ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40 የፓርላማ መቀመጫዎችን አሸነፉ

በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40፣ የግል ዕጩዎች ደግሞ 8 የፓርላማ መቀመጫዎች ማሸነፋቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ። ከሶስት ሳምንት በፊት በተካሄደው በዚህ ምርጫ ገዢው ብልጽግና ፓርቲ አብላጫውን 438 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫ መቆጣጠሩንም ቦርዱ አስታውቋል።  ምርጫ ቦርድ ይህን ያስታወቀው፤ ዛሬ እሁድ ሰኔ 14፤ 2018 በአዲስ አበባው ስካይላይት...
Read More

ህወሓት የአሜሪካ መንግስት የጣለው የቪዛ እገዳ “ሚዛን ባጣ ግምገማ ላይ የተመሰረተ ነው” ሲል ተቸ  

አሜሪካ በህወሓት አመራሮች ላይ የጣለችው የቪዛ እገዳ “በጎደሎ እና ሚዛን ባጣ ግምገማ ላይ የተመሰረተ ነው” ሲል ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ተቸ። ሀገሪቱ የፕሪቶሪያ ስምምነትን ከፈረሙ ወገኖች አንዱን ብቻ መርጣ ተጠያቂ ማድረጓ “በሰላም ሂደት ላይ ያለን እምነት የሚሸረሽር ነው” ሲልም እርምጃውን ተቃውሟል። የፖለቲካ ፓርቲው ተቃውሞን የገለጸው፤ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ...
Read More

አሜሪካ በህወሓት አመራሮች ላይ ለሁለተኛ ጊዜ የጣለችው የቪዛ እገዳ፤ የትኛውን የሀገሪቱን ህግ የተመረኮዘ ነው?

አሜሪካ “አክራሪ” ባለቻቸው በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) አባላት እና በቅርብ ቤተሰቦቻቸው ላይ የቪዛ ገደብ መጣሏን በዛሬው ዕለት አስታውቃለች። የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በግለሰቦቹ ላይ እርምጃውን የወሰደው፤ በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ላይ “ከባድ እና አሉታዊ መዘዞች ሊያስከትሉ ይችላሉ” የተባሉ ሰዎች ቪዛ የሚከለከሉበትን ህግ በመጥቀስ ነው።  ይህ ህግ በ1944 ዓ.ም...
Read More

በኢትዮጵያ ባሉ ግጭቶች ምክንያት ነጋዴዎች “ለግድያ”፣ “ለስደት” እና “ለንብረት ውድመት” መጋለጣቸው ተገለጸ

በኢትዮጵያ በሚከሰቱ በግጭቶች ምክንያት ነጋዴዎች “ለግድያ”፣ “ለስደት” እና “ለንብረት ውድመት” መጋለጣቸውን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድ እና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ቦጋለ ቢታኔ ተናገሩ። በትግራይ ክልል በነበረው ጦርነት ሳቢያ በክልሉ የሚገኙ ነጋዴዎች ከባንኮች ተበድረው ያልመለሱት የገንዘብ መጠን ወደ 90 ቢሊዮን ብር ማሻቀቡም ተገልጿል።   ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ንግድ እና...
Read More

ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ጀምሮ ሊካሄድ ነው

ላለፉት አራት ዓመታት ዝግጅት ሲደረግበት የቆየው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ፤ ከአንድ ወር በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። ከሐምሌ 8፤ 2018 በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ለሶስት ሳምንታት በሚካሄደው በዚሁ ጉባኤ ላይ አራት ሺህ ሰዎች እንደሚሳተፉ ኮሚሽኑ ገልጿል።  ኮሚሽኑ ይህን የገለጸው፤ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ የሚጀመርበትን ቀን አስመልክቶ ዛሬ...
Read More

“ብዙ ሰዎች አሁን ኢትዮጵያ ያለችበትን ሁኔታ በደንብ የሚገባቸው አይመስለኝም” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ 

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ብዙ ሰዎች ኢትዮጵያ አሁን ያለችበትን ሁኔታ “በደንብ የሚገባቸው አይመስለኝም” ሲሉ ተናገሩ። እርሳቸው የሚያስቧትን የበለጸገች ኢትዮጵያ “እንደሚያዩ” “ጥርጥር እንደሌላቸው” የገለጹት አብይ፤...

ኢትዮጵያ በስምንት ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 6.76 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ 

ኢትዮጵያ በዘንድሮው በጀት ዓመት ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 6.76 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህ የገንዘብ መጠን ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ...

ከህግ ውጭ ታስረው የነበሩ ከ1,300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ

ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከህግ ውጭ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40 የፓርላማ መቀመጫዎችን አሸነፉ

በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40፣ የግል ዕጩዎች ደግሞ 8 የፓርላማ መቀመጫዎች ማሸነፋቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ። ከሶስት ሳምንት በፊት በተካሄደው በዚህ...

ህወሓት የአሜሪካ መንግስት የጣለው የቪዛ እገዳ “ሚዛን ባጣ ግምገማ ላይ የተመሰረተ ነው” ሲል ተቸ  

አሜሪካ በህወሓት አመራሮች ላይ የጣለችው የቪዛ እገዳ “በጎደሎ እና ሚዛን ባጣ ግምገማ ላይ የተመሰረተ ነው” ሲል ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ተቸ። ሀገሪቱ የፕሪቶሪያ...

በትግራይ ክልል ካለው የግዳጅ አፈሳ ያመለጡ የዓይን እማኞች “እስር”፣ “ድብደባ” እና “ግድያ” ጭምር እየተፈጸመ መሆኑን ተናገሩ    

የአዲግራት ከተማ ነዋሪ የሆነው የ27 ዓመቱ ወጣት ጎይቶም ገብረስላሴ*፤ ከመቐለ እና ከመኖሪያ ከተማው የሚገዛቸውን ቡና እና በርበሬ ወደ ዛላንበሳ ከተማ እየወሰደ በመሸጥ የሚተዳደር ነው።...

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች እና ሌሎች ተሽከርካሪዎች ላይ በተፈጸመ ጥቃት ቢያንስ 30 ሰዎች ተገደሉ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወደ ግልገል በለስ ከተማ በመጓዝ ላይ በነበሩ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች እና ሌሎች ተሽከርካሪዎች ላይ ትላንት ማክሰኞ ጠዋት ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት ቢያንስ...

ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40 የፓርላማ መቀመጫዎችን አሸነፉ

በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40፣ የግል ዕጩዎች ደግሞ 8 የፓርላማ መቀመጫዎች ማሸነፋቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ። ከሶስት ሳምንት በፊት በተካሄደው በዚህ...

ኢሰመኮ በምርጫው ዕለት “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አልተፈጸሙም” አለ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትላንትናው ዕለት የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ “ሰላማዊ”፣ “አሳታፊ”፣ “ዲሞክራሲያዊ” እና “አካታች” እንደነበር ገለጸ። ኮሚሽኑ ምርጫው “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት...

እስከ ምሽት ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

በዛሬው ዕለት በተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፤ እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ...

በኢትዮጵያ ባሉ ግጭቶች ምክንያት ነጋዴዎች “ለግድያ”፣ “ለስደት” እና “ለንብረት ውድመት” መጋለጣቸው ተገለጸ

በኢትዮጵያ በሚከሰቱ በግጭቶች ምክንያት ነጋዴዎች “ለግድያ”፣ “ለስደት” እና “ለንብረት ውድመት” መጋለጣቸውን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድ እና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ቦጋለ ቢታኔ...

ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ጀምሮ ሊካሄድ ነው

ላለፉት አራት ዓመታት ዝግጅት ሲደረግበት የቆየው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ፤ ከአንድ ወር በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። ከሐምሌ 8፤ 2018...

የትግራይ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

ከትግራይ ክልል ለሀገራዊ ምክክር የሚቀርቡ አጀንዳዎች የሚሰበሰቡበት መርሃ ግብር በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። በመርሃ ግብሩ የትግራይ ክልል...

የ“አዲስ ስታንዳርድ” ምዝገባ መሰረዝን በመቃወም፤ ፍርድ ቤት የእግድ ትዕዛዝ እንዲሰጥ አቤቱታ ቀረበ 

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በ“አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ላይ የወሰደው ምዝገባ የመሰረዝ እርምጃ፤ በፍርድ ቤት ታግዶ እንዲቆይ አቤቱታ ቀረበ። አቤቱታውን ለፌዴራል ከፍተኛ...

ምርጫ ቦርድ በጋዜጠኞች ላይ ያስቀመጠው የቃለ መሃላ ግዴታ “የሳንሱር መሣሪያ ነው” ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ተቸ

ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ሊካሄድ ጥቂት ቀናት በቀሩት 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ዋዜማ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋዜጠኞች ምርጫውን ለመዘገብ የዕውቅና ባጅ ከመውሰዳቸው...

ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስራ አመራር ቦርድ ዘጠኝ አዲስ አባላት ተሾሙ

ዕለታዊዎቹን “አዲስ ዘመን” እና “ዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ” ጋዜጦች የሚያሳትመውን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በበላይነት ለሚመራው የስራ አመራር ቦርድ፤ ዘጠኝ አዲስ አባላት በዛሬው ዕለት ተሾሙ። በፕሬስ...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...