በሃሚድ አወል ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ፤ ከደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ወረዳዎች እና ከተሞች ከተውጣጡ ተወካዮች ጋር ነገ ቅዳሜ መጋቢት 16፤ 2015 በወልቂጤ ከተማ ውይይት ሊያደርጉ ነው። የጉራጌ ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ወልቂጤ ከተማ፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ነዋሪዎች እና ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የዞኑ አመራር ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል። ነገ...
Read More