በጋምቤላ ክልል የጸጥታ መደፍረስ “ተሳትፎ ነበራቸው” የተባሉ 62 የፖሊስ አባላት ጉዳይ በህግ እየታየ መሆኑ ተገለጸ

በጋምቤላ ክልል ተከስቶ በነበረው የጸጥታ መደፍረስ ወቅት “በጥፋት ድርጊቶች ውስጥ ተሳታፊ መሆናቸው ተረጋግጧል” ከተባሉ 272 የፖሊስ አባላት ውስጥ የ62ቱ ጉዳይ በህግ እየታየ መሆኑን አንድ የክልሉ ከፍተኛ ኃላፊ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። ከዚህ ክስተት ጋር በተያያዘ በአጠቃላይ 642 የፖሊስ እና የአድማ ብተና አባላትን ከስራ ማሰናበቱን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል። ኮሚሽኑ በክልሉ ፖሊሶች...
Read More

የትግራይ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

ከትግራይ ክልል ለሀገራዊ ምክክር የሚቀርቡ አጀንዳዎች የሚሰበሰቡበት መርሃ ግብር በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። በመርሃ ግብሩ የትግራይ ክልል ተወላጅ የሆኑ ላይ 400 ተሳታፊዎች ይገኛሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ኮሚሽኑ ገልጿል። ከተሳታፊዎቹ ውስጥ ምሁራን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች እንደሚገኙበት የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር...
Read More

የሽብር ወንጀል ተከሳሿ ጋዜጠኛ ገነት አስማማው፤ ከጋጠማት የጤና እክል ጋር በተያያዘ ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቀረበች 

በሽብር ወንጀል ተጠርጥራ ሶስት ዓመት ለሚጠጋ ጊዜ በእስር ላይ ያለችው ጋዜጠኛ ገነት አስማማው፤ ባጋጠማት የጤና እክል ምክንያት በራሷ ወጪ ፍራሽ ለመግዛት እንዲፈቀድላት ለፍርድ ቤት ጥያቄ አቀረበች። ጋዜጠኛዋ ጥያቄዋን በዛሬው ዕለት በጠበቃዋ በኩል ያቀረበችው ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው። የተከሳሿ ጠበቃ አቶ ሰለሞን ገዛኸኝ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” እንደተናገሩት፤ ጋዜጠኛ ገነት ባለፉት ሁለት ዓመታት በኩላሊት ህመም...
Read More

ፓርላማው “ምልዓተ ጉባኤ ማሟላት” ባለመቻሉ መደበኛ ስብሰባውን ሳያካሄድ ቀረ 

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ሊያካሄደው የነበረውን መደበኛ ስብሰባ፤ የፓርላማ አባላት ምልዓተ ጉባኤ ሳይሟላ በመቅረቱ ለመሰረዝ ተገደደ። ምክር ቤቱ ውሳኔውን ከማስተላለፉ አስቀድሞ፤ የፓርላማው ሰራተኞች “ዝግ ስብሰባ” እንደሚደረግ በመግለጽ ጋዜጠኞች ከስብሰባ አዳራሽ እንዲወጡ አድርገዋል። መደበኛ ስብሰባዎቹን ዘወትር ማክሰኞ እና ሐሙስ የሚያካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ ለዛሬ መጋቢት 10፤ 2018 በስድስት...
Read More

በኢትዮጵያ እና ኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ ፕሮጀክት “በመመሳጠር” እና “ማጭበርበር” ተሳትፈዋል የተባሉ ኩባንያዎች እገዳ ተጣለባቸው

ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ የተዘረጋው የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ የመጀመሪያ ምዕራፍ አማካሪ እና ሁለት እህት ኩባንያዎቹ፤ በዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ በሚከናወኑ ስራዎች ለ21 ወራት እንዳይሳተፉ ታገዱ። ኩባንያዎቹ የታገዱት “በምስራቅ አፍሪካ የኤሌክትሪክ ሀይዌይ ፕሮጀክት” ውስጥ ፈጽመዋቸዋል በተባሉ “የመመሳጠር” እና “የማጭበርበር” ድርጊቶች ምክንያት ነው። የምስራቅ አፍሪካ የኤሌክትሪክ ሀይዌይ ፕሮጀክት፤ ከወላይታ ሶዶ እስከ ኬንያዋ ሱስዋ...
Read More

ከህግ ውጭ ታስረው የነበሩ ከ1,300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ

ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከህግ ውጭ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና...

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በግማሽ ዓመት ብቻ 104 የፖሊስ አባላትን በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ማሰናበቱን ገለጸ

“ከስነ ምግባር ብልሽት” እና “ከሰብዓዊ መብት ጥሰት” ጋር በተያያዘ 104 የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አባላት፤ “በከባድ የዲሲፕሊን” ጥፋት መሰናበታቸውን የከተማይቱ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ...

የአሜሪካው አምባሳደር ስለ ሰሞኑ ግጭት ምን አሉ?

የአሜሪካው አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ ባለፈው ሳምንት በሰሜን ኢትዮጵያ የተከሰቱ ሁነቶች፤ ለሰላም እና መረጋጋት “ዘላቂ ቁርጠኝነት እንደሚያስፈልግ” “አስታዋሽ” መሆናቸውን ገለጹ። አምባሳደሩ “ወደ ዘላቂ ሰላም የሚመራው...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

በጋምቤላ ክልል የጸጥታ መደፍረስ “ተሳትፎ ነበራቸው” የተባሉ 62 የፖሊስ አባላት ጉዳይ በህግ እየታየ መሆኑ ተገለጸ

በጋምቤላ ክልል ተከስቶ በነበረው የጸጥታ መደፍረስ ወቅት “በጥፋት ድርጊቶች ውስጥ ተሳታፊ መሆናቸው ተረጋግጧል” ከተባሉ 272 የፖሊስ አባላት ውስጥ የ62ቱ ጉዳይ በህግ እየታየ መሆኑን አንድ...

የትግራይ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

ከትግራይ ክልል ለሀገራዊ ምክክር የሚቀርቡ አጀንዳዎች የሚሰበሰቡበት መርሃ ግብር በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። በመርሃ ግብሩ የትግራይ ክልል...

በጋምቤላ ክልል የጸጥታ መደፍረስ “ተሳትፎ ነበራቸው” የተባሉ 62 የፖሊስ አባላት ጉዳይ በህግ እየታየ መሆኑ ተገለጸ

በጋምቤላ ክልል ተከስቶ በነበረው የጸጥታ መደፍረስ ወቅት “በጥፋት ድርጊቶች ውስጥ ተሳታፊ መሆናቸው ተረጋግጧል” ከተባሉ 272 የፖሊስ አባላት ውስጥ የ62ቱ ጉዳይ በህግ እየታየ መሆኑን አንድ...

የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ተዋጊዎች “የጦር ወንጀሎች” ሊሆኑ የሚችሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን መፈጸማቸውን አምነስቲ ኢንተርናሽናል ገለጸ

በኦሮሚያ ክልል ከ2011 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ ባለው ግጭት ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (ኦነሰ) ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን፤ “የጦር ወንጀሎች” ሊሆኑ የሚችሉ በርካታ የሰብአዊ መብት...

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፤ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ የክልሉን ህገ መንግስታዊ ወሰን “አደጋ ላይ የሚጥል ነው” ሲል አወገዘ

በትግራይ ክልል ስር የነበሩ አምስት የምርጫ ክልሎች “በቀጥታ” ምርጫ እንዲካሄድባቸው የተላለፈውን ውሳኔ፤ “በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያገኘውን የትግራይ ህገ መንግስታዊ ወሰን አደጋ ላይ የሚጥል...

በትግራይ ክልል ስር የነበሩ አምስት የምርጫ ክልሎች “በቀጥታ” ምርጫ እንዲካሄድባቸው ተወሰነ  

በትግራይ እና በአማራ ክልሎች መካከል “አከራካሪ ሆነው” የቆዩ የተባሉ አምስት የምርጫ ክልሎች፤ “የይገባኛል ጥያቄው እስከሚፈታ” ድረስ ከትግራይ ክልል ውጪ ሆነው ለፓርላማ “በቀጥታ” ምርጫ እንዲደረግባቸው...

የኢሕአፓ የምርጫ ዕጩ የሆኑት አቶ የሺዋስ አሰፋ ከአንድ ቀን እስር በኋላ ተፈቱ 

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ለቀጣዩ ምርጫ በዕጩነት ካዘጋጃቸው ተወዳዳሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት አቶ የሺዋስ አሰፋ ከአንድ ቀን እስር በኋላ ተፈቱ። አቶ የሺዋስ ዛሬ...

የትግራይ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

ከትግራይ ክልል ለሀገራዊ ምክክር የሚቀርቡ አጀንዳዎች የሚሰበሰቡበት መርሃ ግብር በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። በመርሃ ግብሩ የትግራይ ክልል...

በትግራይ ክልል ሀገራዊ ምክክር ለማድረግ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ የሚመክር ስብሰባ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የትግራይ ክልል የምክክር ሂደትን በተመለከተ በአዲስ አበባ ለሚኖሩ እና ከክልሉ ለሚመጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች “ከፍተኛ ጥሪ” በማድረግ የምክረ-ሐሳብ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ለማከናወን...

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የስራ ዘመን ለተጨማሪ ስምንት ወራት ተራዘመ 

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የስራ ዘመን በስምንት ወር አራዘመ። ፓርላማው የኮሚሽኑን የስራ ዘመን ለሁለተኛ ጊዜ ያራዘመው፤ ዛሬ ረቡዕ የካቲት 11፤...

የሽብር ወንጀል ተከሳሿ ጋዜጠኛ ገነት አስማማው፤ ከጋጠማት የጤና እክል ጋር በተያያዘ ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቀረበች 

በሽብር ወንጀል ተጠርጥራ ሶስት ዓመት ለሚጠጋ ጊዜ በእስር ላይ ያለችው ጋዜጠኛ ገነት አስማማው፤ ባጋጠማት የጤና እክል ምክንያት በራሷ ወጪ ፍራሽ ለመግዛት እንዲፈቀድላት ለፍርድ ቤት ጥያቄ...

ሲፒጄ የአዲስ ስታንዳርድ ምዝገባ “በአፋጣኝ ወደነበረበት እንዲመለስ” ጠየቀ

በትላንትናው ዕለት የምዝገባ ምስክር ወረቀቱ የተሰረዘው “አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን፤ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን “ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያዎች ተሰጥቶታል” የሚለው ክስ “ከእውነት የራቀ ነው”...

ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የኢቢሲ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሊሾሙ ነው

የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በፓርላማ ሊሾሙ ነው። የኮርፖሬሽኑ...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...