በመቐለ ከተማ የሚገኙ ዳኞች፤ ከደህንነት ስጋት ጋር በተያያዘ ያቀረቧቸው ጥያቄዎች ካልተመለሱ የጀመሩትን የስራ ማቆም እንደሚቀጥሉ ገለጹ

በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ የሚገኙ ዳኞች በትላንትናው ዕለት የጀመሩትን የስራ ማቆም ዛሬም በመቀጠላቸው በከተማይቱ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች ተዘግተው ዋሉ። ዳኞቹ ለክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ያቀረቧቸው ጥያቄዎች እስኪፈቱ ድረስ የስራ ማቆማቸውን እንደሚቀጥሉ የትግራይ ዳኞች ማህበር ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጿል።  በመቐለ ከተማ የሚገኙ ዳኞች ስራቸውን ለማቆማቸው በዋነኛነት የጠቀሱት ምክንያት “የደህንነት ችግር አለብን” የሚል ነው።...
Read More

የውጭ ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት እንዲሆኑ የሚያስችላቸው አዋጅ “ጊዜውን የጠበቀ አይደለም” በሚል ተተቸ 

በቤርሳቤህ ገብረ የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቅስ ንብረት ባለቤት እና ባለይዞታ እንዲሆኑ የሚያስችላቸው አዋጅ “ጊዜውን የጠበቀ አይደለም” በሚል በፓርላማ አባላት ተተቸ። ትችቱ የቀረበው ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 12፤ 2017 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ነው። ምክር ቤቱ በዚሁ ስብሰባው፤ የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ መሬትን በሊዝ በባለቤትነት መያዝ በሚያስችላቸው የአዋጅ ረቂቅ ላይ...
Read More

ውናት በትግራይ እስከ አመጽ ድረስ የሚሄድ የህዝባዊ እምቢተኝነት የፖለቲካ ትግል እንደሚያካሄድ አስታወቀ

በሁለት ጎራ የተከፈሉት የህወሓት ፖለቲከኞች ከብልጽግና ፓርቲም ሆነ ከሻዕቢያ ጋር “የፈጠሩትን ህብረት” እንደማይቀበለው የውድብ ናፅነት ትግራይ (ውናት) ፓርቲ ገለጸ። በክልሉ ህወሓት በብቸኝነት የሚቆጣጠረውን የፖለቲካ ስርዓት “አደብ ለማስያዝ”፤ “እስከ አመጽ ድረስ የሚሄድ”፣ “ህጋዊ የሆነ”፣ “የህዝባዊ እምቢተኝነት የፖለቲካ ትግል” ለማካሄድ መወሰኑን ፓርቲው አስታውቋል።  ውናት ይህን ያስታወቀው፤ የፓርቲው ምክር ቤት ባለፈው ቅዳሜ ግንቦት...
Read More

በኢትዮጵያ የውጭ ዜጎች በሊዝ የመሬት ባለይዞታ እንዲሆኑ የሚፈቅድ የአዋጅ ረቂቅ በነገው ዕለት ለፓርላማ ሊቀርብ ነው

በተስፋለም ወልደየስየውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ መሬትን በሊዝ በባለቤትነት መያዝ የሚያስችላቸው የአዋጅ ረቂቅ፤ በነገው ዕለት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሊቀርብ ነው። ኢትዮጵያዊ ዜግነት የሌላቸው ግለሰቦች በኢትዮጵያ መሬትን፣ የመኖሪያ ቤትን ወይም ተያያዥ ግንባታዎችን በባለቤትነት ለመያዝ፤ ቢያንስ 150 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ሊመድቡ እንደሚገባ በአዲሱ አዋጅ ተደንግጓል።  የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቀስ ንብረት “ባለቤት” ወይም “ባለይዞታ”...
Read More

በፌደራል ደረጃ ካሉ የባለድርሻ አካላት ሀገራዊ የምክክር አጀንዳዎችን የማሰባሰቢያ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ ሊካሄድ ነው 

በቤርሳቤህ ገብረ በፌደራል ደረጃ ባሉ የባለድርሻ አካላት የሚደረገው የሀገራዊ ምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገብረስላሴ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። በዚህ መድረክ ላይ የመከላከያ ሰራዊት አባላት፣ ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የሲቪል ማህበራት ተወካዮችን ጨምሮ 38 የባለድርሻ አካላት ይሳተፋሉ ተብሏል።...
Read More

ኢትዮ ቴሌኮም 40 ተቋማት አገልግሎት መስጠት የጀመሩበትን “የዲጂታል ገበያ” ይፋ አደረገ

በቤርሳቤህ ገብረ መንግስታዊው የቴሌኮም አገልግሎቶች አቅራቢ የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም፤ “ዘመን ገበያ” የተሰኘ ሀገር አቀፍ “የዲጂታል ገበያ” መጀመሩን አስታወቀ። የዲጂታል ገበያው በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ አምራች እና...

የትግራይ የጤና ባለሙያዎች የ17 ወራት ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈላቸው በሰልፍ ጠየቁ

የትግራይ ክልል የጤና ባለሙያዎች በክልሉ በተካሄደው ጦርነት ወቅት ሳያገኙ የቀሩት የ17 ወራት ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈላቸው በሰልፍ ጠየቁ። የጤና ባለሙያዎቹ ምቹ የስራ ሁኔታ እንዲፈጠርላቸውም ጥያቄ አቅርበዋል።  ባለሙያዎቹ...

በአምስተኛው ዙር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 60 ሚሊዮን ዶላር ለሽያጭ ማቅረቡን ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ነገ ረቡዕ በሚያካሄደው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ፤ 60 ሚሊዮን ዶላር ለሽያጭ ማቅረቡን አስታወቀ። በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ባንኮች የሚያቀርቡትን ዋጋ ነገ ከረፋድ አራት...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

ውናት በትግራይ እስከ አመጽ ድረስ የሚሄድ የህዝባዊ እምቢተኝነት የፖለቲካ ትግል እንደሚያካሄድ አስታወቀ

በሁለት ጎራ የተከፈሉት የህወሓት ፖለቲከኞች ከብልጽግና ፓርቲም ሆነ ከሻዕቢያ ጋር “የፈጠሩትን ህብረት” እንደማይቀበለው የውድብ ናፅነት ትግራይ (ውናት) ፓርቲ ገለጸ። በክልሉ ህወሓት በብቸኝነት የሚቆጣጠረውን የፖለቲካ...

የውጭ ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት እንዲሆኑ የሚያስችላቸው አዋጅ “ጊዜውን የጠበቀ አይደለም” በሚል ተተቸ 

በቤርሳቤህ ገብረ የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቅስ ንብረት ባለቤት እና ባለይዞታ እንዲሆኑ የሚያስችላቸው አዋጅ “ጊዜውን የጠበቀ አይደለም” በሚል በፓርላማ አባላት ተተቸ። ትችቱ የቀረበው ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 12፤...

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያሻሻለው ህገ መንግስት “ተፈጻሚ እንዳይሆን”፤ ለሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ አቤቱታ ቀረበ 

 በቤርሳቤህ ገብረ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የዛሬ ሁለት ሳምንት ባካሄደው መደበኛ ጉባኤው ላይ ያጸደቀው የክልሉ ህገ መንግስት ማሻሻያ፤ “የኢፌዲሪን ህገ መንግስት የሚቃረን ነው” ያሉ...

በመሬት መንቀጥቀጥ “ከፍተኛ ጉዳት” የደረሰበት የከሰም ስኳር ፋብሪካ፤ ሰራተኞቹን በመጪዎቹ ወራት ሊያሰናብት ነው 

በቤርሳቤህ ገብረ ባለፉት ወራት በተደጋጋሚ በተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጦች “ከፍተኛ ጉዳት” የደረሰበት የከሰም ስኳር ፋብሪካ፤ ከአንድ ሺህ በላይ ሰራተኞቹን እስከ መጪው ግንቦት ወር ባለው ጊዜ ውስጥ...

በፌደራል ደረጃ ካሉ የባለድርሻ አካላት ሀገራዊ የምክክር አጀንዳዎችን የማሰባሰቢያ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ ሊካሄድ ነው 

በቤርሳቤህ ገብረ በፌደራል ደረጃ ባሉ የባለድርሻ አካላት የሚደረገው የሀገራዊ ምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር...

በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሚታየው የምሁራን ተሳትፎ ከሚጠበቀው አንጻር “አነስተኛ ነው” ተባለ 

በቤርሳቤህ ገብረ በኢትዮጵያ ያሉ ምሁራን በሀገራዊ የምክክር ሂደት ላይ ያላቸው ተሳትፎ፤ ሊኖራቸው ከሚገባው “አስተዋጽኦ” አንጻር ሲታይ “አነስተኛ ነው” ሲሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር...

በትጥቅ ትግል እና በእስር ላይ ያሉ የአማራ ክልል ተወላጆችን በምክክር ሂደት ለማሳተፍ የጀመረውን ጥረት እንደሚቀጥል የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ

በተስፋለም ወልደየስ በተለያዩ ምክንያቶች ጫካ ገብተው ትጥቅ ትግል እያካሄዱ የሚገኙ፣ እስር ቤት ያሉ እንዲሁም ሀገራቸውን ለቅቀው የተሰደዱ የአማራ ክልል ተወላጆች፤ በሀገራዊ ምክክር እንዲሳተፉ የሚያስችሉ ሁኔታዎች...

በኢትዮጵያ በጋዜጠኞች ላይ ስለሚፈጸመው ተደጋጋሚ እስር ሲፒጄ ምን አለ?

በኢትዮጵያ ከመጋቢት ወር አጋማሽ እስከ ሚያዝያ ወር አጋማሽ ባለው አንድ ወር ጊዜ ውስጥ ብቻ 14 ጋዜጠኞች እና የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት ሰራተኞች ለእስር ተዳርገው እንደነበር...

የኢቢኤስ ቴሌቪዥን እና ሶስት የጣቢያው ሰራተኞች በጥላቻ ንግግር እና ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ተከሰሱ 

በተስፋለም ወልደየስ የኢቢኤስ ቴሌቪዥን፣ እህት ኩባንያው እና ሶስት የጣቢያው ሰራተኞች የጥላቻ ንግግር እና ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ወንጀል ክስ ቀረበባቸው። በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በቀረበው በዚህ...

በኢትዮጵያ ሀሳብን የመግለጽ ነጻነት አሁንም “በከፍተኛ ጫና” ውስጥ እንደሆነ 14 ሀገራት በጋራ ባወጡት መግለጫ አስታወቁ 

ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የ14 ሀገራት ኤምባሲዎች፤ በኢትዮጵያ ሀሳብን በነጻነት መግለጽ ላይ ያለው “ከፍተኛ ጫና” መቀጠሉ እንደሚያሳስባቸው ገለጹ። በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት ተልዕኮ በበኩሉ የፕሬስ...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...