በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ “ሁሉም የዲጂታል ሚዲያዎች” ወደ ምዝገባ ስርዓት እንዲገቡ ለማስቻል፤ በስራ ላይ ያለውን የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ እስከ ማሻሻል የሚደርስ “የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን” እያከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አስታወቀ። መስሪያ ቤቱ “በበየነ መረብ የሚያጋጥሙ” ባላቸው “የስነምግባር እና የህግ ጥሰቶች” ላይ “አስተዳደራዊ እርምጃ” እንደሚወስድም አስጠንቅቋል። ባለስልጣኑ ይህን ያስታወቀው ትላንት ቅዳሜ ሐምሌ...
Read More































