የአዲግራት ከተማ ነዋሪ የሆነው የ27 ዓመቱ ወጣት ጎይቶም ገብረስላሴ*፤ ከመቐለ እና ከመኖሪያ ከተማው የሚገዛቸውን ቡና እና በርበሬ ወደ ዛላንበሳ ከተማ እየወሰደ በመሸጥ የሚተዳደር ነው። ጎይቶም በትግራይ ክልል እና በኤርትራ ድንበር ወደምትገኘው ዛላንበሳ በሳምንት ሁለት ጊዜ እየተመላለሰ የንግድ ስራውን ሲያከናወን፤ ከዚህ ቀደም የከፋ ችግር አልገጠመውም። በዚሁ ከተማ በሚገኝ ሻይ ቤት ውስጥ...
Read More





























