔራዊ ፓርክ ባለፈው ቅዳሜ የተቀሰቀሰ ሰደድ እሳት እስካሁን በቁጥጥር ስር አለመዋሉ ተገለጸ

በቤርሳቤህ ገብረ በአፋር እና በኦሮሚያ ክልሎች መካከል በሚገኘው ሃላይዳጌ አሰቦት ብሔራዊ ፓርክ ከትላንት በስቲያ የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት እስከ ዛሬ ሰኞ እኩለ ቀን ድረስ በቁጥጥር ስር አለመዋሉን የፓርኩ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አህመድ እድሪስ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። በሰደድ እሳቱ 200 ሄክታር የሚገመት የፓርኩ ክፍል መቃጠሉን ኃላፊው ገልጸዋል።  ከ1965 ዓ.ም ጀምሮ የዱር...
Read More

በታገዱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ላይ “ተጨማሪ ምርመራ” እየተከናወነ መሆኑን ተቆጣጣሪ ባለስልጣኑ አስታወቀ

በተስፋለም ወልደየስ የእግድ እርምጃ በተወሰደባቸው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ላይ ተጨማሪ “የማጣራት” እና “የምርመራ” ስራ እያከናወነ መሆኑን የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አስታወቀ። ባለስልጣኑ በዚህ ምርምራ ግኝቱ ላይ ተመስርቶ፤ እግዱ “በመጨረሻ ማስጠንቀቂያ እንዲነሳ” ሊያደርግ አሊያም ድርጅቶቹ “እንዲፈርሱ” ወይም “እንዲሰረዙ” ለመስሪያ ቤቱ ቦርድ የውሳኔ ሃሳብ ሊያቀርብ እንደሚችልም ገልጿል።  የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በተመዘገቡበት ዓላማ...
Read More

ባለፉት ስድስት ወራት የተከሰተው የወባ ወረርሽኝ፤ አምና በተመሳሳይ ጊዜ ከነበረው “በሁለት እጥፍ” ጨምሯል ተባለ

በደምሰው ሺፈራው የወባ ወረርሽኝ ስርጭት፤ ተፈናቃይ ዜጎች በሰፈሩባቸው አካባቢዎች እንዲሁም የመስኖ ስራ እና የስንዴ ልማት ባሉባቸው ቦታዎች ላይ “በእጅጉ መጨመሩን” የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ድጉማ ገለጹ። በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ባለፈው ስድስት ወራት የተከሰተው የወባ ወረርሽኝ፤ ከአምናው ተመሳሳይ ጊዜ ጋር ሲነጻጸር “በሁለት እጥፍ” መጨመሩም ተነግሯል።  ይህ የተገለጸው ዛሬ ረቡዕ ጥር...
Read More

ከዩ.ኤስ.ኤይድ ገንዘብ የሚያገኙ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ንብረቶቻቸውን እንዳይሸጡ እና እንዳይስተላልፉ ክልከላ ተጣለባቸው 

በደምሰው ሺፈራውየኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፤ ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (USAID) የገንዘብ ድጋፍ የሚያገኙ ድርጅቶች ያለ መስሪያ ቤቱ “ግልጽ ፍቃድ”፤ ንብረት የማስተላለፍ፣ የማስወገድ እና የመሸጥ...

በሶማሊያ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ የግብጽ ተሳትፎ፤ “የትኛውንም ሀገር የማስፈራራት ዓላማ” እንደሌለው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ተናገሩ

የግብጽ በአዲሱ የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ ውስጥ መሳተፍ “የትኛውንም ሀገር የማስፈራራት ዓላማ” እንደሌለው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታህ አልሲሲ ተናገሩ። ፕሬዝዳንቱ “የሶማሊያን...

የአዲስ አበባ የግማሽ ዓመት የፍቺ መጠን፤ ከአምናው ተመሳሳይ ጊዜ በ34 በመቶ መጨመሩ ተገለጸ

በደምሰው ሽፈራው በአዲስ አበባ ከተማ ባለፈው መንፈቅ ዓመት በይፋ የተመዘገበው የፍቺ መጠን፤ አምና በተመሳሳይ ጊዜ ከነበረው ጋር ሲነጻጸር በ34 በመቶ መጨመሩን የከተማይቱ የሲቪል እና የነዋሪነት...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

አሜሪካ ለሶማሌላንድ ዕውቅና በመስጠት “ቀዳሚዋ ሀገር ትሆናለች” የሚል ተስፋ እንዳላቸው የራስ ገዟ መሪ ተናገሩ

አሜሪካ ለሶማሌላንድ ዕውቅና የምትሰጥ “የመጀመሪያዋ ሀገር ትሆናለች” የሚል ተስፋ እንዳላቸው የራስ ገዝ አስተዳደሯ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ሞሐመድ አብዲላሒ ተናገሩ። አዲሱ የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር፤ ሶማሊያ...

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ግማሽ ቢሊዮን ብር የሚጠጋ የአፈር ማዳበሪያ ዕዳ አለመሰብሰቡን ርዕሰ መስተዳድሩ ተናገሩ

በቤርሳቤህ ገብረ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ ስድስት ዞኖች፤ 469.9 ሚሊዮን ብር ከአርሶ አደሮች ያልተሰበሰበ “ቀሪ የማዳበሪያ ዕዳ” እንዳለባቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ነጋሽ ዋጌሾ ...

የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት እና ስርጭት መዘግየት፤ ዘንድሮ በፓርላማ ማነጋገሩን ቀጥሏል

በቤርሳቤህ ገብረ የግብርና ሚኒስቴር ኃላፊዎች የሩብ፣ የመንፈቅ፣ የዘጠኝ ወር አሊያም የዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን ለማቅረብ ወደ ፓርላማ በሚመጡበት ጊዜ ሁልጊዜም ከአንድ ጉዳይ ጋር የተያያዙ በርከት...

የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አመራሮች ሹመት፤ የፓለቲካ ገለልተኝነትን “ጥያቄ ውስጥ ያስገባ ነው” የሚል ትችት ቀረበበት

በቤርሳቤህ ገብረ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ሹመታቸውን ያጸደቀላቸው የኢትዮጵያ የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አመራሮች የአመራረጥ ሂደት፤ “ከፓለቲካ ገለልተኝነት” ነጻ መሆን የሚለውን መስፈርት “ጥያቄ ውስጥ...

የኦሮሚያ ክልል ተወካዮች ለሀገር አቀፍ ምክክር እንዲቀርቡ የጠቆሟቸው አጀንዳዎች የትኞቹ ናቸው? 

በናሆም አየለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ ማካሄድ የጀመረው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ዛሬ ሶስተኛ ቀኑን ይዟል። በክልሉ ከሚገኙ 356 ወረዳዎች በተለያዩ የህብረተሰብ...

ከኦሮሚያ ክልል ለሀገራዊ ምክክር የሚቀርቡ አጀንዳዎችን የማሰባሰብ ሂደት ከነገ ጀምሮ ሊካሄድ ነው

በናሆም አየለ ከኦሮሚያ ክልል በሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ላይ የሚቀርቡ አጀንዳዎችን የማሰባሰብ ሂደት ከነገ ሰኞ ታህሳስ 7፤ 2017 ጀምሮ ለተከታታይ ስምንት ቀናት ሊካሄድ ነው። በዚሁ...

በሀገራዊ ምክክር የሚቀርቡ አጀንዳዎች የማሰባሰብ ሂደት፤ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዛሬ ተጀመረ

በናሆም አየለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስረኛ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረኩን፤ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ በወላይታ ሶዶ ከተማ በዛሬው ዕለት ማካሄድ ጀመረ። በዚሁ የአጀንዳ ማሰባሰቢያ መድረክ...

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አዲስ ዋና ዳይሬክተር ሊሾምለት ነው  

በተስፋለም ወልደየስ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ካሉት ሰባት ምክትል ፕሬዝዳንቶች መካከል አንዱ የሆኑት ዶ/ር ሳምሶን መኮንን፤ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ በዕጩነት ቀረቡ። የአዲሱ...

ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው እና በላይ ማናዬ ከሀገር ተሰደዱ

በሙሉጌታ በላይ ከሶስት ወራት በፊት ከእስር የተፈቱት ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው እና በላይ ማናዬ፤ ሀገራቸውን ለቅቀው ለመሰደድ መገደዳቸውን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር" ተናገሩ። ሁለቱ ጋዜጠኞቹ የተሰደዱት፤ በመንግስት...

ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው፣ በላይ ማናዬ እና ቴዎድሮስ ዘርፉ ከእስር ተፈቱ

በሙሉጌታ በላይ ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት “አካልን ነጻ የማውጣት” አቤቱታ ያቀረቡት ሶስት ጋዜጠኞች ከእስር ተፈቱ። ዛሬ እና ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ ከእስር የተለቀቁት ጋዜጠኞች በቃሉ...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...