በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40፣ የግል ዕጩዎች ደግሞ 8 የፓርላማ መቀመጫዎች ማሸነፋቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ። ከሶስት ሳምንት በፊት በተካሄደው በዚህ ምርጫ ገዢው ብልጽግና ፓርቲ አብላጫውን 438 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫ መቆጣጠሩንም ቦርዱ አስታውቋል። ምርጫ ቦርድ ይህን ያስታወቀው፤ ዛሬ እሁድ ሰኔ 14፤ 2018 በአዲስ አበባው ስካይላይት...
Read More





























