የቁልፍ መሰረተ ልማት አገልግሎት “እንዲቋረጥ”፣ “እንዲስተጓጎል”፣ “ተዓማኒነቱን እንዲያጣ” ወይም “ሚስጥራዊነቱ እንዲጋለጥ” የሚያደርግ ወንጀል “ሆን ብሎ” እንዲፈጸም ያደረገ የሳይበር ደህንነት ኃላፊ ወይም ሰራተኛ፤ ከሰባት ዓመት እስከ አስር ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ የሚያደርግ የአዋጅ ረቂቅ ለፓርላማ ሊቀርብ ነው። ይኸው አዋጅ በቁልፍ መሰረተ ልማቶች ላይ የሚያጋጥሙ የሳይበር ደህንነት ክስተቶችን ለብሔራዊ ድንገተኛ የኮምፒውተር...
Read More
































