ላለፉት አራት ዓመታት ዝግጅት ሲደረግበት የቆየው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ፤ ከአንድ ወር በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። ከሐምሌ 8፤ 2018 በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ለ15 ቀናት በሚካሄደው በዚሁ ጉባኤ ላይ አራት ሺህ ሰዎች እንደሚሳተፉ ኮሚሽኑ ገልጿል። ኮሚሽኑ ይህን የገለጸው፤ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ የሚጀመርበትን ቀን አስመልክቶ...
Read More





























