በአማኑኤል ይልቃል የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን ከወሰዱ ተፈታኞች ውስጥ ከ50 በላይ ውጤት ያመጡት፤ 3.3 በመቶ መሆናቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ፈተናውን በትክክል ከወሰዱት 896,520 ተማሪዎች ውስጥ ከግማሽ በላይ ውጤት ያመጡት፤ 29,909 መሆናቸውን ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል። ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በትላንትናው ዕለት ይፋ የተደረገውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን...
Read More