“ትንሣኤ 70 እንደርታ” የተሰኘ በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀስ ፓርቲ፤ መስራች ጉባኤውን በነገው ዕለት ሊያካሄድ ነው  

በሃሚድ አወል በትግራይ ክልል “የተንሰራፋውን ጭቆና እና የአንድ ፓርቲ ስርዓት” ለመታገል መነሳቱን የገለጸው ትንሣኤ 70 እንደርታ ፓርቲ (ትሰእፓ) የተሰኘ ክልላዊ ፓርቲ፤ መስራች ጉባኤውን ነገ አርብ ጷጉሜ 3 በአዲስ አበባ ከተማ ሊያካሄድ ነው። በትግራይ ክልል “ህብረ ብሔራዊ ስርዓት እንዲፈጠር” እንደሚታገል የጠቆመው ፓርቲው፤ ይህ የማይሳካ ከሆነ የእንደርታ ህዝብ “ከሌሎች ህዝቦች ጋር በጋራ...
Read More

35 የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሀገር አቀፍ የሰላም መድረክ እንዲመቻች ጥሪ አቀረቡ

በሃሚድ አወል ሰላሳ አምስት ሀገር በቀል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሁሉንም የማህበረሰብ አካላት የሚያሳትፍ ሀገር አቀፍ የሰላም መድረክ እንዲመቻች ጥሪ አቀረቡ። የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶቹ በዚህ ዓመት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተስተዋሉ “አዳዲስ እና ነባር ግጭቶች በመጪው ዓመትም ተባብሰው እንዳይቀጥሉ” ያላቸውን ስጋትም ገልጸዋል።  የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ይህን የገለጹት ዛሬ ረቡዕ ጷጉሜ 1፤ 2015...
Read More

በሽግግር ፍትህ ፖሊሲ አማራጮች ላይ ሊደረጉ ከታቀዱ የምክክር መድረኮች ውስጥ አራቱ በጸጥታ ችግር ምክንያት ሳይካሄዱ መቅረታቸው ተገለጸ 

በሃሚድ አወል በመላው ኢትዮጵያ በሚገኙ 50 ገደማ ከተሞች የሽግግር ፍትህ የፖሊሲ አማራጮችን በተመለከተ ግብዓት ሲያሰባስብ የቆየው የባለሙያዎች ቡድን፤ በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት አራት የምክክር መድረኮችን ሳያካሄድ መቅረቱን አስታወቀ። የባለሙያዎች ቡድኑ ረቂቅ የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሰነዱን በመጪው ዓመት ጥቅምት ወር መጨረሻ ላይ ለማጠናቀቅ ማቀዱንም ገልጿል። የሽግግር ፍትህ...
Read More

በአየር ንብረት ጉዳይ ላይ የሚመክር የመጀመሪያው አህጉር አቀፍ ጉባኤ በናይሮቢ መካሄድ ጀመረ 

በአማኑኤል ይልቃል ፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ከ20 ገደማ በላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች እንደሚገኙበት የሚጠበቀው የመጀመሪያው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ፤ ዛሬ ሰኞ ነሐሴ 29፤ 2015 በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ መካሄድ ጀመረ። በዚህ ጉባኤ ላይ የአፍሪካ ሀገራት የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል እና ለመቋቋም ስለሚወስዷቸው እርምጃዎች ቃል የሚገቡበት “የናይሮቢ ስምምነት” ይፋ ይደረጋል ተብሏል።...
Read More

የሀዋሳ ከተማ ምክር ቤት በመጪው ሰኞ በሚያካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ በተሰናባቹ አቶ ጸጋዬ ቱኬ ምትክ አዲስ ከንቲባ ሊሾም ነው 

በሃሚድ አወል የሀዋሳ ከተማ ምክር ቤት በመጪው ሰኞ ነሐሴ 29፤ 2015 በሚያካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የከተማዋን ከንቲባ ጨምሮ የካቢኔ አባላትን ሹመት ሊሰጥ ነው። የከተማዋ ምክር ቤት ሹመቶችን የሚሰጠው፤ የሲዳማ ክልል ካደረገው ግምገማ በኋላ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባን ጨምሮ ሌሎች አመራሮችም እንዲነሱ መወሰኑን ተከትሎ ነው። የሲዳማ ክልል ከአንድ ሳምንት በፊት ካካሄደው የፓርቲ እና...
Read More

በአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎ ምን ጉዳዮች ተነሱ?

በአማኑኤል ይልቃል በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ላይ ከተገኙ 19 የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች መካከል አስራ ሶስቱ በዛሬው የጉባኤው ውሎ ላይ ንግግሮችን አድርገዋል።...

በዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ለውጥ መድረኮች ላይ “ክፍተት እየተፈጠረብን ነው” – አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ እና የአካባቢ ጥበቃ ጉዳይን በተመለከተ በዓለም አቀፍ መድረኮች ያላት የቀደመ እንቅስቃሴ ላይ “ክፍተት እየተፈጠረ መምጣቱን” የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ...

የሶማሌ ክልል ካቢኔ የሀገር ሽማግሌዎች እና የጎሳ መሪዎች ጉባኤ እንዲቋቋም ውሳኔ አሳለፈ 

በሃሚድ አወል የሶማሌ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት 114 አባላት ያሉት የሀገር ሽማግሌዎች እና የጎሳ መሪዎች ጉባኤ እንዲቋቋም ውሳኔ አሳለፈ። የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ትላንት ማክሰኞ...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

የመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ ጭማሪ “ለወደፊት በሂደት የሚታይ” መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አስታወቁ 

በአማኑኤል ይልቃል የመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ ጭማሪ “ለወደፊት በሂደት የሚታይ” መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ዛሬ ማክሰኞ ሰኔ 27፤ 2015 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት...

በአዲስ አበባ ተግባራዊ ሊደረግ የታቀደው የቤት ግብር ማሻሻያ ምን ዝርዝር ይዟል?

በአማኑኤል ይልቃል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባወጣው አዲስ የቤት ግብር ማሻሻያ መሰረት የቤት ባለቤቶች የሚጠበቅባቸውን ክፍያ እንዲፈጽሙ፤ በሶስት መቶ ሺህ ገደማ ቤቶች ላይ የግብር ግመታ...

ከተበተኑ የአማራ ክልል የልዩ ኃይል አባላት መካከል፤ “አብዛኛዎቹ” ታጣቂ ቡድኖችን መቀላቀላቸውን የሰላም ሚኒስትሩ ገለጹ  

በአማኑኤል ይልቃል በአማራ ክልል የልዩ ኃይል አባላትን ወደ ሌሎች የጸጥታ መዋቅሮች የማስገባት ስራ ከተጀመረ በኋላ 50 በመቶ የሚሆኑ የልዩ ኃይል አባላት “እንደተበተኑ” እና ከእነዚህ ውስጥ...

የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በተመረጠላቸው “የትኩረት መስክ” ብቻ እንዲያስተምሩ የሚያደርገው አዲስ አሰራር እንዴት ይተገበራል?  

በአማኑኤል ይልቃል በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ 47 የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች፤ ራስ ገዝ መሆንን ጨምሮ አዳዲስ አሰራሮችን ለመተግበር እየተዘጋጁ ይገኛሉ። “አጠቃላይ” የትምህርት ዘርፎችን ለተማሪዎች ሲሰጡ የቆዩት እነዚህን ዩኒቨርስቲዎች፤...

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን፤ በመጪው ዓመት ጥር ወር ዋናውን ኮንፍረንስ ለማካሄድ “የሚቻለውን ጥረት እያደረግኩ ነው” አለ 

በሃሚድ አወል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመጪው ዓመት ጥር ወር ላይ ዋናውን የምክክር ጉባኤ ለመጥራት “የሚቻለውን ጥረት” እያደረገ መሆኑን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ከነገ ነሐሴ 18፤ 2015...

በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ያሉ ግጭቶች “ያላንዳች ቅደመ ሁኔታ ቆመው” “በአስቸኳይ” በምክክር እንዲፈቱ ጥሪ ቀረበ

በሃሚድ አወል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመላው ሀገሪቱ የሚታዩ ግጭቶች “ያላንዳች ቅደመ ሁኔታ ቆመው” “በአስቸኳይ” በምክክር እንዲፈቱ ጥሪ አቀረበ። ኮሚሽኑ ባለድርሻ አካላትን “በማቀራረብ፣ የልዩነት አጀንዳዎችን...

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፤ ከህብረተሰቡ የሚቀርቡ የምክክር አጀንዳዎችን ከዛሬ ጀምሮ መቀበል እንደጀመረ አስታወቀ  

በአማኑኤል ይልቃል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚላኩለትን የምክክር አጀንዳዎች ከዛሬ ጀምሮ መቀበል እንደጀመረ አስታወቀ። ኮሚሽኑ በሀገራዊ ምክክሩ ላይ የሚሳተፉ ግለሰቦችን የመለየት ስራን፤...

ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው ለአራተኛ ጊዜ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ 

በሃሚድ አወል “አልፋ ሚዲያ” የተሰኘው የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን መስራች እና አዘጋጅ የሆነው ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው፤ ትላንት እሁድ ሐምሌ 30፤ 2015 የሁለተኛ ዲግሪ የምርቃት ስነ...

የወልቂጤ ኤፍ. ኤም ሬዲዮ ጣቢያ ሰራተኞች የሰኔ ወር ደመወዝ ስላልተከፈላቸው መቸገራቸውን ገለጹ  

በሃሚድ አወል በደቡብ ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት ስር የሚገኘው የወልቂጤ ኤፍ. ኤም 89.2 ሬዲዮ ጣቢያ ሰራተኞች፤ የሰኔ ወር ደመወዝ እስካሁን ድረስ ስላልተከፈላቸው መቸገራቸውን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር”...

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት፤ በመገናኛ ብዙሃን ላይ የሚፈጸሙ “ተደጋጋሚ” ዘረፋዎች “አሳስበውኛል” አለ 

በአማኑኤል ይልቃል በመገናኛ ብዙሃን ላይ የተፈጸሙ የዘረፋ ወንጀሎችን፤ መንግስት “በተቻለ ፍጥነት ተከታትሎ የምርመራውን ውጤት ለህዝብ ይፋ” እንዲያደርግ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት ጠየቀ። በመገናኛ ብዙሃን...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...