ትራምፕ የኢትዮጵያ እና የግብጽ መሪዎችን ማገናኘት እንደሚፈልጉ ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እና የግብጹን ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታህ አልሲሲን ማገናኘት እንደሚፈልጉ ተናገሩ። ትራምፕ ሁለቱን መሪዎች ማገናኘት የሚፈልጉት፤ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ምክንያት በኢትዮጵያ እና በግብጽ መካከል የተፈጠረውን ውዝግብ የሚፈታ ስምምነት ለማበጀት እንደሆነ ገልጸዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህን ያሉት፤ በስዊትዘርላንድ ዳቮስ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ጎን ለጎን...
Read More

በስፖርታዊ ዝግጅቶች ላይ “ማንኛውንም አይነት የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን” ማካሄድ የሚያግድ የአዋጅ ረቂቅ ለፓርላማ ሊቀርብ ነው

በዜጎች “ደህንነት”፣ “ሰላም” እና “ጤና” ላይ “ከፍተኛ ተጽዕኖ” የሚያስከትል አደጋ “እንደሚከሰት ሲታመን”፤ ማንኛውም የስፖርት ኩነት እንዳይካሄድ ለማገድ የሚያስችል የአዋጅ ረቂቅ ለፓርላማ ቀረበ። ስፖርታዊ ዝግጅቶች ከመጀመራቸው በፊትም ሆነ በሚካሄዱበት ወቅት “ማንኛውንም አይነት የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን” ማካሄድ እንደማይቻልም የአዋጅ ረቂቁ ይከለክላል። “የፌደራል የስፖርት ልማት እና አስተዳደር አዋጅ” የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ የአዋጅ ረቂቅ፤...
Read More

የብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ፍላጎት ከአቅርቦት በ24 ሚሊዮን ዶላር በለጠ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባካሄደው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ፤ የባንኮች ፍላጎት ከአቅርቦት በ24.7 ሚሊዮን ዶላር በለጠ። ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት ባካሄደው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ከተሳተፉ 21 ባንኮች መካከል ስድስቱ ዶላር ሳያገኙ ቀርተዋል። ብሔራዊ ባንክ በየሁለት ሳምንት ልዩነት “መደበኛ እና “ተከታታይ” የውጭ ምንዛሬ ሽያጭ ጨረታ ማካሄድ የጀመረው ከመጋቢት 2017 ዓ.ም መጨረሻ አንስቶ ነው።...
Read More

በኢትዮጵያ እና በግብጽ መካከል የሚካሄድን ድርድር ዳግም ለማስጀመር ዝግጁ መሆናቸውን ፕሬዝዳንት ትራምፕ ገለጹ

በግብጽ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን የአባይን “ውሃ የመጋራት” ጥያቄ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ “በኃላፊነት ለመፍታት”፤ የአሜሪካንን ሽምግልና ዳግም ለማስጀመር ዝግጁ መሆናቸውን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ገለጹ። ፕሬዝዳንት ትራምፕ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያለውን ውጥረት መፍታትን ቅድሚያ የሰጡት፤ በግብጽ እና በኢትዮጵያ መካከል “ከፍተኛ ወታደራዊ ግጭት” እንዳይቀሰቀስ “ለመከላከል” እንደሆነ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ...
Read More

“ከእያንዳንዱ ግጭት ዕድል ማውጣት ነው የሚጠበቅብን” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ 

ኢትዮጵያ ከሰሞኑ በተለያዩ የዓለም አካባቢዎች ያሉ “መናጦች” እና “መታወኮችን” ባትፈልግም፤ ከእያንዳንዱ ግጭት “ዕድል  ፈልቅቃ ማውጣት” እንደሚጠበቅባት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። ዓለም ባልተናጠችበት ወቅት “ጥቅም አግኝተን፣ ስትናጥ እንደምንጎዳ [በማሰብ] ከእነሱ በላይ መጨነቅ የለብንም” ሲሉም ተደምጠዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት “የፋይናንስ እመርታ በኢትዮጵያ” በተሰኘ ኮንፍረንስ ላይ ከታደሙ ተሳታፊዎች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት...
Read More

አሜሪካ ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ለኢትዮጵያውያን የፍልሰት ቪዛ መስጠት ልታቆም ነው

አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ75 ሀገራት ዜጎች የፍልሰት ቪዛ (immigrant visa) መስጠት እንደምታቆም የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አስታወቀ። የእነዚህ ሀገራት ዜጎች በህጋዊ መንገድ ወደ...

ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ፍርደኞችን ለመለዋወጥ ያደረገችው የስምምነት በፓርላማ ሊጸድቅ ነው

የኢትዮጵያ መንግሥት ከቻይና እና ከብራዚል መንግሥታት ጋር “ፍርደኞችን ለማስተላለፍ” የተፈራረመው ስምምነት፤ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሊጸድቅ ነው። ምክር ቤቱ ነገ ሐሙስ ጥር 7፤ 2018...

ከሕዝብ ወደ 1.5 ቢሊዮን ብር በመሰብሰብ “ያጭበረበሩ” ቤት ገንቢዎች መከሰሳቸው ተገለጸ

“የቤት ባለቤት እናደርጋችኋለን” በሚል ባለፈው ዓመት ከሕዝብ ወደ 1.5 ቢሊዮን ብር በመሰብሰብ “ያጭበረበሩ” ሰዎች መከሰሳቸውን ፍትሕ ሚኒስቴር አስታወቀ። እንደዚህ አይነት “ማጭበርበር” በሚፈጽሙ ድርጅቶችና ግለሰቦች...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

ትራምፕ የኢትዮጵያ እና የግብጽ መሪዎችን ማገናኘት እንደሚፈልጉ ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እና የግብጹን ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታህ አልሲሲን ማገናኘት እንደሚፈልጉ ተናገሩ። ትራምፕ ሁለቱን መሪዎች ማገናኘት የሚፈልጉት፤ በታላቁ ህዳሴ...

የብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ፍላጎት ከአቅርቦት በ24 ሚሊዮን ዶላር በለጠ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባካሄደው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ፤ የባንኮች ፍላጎት ከአቅርቦት በ24.7 ሚሊዮን ዶላር በለጠ። ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት ባካሄደው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ከተሳተፉ 21...

“ከእያንዳንዱ ግጭት ዕድል ማውጣት ነው የሚጠበቅብን” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ 

ኢትዮጵያ ከሰሞኑ በተለያዩ የዓለም አካባቢዎች ያሉ “መናጦች” እና “መታወኮችን” ባትፈልግም፤ ከእያንዳንዱ ግጭት “ዕድል  ፈልቅቃ ማውጣት” እንደሚጠበቅባት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። ዓለም ባልተናጠችበት ወቅት...

የአዲስ አበባ አቅመ ደካሞች ስለ በዓል እና ኑሮ ውድነት ምን ይላሉ?

መብራት አልነበረም። በተንቀሳቃሽ ስልክ መብራት ወደ ቤቷ እየመራችን እንድንገባ ጋበዘችን። ‘ሁሉን አቀፍ’ የሆነች አንድ ክፍል ቤቷ ውስጥ፣ ሰፊውን ቦታ የያዘው አልጋ ነው። የልብስ ሳጥን፣ የምግብ...

ምርጫ ቦርድ ዕጩዎችን እና መራጮችን በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ ሊጀምር ነው

በመጪው ጠቅላላ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎች እና መራጮች በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ የሚችሉበት መተግበሪያ እና የድረ ገጽ አማራጭ ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የዲጂታል...

በምርጫ ቦርድ ዕውቅና ያገኘ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ትብብር፤ ለቀጣዩ ምርጫ 1,200 ገደማ ዕጩዎችን ማዘጋጀቱን አስታወቀ

“ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት” የተባለው የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ስብስብ፤ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የቅንጅት ምዝገባ ምስክር ወረቀት አገኘ። የቅንጅቱ አካላት የሆኑ አራት ፓርቲዎች፤ በመጪው ምርጫው...

ኢዜማ በትምህርት ሚኒስቴር ባገኘሁት ኃላፊነት “ለምርጫ ቅስቀሳ የሚጠቅሙኝን ሥራዎች ሠርቻለሁ” አለ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፤ በትምህርት ሚኒስቴር በኩል ለምርጫ ቅስቀሳ የሚጠቅመውን ሥራ መሥራቱን አስታውቀ። የፓርቲው መሪ የትምህርት ሚኒስቴርን ለመምራት ባገኙት ዕድል፤ የፓርቲውን የትምህርት ፖሊሲ...

ከ1,700 በላይ “የጥቃቅን ቡድኖች” የምክክር አጀንዳዎችን መሰነዱን ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታወቀ    

በተስፋለም ወልደየስ እስከ ዛሬ ድረስ ባለው ሀገራዊ የምክክር ሂደት፤ ከ200 ሺህ ሰዎች በላይ መሳተፋቸውን ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች አንዱ የሆኑት ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶ ተናገሩ።...

በፌደራል ደረጃ ካሉ የባለድርሻ አካላት ሀገራዊ የምክክር አጀንዳዎችን የማሰባሰቢያ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ ሊካሄድ ነው 

በቤርሳቤህ ገብረ በፌደራል ደረጃ ባሉ የባለድርሻ አካላት የሚደረገው የሀገራዊ ምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር...

በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሚታየው የምሁራን ተሳትፎ ከሚጠበቀው አንጻር “አነስተኛ ነው” ተባለ 

በቤርሳቤህ ገብረ በኢትዮጵያ ያሉ ምሁራን በሀገራዊ የምክክር ሂደት ላይ ያላቸው ተሳትፎ፤ ሊኖራቸው ከሚገባው “አስተዋጽኦ” አንጻር ሲታይ “አነስተኛ ነው” ሲሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር...

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በአምስት ዓመት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ አዲስ ዋና ዳይሬክተር ሊሾምለት ነው

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ ወ/ሮ ሐይማኖት ዘለቀን በዕጩነት አቀረቡ። ላለፉት 23 ዓመታት በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እና የመንግስት...

መረጃ በሚከለክሉ ኃላፊዎች ላይ በአዋጅ የሚጣል ቅጣት ከ150 ሺህ ብር በላይ እንዲሆን ጥያቄ ቀረበ 

መረጃ በሚከለክሉ ኃላፊዎች ላይ በመረጃ ነጻነት ረቂቅ አዋጅ የተቀመጠው የቅጣት መጠን፤ ከ20 ሺህ ወደ 150 ሺህ ብር እና ከዚያ በላይ ከፍ እንዲል የኢትዮጵያ ብዙሃን...

የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዋና አዘጋጅ ከዓለም የፕሬስ ነጻነት ጀግና ሽልማት ተሸላሚዎች አንዱ ሆኖ ተመረጠ 

ከ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” መስራቾች አንዱ የሆነው ተስፋለም ወልደየስ፤ ዓለም አቀፉ የፕሬስ ኢንስቲትዩት (IPI) እና ዓለም አቀፍ ሚዲያ ሰፖርት (IMS) የተባሉ ሁለት ተቋማት በትብብር ለሚሰጡት የዓለም...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...