Statement from Haq Media and Communication on the Continued Detention of Journalist Tesfalem Waldyes Despite Court-Approved Bail

The efforts to secure the release of journalist Tesfalem Waldyes, who has been in detention for the past five days, on court-approved bail have not succeeded. The Addis Ababa Cassation Bench rejected the police’s appeal and ordered the release of Tesfalem Waldyes today, Thursday, June 12, 2025. Following the decision,...
Read More

የጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ የዋስትና መብት በፍርድ ቤት ቢረጋገጥም አስካሁን አለመፈታቱን በተመለከተ ከሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን የተሰጠ መግለጫ

ለአምስት ቀናት በእስር ያሳለፈው ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ በፍርድ ቤት በተወሰነው መሠረት በዋስትና እንዲፈታ የተደረገው ጥረት አልተሳካም። የአዲስ አበባ ሰበር ሰሚ ችሎት ፖሊስ ያቀረበውን ይግባኝ ውድቅ ካደረገ በኋላ ተስፋለም እንዲፈታ የተሰጠውን ትዕዛዝ ዛሬ ሐሙስ ሰኔ 5 ቀን፤ 2017 ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ ለቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ለማስረከብ ቢሞከርም ተቀባይ አልተገኘም።...
Read More

Addis Ababa Cassation Bench upholds journalist Tesfalem Waldyes’ bail rights, orders police for his immediate release 

The Cassation Bench of Addis Ababa’s City Administration Court issued a ruling today regarding the admissibility of the police's appeal against the city’s appellate court decision on the bail rights of journalist Tesfalem Waldyes, the founder and editor-in-chief of the "Ethiopia Insider" online media outlet.  The Cassation Bench ruled that...
Read More

የአዲስ አበባ ከተማ ሰበር ሰሚ ችሎት የጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ የዋስትና መብት እንዲከበር አዘዘ  

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰበር ሰሚ ችሎት የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የበይነመረብ ሚዲያ መሥራች እና ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ የዋስትና መብት ላይ ፖሊስ ያቀረበው አቤቱታ ላይ ውሳኔ አስተላለፏል። የሰበር ሰሚ ችሎቱ የፖሊስን ማመልከቻ ጭብጥ ከመመልከቱ በፊት የቀረበለት ጉዳይ “ይግባኝ ያስቀርባል” ወይስ “አያስቀርብም” የሚለውን ዛሬ ጠዋት መርምሯል። በዚህም ሰበር ሰሚ ችሎቱ ባሳለፈው ውሳኔ የፖሊስን...
Read More

Ethiopia Insider Editor-in-Chief Tesfalem Waldyes remains in custody despite being granted bail by court.

The Addis Ababa City Court of Appeal today, June 11, 2025, upheld the bail granted to Tesfalem Waldyes, founder and editor-in-chief of the “Ethiopia Insider” online media outlet. However, Tesfalem Waldyes has not been released as of the time of this statement, as the investigating police decided to appeal to...
Read More

ኢትዮ ቴሌኮም 40 ተቋማት አገልግሎት መስጠት የጀመሩበትን “የዲጂታል ገበያ” ይፋ አደረገ

በቤርሳቤህ ገብረ መንግስታዊው የቴሌኮም አገልግሎቶች አቅራቢ የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም፤ “ዘመን ገበያ” የተሰኘ ሀገር አቀፍ “የዲጂታል ገበያ” መጀመሩን አስታወቀ። የዲጂታል ገበያው በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ አምራች እና...

የትግራይ የጤና ባለሙያዎች የ17 ወራት ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈላቸው በሰልፍ ጠየቁ

የትግራይ ክልል የጤና ባለሙያዎች በክልሉ በተካሄደው ጦርነት ወቅት ሳያገኙ የቀሩት የ17 ወራት ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈላቸው በሰልፍ ጠየቁ። የጤና ባለሙያዎቹ ምቹ የስራ ሁኔታ እንዲፈጠርላቸውም ጥያቄ አቅርበዋል።  ባለሙያዎቹ...

በአምስተኛው ዙር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 60 ሚሊዮን ዶላር ለሽያጭ ማቅረቡን ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ነገ ረቡዕ በሚያካሄደው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ፤ 60 ሚሊዮን ዶላር ለሽያጭ ማቅረቡን አስታወቀ። በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ባንኮች የሚያቀርቡትን ዋጋ ነገ ከረፋድ አራት...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

የጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ መታሰርን በተመለከተ ከሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን የተሰጠ መግለጫ

በሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ሥር የሚተዳደረው “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የበይነመረብ ሚዲያ መሥራች እና ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ እሁድ ሰኔ 1 ቀን፤ 2017 በጸጥታ ኃይሎች በቁጥጥር...

Ethiopia Insider Editor-in-Chief Tesfalem Waldyes remains in custody despite being granted bail by court.

The Addis Ababa City Court of Appeal today, June 11, 2025, upheld the bail granted to Tesfalem Waldyes, founder and editor-in-chief of the “Ethiopia...

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያሻሻለው ህገ መንግስት “ተፈጻሚ እንዳይሆን”፤ ለሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ አቤቱታ ቀረበ 

 በቤርሳቤህ ገብረ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የዛሬ ሁለት ሳምንት ባካሄደው መደበኛ ጉባኤው ላይ ያጸደቀው የክልሉ ህገ መንግስት ማሻሻያ፤ “የኢፌዲሪን ህገ መንግስት የሚቃረን ነው” ያሉ...

በመሬት መንቀጥቀጥ “ከፍተኛ ጉዳት” የደረሰበት የከሰም ስኳር ፋብሪካ፤ ሰራተኞቹን በመጪዎቹ ወራት ሊያሰናብት ነው 

በቤርሳቤህ ገብረ ባለፉት ወራት በተደጋጋሚ በተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጦች “ከፍተኛ ጉዳት” የደረሰበት የከሰም ስኳር ፋብሪካ፤ ከአንድ ሺህ በላይ ሰራተኞቹን እስከ መጪው ግንቦት ወር ባለው ጊዜ ውስጥ...

ከ1,700 በላይ “የጥቃቅን ቡድኖች” የምክክር አጀንዳዎችን መሰነዱን ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታወቀ    

በተስፋለም ወልደየስ እስከ ዛሬ ድረስ ባለው ሀገራዊ የምክክር ሂደት፤ ከ200 ሺህ ሰዎች በላይ መሳተፋቸውን ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች አንዱ የሆኑት ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶ ተናገሩ።...

በፌደራል ደረጃ ካሉ የባለድርሻ አካላት ሀገራዊ የምክክር አጀንዳዎችን የማሰባሰቢያ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ ሊካሄድ ነው 

በቤርሳቤህ ገብረ በፌደራል ደረጃ ባሉ የባለድርሻ አካላት የሚደረገው የሀገራዊ ምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር...

በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሚታየው የምሁራን ተሳትፎ ከሚጠበቀው አንጻር “አነስተኛ ነው” ተባለ 

በቤርሳቤህ ገብረ በኢትዮጵያ ያሉ ምሁራን በሀገራዊ የምክክር ሂደት ላይ ያላቸው ተሳትፎ፤ ሊኖራቸው ከሚገባው “አስተዋጽኦ” አንጻር ሲታይ “አነስተኛ ነው” ሲሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር...

Addis Ababa Cassation Bench upholds journalist Tesfalem Waldyes’ bail rights, orders police for his immediate release 

The Cassation Bench of Addis Ababa’s City Administration Court issued a ruling today regarding the admissibility of the police's appeal against the city’s appellate...

የአዲስ አበባ ከተማ ሰበር ሰሚ ችሎት የጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ የዋስትና መብት እንዲከበር አዘዘ  

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰበር ሰሚ ችሎት የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የበይነመረብ ሚዲያ መሥራች እና ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ የዋስትና መብት ላይ ፖሊስ ያቀረበው አቤቱታ...

Ethiopia Insider Editor-in-Chief Tesfalem Waldyes remains in custody despite being granted bail by court.

The Addis Ababa City Court of Appeal today, June 11, 2025, upheld the bail granted to Tesfalem Waldyes, founder and editor-in-chief of the “Ethiopia...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...