የአማራ ክልልን ህዝብ “ለዳግም ሰብአዊ ቀውስ የሚዳርግ” ሁነት ከሰሞኑ መከሰቱን አብን ገለጸ

ሰሞኑን “ከአንዳንድ” የአማራ ክልል አካባቢዎች የመከላከያ ሰራዊትን መውጣትን ተከትሎ፤ የአማራ ክልልን ህዝብ “ለዳግም ሰብአዊ ቀውስ የሚዳርግ ሁነት ተከስቷል” ሲል የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አስታወቀ። በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ባለው ነባራዊ ሁኔታ “የተመጠነ” “የጸጥታ አካላት ስምሪት ያለመኖር” እና “የሕግ ማስከበር ስራዎች መላላት”፤ የክልሉን ህዝብ “ከፍተኛ ዋጋ እያስከፈሉት ነው” ሲልም ፓርቲው ገልጿል።  አብን...
Read More

የአብን የፓርላማ አባሉ ዶ/ር አበባው ደሳለው በመጪው ምርጫ ኢሕአፓን ወክለው ሊወዳደሩ ነው

በሰኔ 2013 ዓ.ም በተካሄደው ሀገር አቀፍ ምርጫ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄን ወክለው የፓርላማ አባል የሆኑት ዶ/ር አበባው ደሳለው፤ በመጪው ምርጫ ኢሕአፓን ወክለው ሊወዳደሩ ነው። የአብን የአዲስ አበባ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት ዶ/ር ይህዓለም ታምሩም በተመሳሳይ መልኩ የፓርቲ ለውጥ አድርገው በመጪው ምርጫ እንደሚቀርቡ ተገልጿል። የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ዛሬ ማክሰኞ ጥር...
Read More

የአሜሪካ መንግስት በየጊዜው የሚያወጣው የጉዞ እቀባ በገቢው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ

የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያውያን ላይ በጣለው የጉዞ እገዳ ምክንያት ወደ አሜሪካ ከተሞች የሚጓዙ መንገደኞች ቁጥር በመቀነሱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገቢ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩን የተቋሙ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው ተናገሩ። አየር መንገዱ ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ 4.4 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱንም ዋና ስራ አስፈጻሚው አስታውቀዋል። አቶ መስፍን ይህን ያሉት፤...
Read More

ኤርትራ ከኢትዮጵያ ወታደሮቿን እንድታስወጣ እና ለአማጽያን የምታደርጋቸውን ሁሉንም ትብብሮች እንድታቆም ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ጠየቁ  

የኤርትራ ወታደሮች በኢትዮጵያ ሰሜን ምስራቅ ድንበር ከዚህ ቀደም ከተቆጣጠሩት አካባቢ “የበለጠ ዘልቀው” እንደገቡ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ አስታወቁ። በድንበር አካባቢዎች የነበሩ “የባለፉት ጥቂት ቀናት” እንቅስቃሴዎች፤ የኤርትራ መንግስት በሁለቱ ሀገራት መካከል የበረታውን ውጥረት “የበለጠ የሚያባብስ መንገድ እንደመረጠ” እንደሚጠቁሙ ሚኒስትሩ ገልጸዋል። ዶ/ር ጌዲዮን ይህን የገለጹት ለኤርትራው አቻቸው ኦስማን ሳሌህ ትላንት...
Read More

የትግራይ አጀንዳ ማሳባሰቢያን በአዲስ አበባ ማካሄድ በአማራጭነት መያዙን ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ

ለሀገራዊ የምክክር ጉባኤ የሚቀርቡ የትግራይ ክልል አጀንዳዎች የሚሰባሰቡበትን መድረክ፤ በአዲስ አበባ ማካሄድ በአማራጭነት መያዙን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተራዘመለት የስራ ዘመን ሊጠናቀቅ በመቃረቡ፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄደውን የምክክር ጉባኤ “በፍጥነት” እንዲጀምር ማሳሰቢያ ተሰጥቶታል። ማሳሰቢያውን የሰጠው፤ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑን የግማሽ ዓመት የስራ አፈጻጸም ትላንት አርብ...
Read More

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በግማሽ ዓመት ብቻ 104 የፖሊስ አባላትን በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ማሰናበቱን ገለጸ

“ከስነ ምግባር ብልሽት” እና “ከሰብዓዊ መብት ጥሰት” ጋር በተያያዘ 104 የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አባላት፤ “በከባድ የዲሲፕሊን” ጥፋት መሰናበታቸውን የከተማይቱ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ...

የአሜሪካው አምባሳደር ስለ ሰሞኑ ግጭት ምን አሉ?

የአሜሪካው አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ ባለፈው ሳምንት በሰሜን ኢትዮጵያ የተከሰቱ ሁነቶች፤ ለሰላም እና መረጋጋት “ዘላቂ ቁርጠኝነት እንደሚያስፈልግ” “አስታዋሽ” መሆናቸውን ገለጹ። አምባሳደሩ “ወደ ዘላቂ ሰላም የሚመራው...

የፕሪቶሪያ ስምምነት አፈጻጸምን የሚከታተለው የባለሙያዎች ቡድን ከእረፍት በኋላ ወደ ትግራይ ተመለሰ  

በፌደራል መንግስት እና በህወሓት መካከል በፕሪቶሪያ የተፈረመውን ግጭት የማቆም ስምምነት አተገባበር የሚከታተለው የባለሙያዎች ቡድን፤ ከ“እረፍት በኋላ” ዳግም ለስራ መሰማራቱን የአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ ሰላም...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

የአሜሪካ መንግስት በየጊዜው የሚያወጣው የጉዞ እቀባ በገቢው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ

የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያውያን ላይ በጣለው የጉዞ እገዳ ምክንያት ወደ አሜሪካ ከተሞች የሚጓዙ መንገደኞች ቁጥር በመቀነሱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገቢ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩን የተቋሙ...

ኤርትራ ከኢትዮጵያ ወታደሮቿን እንድታስወጣ እና ለአማጽያን የምታደርጋቸውን ሁሉንም ትብብሮች እንድታቆም ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ጠየቁ  

የኤርትራ ወታደሮች በኢትዮጵያ ሰሜን ምስራቅ ድንበር ከዚህ ቀደም ከተቆጣጠሩት አካባቢ “የበለጠ ዘልቀው” እንደገቡ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ አስታወቁ። በድንበር አካባቢዎች የነበሩ “የባለፉት...

የምርጫ ቦርድ የዲጂታል ምዝገባ ስርዓት በሰባት ፖለቲካ ፓርቲዎች ተቃውሞ ቀረበበት

በመጪው ሀገር አቀፍ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎችን ለመመዝገብ የተዘጋጀው የዲጂታል ስርዓት፤ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን “ከፉክክር ሜዳው በማውጣት ህዝብን አማራጭ አሳጥቶ ለመግዛት የታሰበ የፖለቲካ ሴራ...

የኢትዮጵያ የአቪዬሽን ደህንነትን የተመለከተው የአዋጅ ማሻሻያ ምን ለውጦችን ይዟል?

ከ20 ዓመት በላይ በሥራ ላይ የቆየውን “የኢትዮጵያ አቪዬሽን ደህንነት አዋጅ” የሚያሻሻል የአዋጅ ረቂቅ፤ ትላንት ሐሙስ ጥር 14፣ 2018 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ...

ብልጽግና ፓርቲ በመጪው ምርጫ የሚጠቀምበትን ምልክት እና ማኒፌስቶውን አስተዋወቀ

ገዢው ብልጽግና ፓርቲ ለመጪው ምርጫ ያዘጋጀው ማኒፌስቶ በዋናነት ትኩረት ያደረገው፤ “በመግባባት፣ በመፍታት፣ በማስፋት እና በመገንባት” ላይ መሆኑን መሆኑን የፓርቲው ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ...

የአብን የፓርላማ አባሉ ዶ/ር አበባው ደሳለው በመጪው ምርጫ ኢሕአፓን ወክለው ሊወዳደሩ ነው

በሰኔ 2013 ዓ.ም በተካሄደው ሀገር አቀፍ ምርጫ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄን ወክለው የፓርላማ አባል የሆኑት ዶ/ር አበባው ደሳለው፤ በመጪው ምርጫ ኢሕአፓን ወክለው ሊወዳደሩ ነው። የአብን...

ለመጪው ምርጫ የሚወዳዳሩ ዕጩዎች ምዝገባ እስከ የካቲት 16 ተራዘመ 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በመጪው ግንቦት መጨረሻ በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ምርጫ የሚወዳደሩ ዕጩዎች ምዝገባ የሚያከናወኑበትን ጊዜ እስከ የካቲት 16፤ 2018 አራዘመ። ቦርዱ የምዝገባ ጊዜውን...

የትግራይ አጀንዳ ማሳባሰቢያን በአዲስ አበባ ማካሄድ በአማራጭነት መያዙን ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ

ለሀገራዊ የምክክር ጉባኤ የሚቀርቡ የትግራይ ክልል አጀንዳዎች የሚሰባሰቡበትን መድረክ፤ በአዲስ አበባ ማካሄድ በአማራጭነት መያዙን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት...

“የታሰሩ ፋኖዎች ከእስር እንዲለቀቁ እየጠበቅን ነው”- መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ

መንግስት የታሰሩ ፋኖዎች ከእስር እንዲፈቱ “በገባው ስምምነት” መሰረት ትግበራውን እየጠበቁ መሆናቸውን የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) አመራር የነበሩት መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ ገለጹ። በአማራ ክልል...

ከ1,700 በላይ “የጥቃቅን ቡድኖች” የምክክር አጀንዳዎችን መሰነዱን ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታወቀ    

በተስፋለም ወልደየስ እስከ ዛሬ ድረስ ባለው ሀገራዊ የምክክር ሂደት፤ ከ200 ሺህ ሰዎች በላይ መሳተፋቸውን ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች አንዱ የሆኑት ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶ ተናገሩ።...

ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የኢቢሲ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሊሾሙ ነው

የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በፓርላማ ሊሾሙ ነው። የኮርፖሬሽኑ...

ዋዜማ ሬዲዮ “ፍቃዱን” የመለሰው በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በተሰጠው “ትዕዛዝ” መሆኑን ገለጸ

በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን እገዳ የታጠለበት ዋዜማ የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን፤ የተወሰደበት እርምጃ “በማንኛውም መመዘኛ ትክክል ነው” ብሎ እንደማያምን ገለጸ። መገናኛ ብዙሃኑ...

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በአምስት ዓመት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ አዲስ ዋና ዳይሬክተር ሊሾምለት ነው

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ ወ/ሮ ሐይማኖት ዘለቀን በዕጩነት አቀረቡ። ላለፉት 23 ዓመታት በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እና የመንግስት...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...