የ“አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ማኔጂንግ ኤዲተር ጋዜጠኛ ሚሊዮን በየነ፤ ከሁለት ሳምንት እስር በኋላ ትላንት ማክሰኞ ሚያዝያ 20፤ 2018 ከሰዓት በኋላ ተፈትቶ ወደ ቤቱ መመለሱን አሳታሚ ድርጅቱ አስታወቀ። ጋዜጠኛው ታስሮ የቆየው በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጭ ባሉ ኢ-መደበኛ የማቆያ ስፍራዎች እንደሆነ የመገናኛ ብዙሃኑ ዋና አዘጋጅ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል። ...
Read More































