ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ፤ ከጉራጌ ዞን ተወካዮች ጋር በነገው ዕለት በወልቂጤ ከተማ ውይይት ሊያደርጉ ነው  

በሃሚድ አወል ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ፤ ከደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ወረዳዎች እና ከተሞች ከተውጣጡ ተወካዮች ጋር ነገ ቅዳሜ መጋቢት 16፤ 2015 በወልቂጤ ከተማ ውይይት ሊያደርጉ ነው። የጉራጌ ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ወልቂጤ ከተማ፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ነዋሪዎች እና ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የዞኑ አመራር ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል። ነገ...
Read More

በፍርድ ቤት ውሳኔ ለባለቤቶች የሚወሰኑ የቀበሌ ቤቶች እየጨመሩ በመምጣታቸው፤ ጉዳዩ መፍትሔ እንዲፈለግለት ጥያቄ ቀረበ 

በአማኑኤል ይልቃል በደርግ ጊዜ የተወረሱ የቀበሌ ቤቶችን አስመልክቶ ለፍርድ ቤት ለሚቀርቡ አቤቱታዎች እና ለሚሰጡ ውሳኔዎች “መፍትሔ እንዲፈለግ” የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ጥያቄ አቀረበ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የቀበሌ ቤቶችን በተመለከተ ለፍርድ ቤቶች በሚቀርቡ አቤቱታዎች ምክንያት፤ ቤቶቹ “ከመንግስት እጅ” እየወጡ መሆኑን ቢሮው ገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች...
Read More

ህወሓት ከሽብርተኝነት መዝገብ ተሰረዘ

⚫ 61 የፓርላማ አባላት የውሳኔ ሃሳቡን ተቃውመዋል በሃሚድ አወል ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከሽብርተኝነት መዝገብ መሰረዙን፤ 61 የፓርላማ አባላት ተቃወሙ። አምስት የፓርላማ አባላትም ድምጽ ከመስጠት ታቅበዋል። የፓርላማ አባላቱ ተቃውሞ እና ድምጸ ተዐቅቦ የተመዘገበው፤ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በህወሓት ላይ አስተላልፎት የነበረውን የሽብርተኝነት ፍረጃ ለመሰረዝ ዛሬ ረቡዕ መጋቢት 13፤ 2015...
Read More

የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ያቋቋመው መርማሪ ኮሚሽን፤ የኢትዮጵያ መንግስትን ወቀሰ  

በተስፋለም ወልደየስ በኢትዮጵያ የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን ለመመርመር የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ያቋቋመው ኮሚሽን፤ የመርማሪ ቡድን ወደ ሀገሪቱ ለመላክ ተደጋጋሚ ጥያቄ ቢያቀርብም “የኢትዮጵያ መንግስት አልፈቀደልኝም” ሲል ወቀሳ አቀረበ። የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ፤ ኮሚሽኑ “በተቀመጠለት ኃላፊነት መሰረት ገንቢ በሆነ መልኩ አብሮ ለመስራት ዝግጁ አልነበረም” ሲል ተችቷል። የመርማሪ ኮሚሽኑ ወቀሳ...
Read More

የተወካዮች ምክር ቤት፤ ህወሓትን ከአሸባሪነት ለመሰረዝ የሚያስችል “ልዩ ጉባኤ” በነገው ዕለት ሊያካሄድ ነው 

በሃሚድ አወል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይን (ህወሓት) ከአሸባሪነት ለመሰረዝ ነገ ረቡዕ መጋቢት 13፤ 2015 “ልዩ ጉባኤ” ሊያካሄድ መሆኑን የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ምንጮች ገለጹ። ሰባት የፓርላማ አባላት፤ ለነገው ልዩ ጉባኤ “ማንም አባል እንዳይቀር” ከሚል ማሳሰቢያ ጋር ጥሪ እንደተደረገላቸው ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል። እነዚሁ የምክር ቤት አባላት በነገው ዕለት “ልዩ...
Read More

ማስታወቂያ

በጫሞ ሐይቅ ላይ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ የስምንት ሰዎች ህይወት አለፈ

በሃሚድ አወል በደቡብ ክልል ጫሞ ሐይቅ ላይ በጀልባ ሲጓዙ የነበሩ ስምንት ሰዎች፤ ባጋጠማቸው የማዕበል አደጋ ምክንያት ሰጥመው ህይወታቸው ማለፉን የአማሮ ልዩ ወረዳ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት...

ኢትዮ ቴሌኮም የ23 ተቋማትን አገልግሎት በ“ቴሌብር” ማግኘት የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ አደረገ   

በአማኑኤል ይልቃል ኢትዮ ቴሌኮም “ቴሌብር” የተሰኘውን የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት መተግበሪያውን፤ ብዛት ያላቸው አገልግሎቶችን መስጠት ወደሚያስችል “ሱፐር አፕ” አሳደገ። አዲሱ የቴሌ ብር መተግበሪያ እንደ የኢትዮጵያ አየር...

የትግራይ ክልል መንግስት መስሪያ ቤቶች፤ ለሰራተኞቻቸው ብድር እንዲሰጡ ተፈቀደላቸው 

በአማኑኤል ይልቃል በትግራይ ክልል የሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች ደመወዝ እስከሚከፈላቸው ድረስ ከመስሪያ ቤቶቻቸው ብድር እንዲወስዱ ተፈቀደላቸው። የክልሉ መስሪያ ቤቶች ለሰራተኞቻቸው ማቅረብ የሚችሉት ከፍተኛ ብድር፤ አራት ሺህ...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ፤ ከጉራጌ ዞን ተወካዮች ጋር በነገው ዕለት በወልቂጤ ከተማ ውይይት ሊያደርጉ ነው  

በሃሚድ አወል ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ፤ ከደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ወረዳዎች እና ከተሞች ከተውጣጡ ተወካዮች ጋር ነገ ቅዳሜ መጋቢት 16፤ 2015 በወልቂጤ ከተማ ውይይት ሊያደርጉ...

በፍርድ ቤት ውሳኔ ለባለቤቶች የሚወሰኑ የቀበሌ ቤቶች እየጨመሩ በመምጣታቸው፤ ጉዳዩ መፍትሔ እንዲፈለግለት ጥያቄ ቀረበ 

በአማኑኤል ይልቃል በደርግ ጊዜ የተወረሱ የቀበሌ ቤቶችን አስመልክቶ ለፍርድ ቤት ለሚቀርቡ አቤቱታዎች እና ለሚሰጡ ውሳኔዎች “መፍትሔ እንዲፈለግ” የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ...

የአዲስ አበባ የክፍለ ከተማ እና ወረዳ ምክር ቤቶች መቀመጫ ብዛትን የሚወስነው አዋጅ ምን ይዟል?

በአማኑኤል ይልቃል የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የክፍለ ከተማ እና ወረዳ ምክር ቤቶች አባላት ብዛት ከ150 እንዳያንስ እና ከ250 እንዳይበልጥ የሚደነግግ አዋጅ አጸደቀ። አዋጁ ከክፍለ...

የብሔራዊ ባንክ ገዢ ሹም ሽር አንደምታው ምንድነው?

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሀገሪቱ “ጤናማ የፋይናንስ ስርዓት የመገንባት” እና “የተረጋጋ የዋጋና የውጭ ምንዛሪ ተመን የማስፈን” ኃላፊነት በአዋጅ የተጣለበት መንግስታዊ ተቋም ነው። የብሔራዊ ባንክ ገዢ...

አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች፤ ለሀገራዊ ምክክር “አማራጮችን ለማቅረብ” የተቋቋመውን “ኮከስ” ተቀላቀሉ 

በሃሚድ አወል አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች እና አንድ የፓርቲዎች ትብብር፤ ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር የተቋቋመውን የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ስብስብ ተቀላቀሉ። “የተቃዋሚ ፓርቲዎች ኮከስ” የተሰኘውን ይህን ስብስብ...

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች፤ ከዳያስፖራ ኢትዮጵያውያን ጋር ለመወያየት ወደ ውጭ ሀገራት ሊጓዙ ነው 

በሃሚድ አወል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በውጭ ሀገር ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ለመወያያት የውጭ ሀገር ጉዞዎችን እንደሚያደርግ አስታወቀ። ኮሚሽኑ “በጥቂት ቀናት” ውስጥ ከዳያስፖራዎች...

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፤ የምክክር ተሳታፊዎችን የመለየት ስራ ከሶስት ሳምንት በኋላ ሊጀምር ነው 

በሃሚድ አወል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሶስት ሳምንት በኋላ የምክክር ተሳታፊዎች የመለየት ስራን በወረዳ ደረጃ እንደሚጀምር አስታወቀ። ኮሚሽኑ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ከባለድርሻ አካላት ጋር ሲያደርጋቸው...

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በቀረበበት ክስ ላይ ፍርድ ለመስጠት ቀጠሮ ተሰጠ  

በሃሚድ አወል የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በቀረበበት ክስ ላይ ፍርድ ለመስጠት ለመጪው ሳምንት ረቡዕ የካቲት 29፤ 2015 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ። የመከላከያ ሠራዊት...

የደራሲ ሀዲስ አለማየሁ ወራሾች “ፍቅር እስከ መቃብር”ን በተመለከተ ለኢቢሲ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ አስገቡ 

በአማኑኤል ይልቃል የ“ፍቅር እስከ መቃብር” ደራሲ ሀዲስ አለማየሁ ወራሾች፤ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) መጽሐፉን ወደ ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ቀይሮ “የማስተላለፍ መብት የለውም” ሲሉ ለተቋሙ የማስጠንቀቂያ...

የሶማሌ ክልል ጋዜጠኞች ማህበር በክልሉ መንግስት ተሰጥቶት የነበረው ፈቃድ ተሰረዘ

በአማኑኤል ይልቃል የሶማሌ ክልል ፍትህ ቢሮ “ተገቢ ያልሆነ ድርጊት ፈጽሟል” ያለውን የሶማሌ ክልል ጋዜጠኞች ማህበር ፈቃድ ሰረዘ። የሶማሌ ክልል ጋዜጠኞች ማህበር በበኩሉ እርምጃው “የመገናኛ ብዙሃንን...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...