በተስፋለም ወልደየስ በተለያዩ ምክንያቶች ጫካ ገብተው ትጥቅ ትግል እያካሄዱ የሚገኙ፣ እስር ቤት ያሉ እንዲሁም ሀገራቸውን ለቅቀው የተሰደዱ የአማራ ክልል ተወላጆች፤ በሀገራዊ ምክክር እንዲሳተፉ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ለመፍጠር የጀመረውን ጥረት “አጠናክሮ እንደሚቀጥል” የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ጥረቱን ከግብ ለማድረግ “የተለየ ትኩረትም ሰጥቶ” እንደሚሰራ ገልጿል። ይህ የተገለጸው ዛሬ ሐሙስ ሚያዝያ...
Read More