በ2018 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ለመመዝገብ ከታቀዱ ተማሪዎች መካከል 6.3 ሚሊዮን ገደማ የሚሆኑት አለመመዝገባቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ለፓርላማ በላከው ሪፖርት አስታወቀ። በአማራ፣ በትግራይ እና በኦሮሚያ ክልሎች የሚገኙትን ጨምሮ 2,672 ትምህርት ቤቶች ዘንድሮ የመማር ማስተማር ስራ አለመጀመራቸው፤ ተማሪዎቹ በትምህርት ገበታቸው ላይ ላለመገኘታቸው በሪፖርቱ በምክንያትነት ተጠቅሷል። “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የተመለከተችው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው...
Read More






























