በደቡብ ኦሞ ዞን በተከሰተ የኮሌራ እና ወባ ወረርሽኝ፤ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በበሽታዎቹ መያዛቸው ተገለጸ 

በአማኑኤል ይልቃል በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን በአምስት ወረዳዎች የኮሌራ እና ወባ ወረርሽኞች መከሰታቸውን የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ። በዞኑ ውስጥ ባለው ዳሰነች ወረዳ በዚህ ሳምንት ብቻ 3,800 ገደማ ሰዎች በወባ መሽታ መያዛቸው እንደተረጋገጠም መምሪያው ገልጿል።  በስሩ አስር ወረዳዎች እና ሶስት የከተማ አስተዳደሮችን የያዘው የደቡብ ኦሞ ዞን፤ 800 ሺህ ገደማ ነዋሪዎች...
Read More

ብልጽግና ፓርቲ “ፍላጎታቸውን በኃይል ለማሳካት የሚጥሩ ጽንፈኛ” አካላት “በእጅጉ ፈትነውኛል” አለ 

በተስፋለም ወልደየስ ገዢው ብልጽግና ፓርቲ “የነጠላ ቡድናዊ ፍላጎታቸውን በኃይል ለማሳካት የሚጥሩ” እና “ጽንፈኛ የሆኑ” ያላቸው አካላት ባለፉት ወራት በእጅጉ እንደፈተኑት አስታወቀ። በነጻነት አስተዳደር እና አጠቃቀም መካከል “ሚዛን ለማስጠበቅ” በሚደረግ ጥረት ረገድም “ፈተናዎች” እና “ጉድለቶች” ማጋጠማቸውንም ገልጿል። ይህ የተገለጸው ለሁለት ቀናት መደበኛ ስብሰባውን ሲያካሄድ የቆየው የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባውን...
Read More

በአማራ ክልል በአምሃራ ሳይንት ወረዳ ስብሰባ ሲያካሄዱ በነበሩ አመራሮች ላይ የቦምብ ጥቃት ሙከራ ተደረገ 

በአማኑኤል ይልቃል በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን አምሃራ ሳይንት ወረዳ ስብሰባ በማካሄድ ላይ በነበሩ የዞን፣ የወረዳ እና ቀበሌ አመራሮች ላይ ትላንት ማክሰኞ ግንቦት 22፤ 2015 የቦምብ ጥቃት ሙከራ መደረጉ ተነገረ። በብልጽግና ፓርቲ የተዘጋጀን ድርጅታዊ ኮንፍረንስ ሲሳተፉ የነበሩትን እነዚህን አመራሮች ኢላማ በማድረግ የተወረወረው ቦምብ ቢፈነዳም፤ በሰው ላይ ጉዳት እንዳልደረሰ የወረዳ አስተዳደሩ...
Read More

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተወሰኑ ተቋማት አገልግሎቶችን ለግል ተቋማት በውክልና አስተላልፎ ሊያሰራ ነው   

በአማኑኤል ይልቃል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ያሉ መስሪያ ቤቶች፤ የተወሰኑ ስራዎቻቸውን በውክልና ለግል ተቋማት አስተላልፈው (outsource) ሊያሰሩ ነው። በዚህ አሰራር ምክንያት ከስራቸው የሚነሱ የከተማ አስተዳደሩ ሰራተኞችን ወደ ሌሎች መስሪያ ቤቶች ለማዘዋወር እና “በሚፈልጉበት የስራ መስክ” እንዲሰማሩ ለመደገፍ መታሰቡም ተገልጿል። አዲሱን አሰራር ተግባራዊ የማድረግ ሂደትን እየመራ ያለው የአዲስ አበባ ከተማ...
Read More

በፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ ላይ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 14 ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ አስታወቀ   

በአማኑኤል ይልቃል በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን በሚገኘው ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ ላይ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት፤ 11 የፋብሪካው ሰራተኞች እና ሶስት የአካባቢው ነዋሪዎች እንደተገደሉ ማረጋገጡን የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” አስታወቀ። ፋብሪካው በተፈጸመበት በዚሁ ጥቃት እና ዘረፋ ምክንያት ስራ ማቋሙም ተገልጿል።  ከአዲስ አበባ በ350 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው...
Read More

በሰሜን ኢትዮጵያው የግጭት ማቆም ስምምነት አፈጻጸም ላይ ለመወያየት፤ የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ወደ አዲስ አበባ ሊመጡ ነው

የኢትዮጵያ መንግስት እና ህወሓት ባለፈው ጥቅምት ወር በተፈራረሙት የግጭት ማቆም ስምምነት አፈጻጸም ላይ ለመነጋገር፤ የአሜሪካ አፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ማይክ ሐመር በድጋሚ ወደ አዲስ...

ለሽያጭ የቀረቡ የመንግስት የስኳር ፋብሪካዎችን ወደ ግል ማዛወር የሚፈልጉ ኩባንያዎች ምክረ ሃሳባቸውን እንዲያቀርቡ ተጠየቁ

የኢትዮጵያ መንግስት በስሩ ያሉ ስምንት የስኳር ፋብሪካዎችን ወደ ግል ማዛወር ለሚሹ ገዢዎች ምክረ ሃሳባቸውን (proposal) እንዲያቀርቡ ጋበዘ። ለሽያጭ ከቀረቡት መካከል የአርጆ ዴዴሳ፣ ከሰም፣ ጣና...

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በጸጥታ ኃይሎች ተይዞ ተወሰደ 

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ ቅዳሜ ምሽት ሁለት ሰዓት ገደማ ግንቦት 12፤ 2015 ከመኖሪያ ቤቱ በጸጥታ ኃይሎች ተይዞ መወሰዱን የዓይን እማኞች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። ተመስገንን...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተወሰኑ ተቋማት አገልግሎቶችን ለግል ተቋማት በውክልና አስተላልፎ ሊያሰራ ነው   

በአማኑኤል ይልቃል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ያሉ መስሪያ ቤቶች፤ የተወሰኑ ስራዎቻቸውን በውክልና ለግል ተቋማት አስተላልፈው (outsource) ሊያሰሩ ነው። በዚህ አሰራር ምክንያት ከስራቸው የሚነሱ የከተማ...

በአዲስ አበባ ተግባራዊ ሊደረግ የታቀደው የቤት ግብር ማሻሻያ ምን ዝርዝር ይዟል?

በአማኑኤል ይልቃል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባወጣው አዲስ የቤት ግብር ማሻሻያ መሰረት የቤት ባለቤቶች የሚጠበቅባቸውን ክፍያ እንዲፈጽሙ፤ በሶስት መቶ ሺህ ገደማ ቤቶች ላይ የግብር ግመታ...

በአዲስ አበባ ተግባራዊ ሊደረግ የታቀደው የቤት ግብር ማሻሻያ ምን ዝርዝር ይዟል?

በአማኑኤል ይልቃል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባወጣው አዲስ የቤት ግብር ማሻሻያ መሰረት የቤት ባለቤቶች የሚጠበቅባቸውን ክፍያ እንዲፈጽሙ፤ በሶስት መቶ ሺህ ገደማ ቤቶች ላይ የግብር ግመታ...

የአዲስ አበባ የክፍለ ከተማ እና ወረዳ ምክር ቤቶች መቀመጫ ብዛትን የሚወስነው አዋጅ ምን ይዟል?

በአማኑኤል ይልቃል የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የክፍለ ከተማ እና ወረዳ ምክር ቤቶች አባላት ብዛት ከ150 እንዳያንስ እና ከ250 እንዳይበልጥ የሚደነግግ አዋጅ አጸደቀ። አዋጁ ከክፍለ...

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፤ ከህብረተሰቡ የሚቀርቡ የምክክር አጀንዳዎችን ከዛሬ ጀምሮ መቀበል እንደጀመረ አስታወቀ  

በአማኑኤል ይልቃል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚላኩለትን የምክክር አጀንዳዎች ከዛሬ ጀምሮ መቀበል እንደጀመረ አስታወቀ። ኮሚሽኑ በሀገራዊ ምክክሩ ላይ የሚሳተፉ ግለሰቦችን የመለየት ስራን፤...

የሀገራዊ ምክክር ሂደት መዘግየት፤ በፓርላማ ቋሚ ኮሚቴ ስብሰባ ጥያቄ አስነሳ

በሃሚድ አወል በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አመቻችነት የሚካሄደው የሀገራዊ ምክክር ሂደት መዘግየት፤ በተወካዮች ምክር ቤት የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ስብሰባ ጥያቄ አስነሳ። የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር...

አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች፤ ለሀገራዊ ምክክር “አማራጮችን ለማቅረብ” የተቋቋመውን “ኮከስ” ተቀላቀሉ 

በሃሚድ አወል አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች እና አንድ የፓርቲዎች ትብብር፤ ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር የተቋቋመውን የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ስብስብ ተቀላቀሉ። “የተቃዋሚ ፓርቲዎች ኮከስ” የተሰኘውን ይህን ስብስብ...

ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች፤ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በአፋጣኝ እንዲፈታ ጥሪ አቀረበ

የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይን በአፋጣኝ እንዲፈቱ ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ሲፒጄ (CPJ) ጥሪ አቀረበ። መቀመጫውን በአሜሪካ ኒውዮርክ ያደረገው የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ትላንት አርብ...

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፤ በጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው እና ቴዎድሮስ አስፋው ላይ ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ፈቀደ 

በሃሚድ አወል በጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው እና ቴዎድሮስ አስፋው ላይ ለሁለተኛ ጊዜ 14 ተጨማሪ የምርመራ ቀናት በፍርድ ቤት ተፈቀደ። የምርመራ ቀናቱን የፈቀደው ዛሬ አርብ ግንቦት 4፤...

ኢትዮጵያ በዓለም የፕሬስ ነጻነት ዝርዝር በ16 ደረጃዎች አሽቆለቆለች 

በተስፋለም ወልደየስ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (RSF) በዓመቱ በሚያወጣው የዓለም የፕሬስ ነጻነት ዝርዝር፤ ኢትዮጵያ ዘንድሮ 130ኛ ደረጃ አገኘች። የ180 ሀገራት የፕሬስ ነጻነት...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...