የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ከሰዓት ባካሄደው ልዩ ስብሰባ፤ የዓለም ባንክ አካል ከሆነው ዓለም አቀፍ የልማት ማህበር የተገኘውን 600 ሚሊዮን ዶላር የብድር ስምምነት አጸደቀ። የብድር ስምምነቱን የያዘ የአዋጅ ሰነድ ለፓርላማ አባላት የተላከው፤ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በጉዳዩ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ከማሳለፉ አስቀድሞ ነው። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ጋር የፊርማ...
Read More





























