የኤርትራ ወታደሮች በኢትዮጵያ ሰሜን ምስራቅ ድንበር ከዚህ ቀደም ከተቆጣጠሩት አካባቢ “የበለጠ ዘልቀው” እንደገቡ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ አስታወቁ። በድንበር አካባቢዎች የነበሩ “የባለፉት ጥቂት ቀናት” እንቅስቃሴዎች፤ የኤርትራ መንግስት በሁለቱ ሀገራት መካከል የበረታውን ውጥረት “የበለጠ የሚያባብስ መንገድ እንደመረጠ” እንደሚጠቁሙ ሚኒስትሩ ገልጸዋል። ዶ/ር ጌዲዮን ይህን የገለጹት ለኤርትራው አቻቸው ኦስማን ሳሌህ ትላንት...
Read More




























