በተስፋለም ወልደየስ በኢትዮጵያ በከፍተኛ ወርቅ አምራችነት ከተመዘገቡ 13 ኩባንያዎች ውስጥ፤ በ2016 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ምርት ያመረቱት ሁለቱ ብቻ መሆናቸውን የማዕድን ሚኒስትሩ አቶ ሀብታሙ ተገኝ ተናገሩ። ቀሪዎቹ ኩባንያዎች በሚቀጥሉት ስድስት ወራት የስራ አፈጻጸማቸውን የማያስተካክሉ ከሆነ፤ የማዕድን ሚኒስቴር በፍቃዳቸው ላይ “ተገቢውን እርምጃ” እንደሚወስድም አስጠንቅቀዋል። ኢትዮጵያ በ2016 በጀት ዓመት ለውጭ ገበያ ከምታቀርበው ወርቅ፣...
Read More