“ሁሉም የዲጂታል ሚዲያዎች” ምዝገባ እንዲያከናውኑ ለማድረግ የሚያስችል የአዋጅ ማሻሻያ ሊደረግ ነው

በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ “ሁሉም የዲጂታል ሚዲያዎች” ወደ ምዝገባ ስርዓት እንዲገቡ ለማስቻል፤ በስራ ላይ ያለውን የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ እስከ ማሻሻል የሚደርስ “የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን” እያከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አስታወቀ። መስሪያ ቤቱ “በበየነ መረብ የሚያጋጥሙ” ባላቸው “የስነምግባር እና የህግ ጥሰቶች” ላይ “አስተዳደራዊ እርምጃ” እንደሚወስድም አስጠንቅቋል።  ባለስልጣኑ ይህን ያስታወቀው ትላንት ቅዳሜ ሐምሌ...
Read More

በአዲስ አበባ ከተማ ያሉ ሆቴሎች በመኝታ አገልግሎቶቻቸው ላይ አምስት በመቶ ተጨማሪ ታክስ ተጣለባቸው  

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ፤ የሆቴል እና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከሚሰጡት የመኝታ አገልግሎት ላይ አምስት በመቶ ታክስ እንዲሰበስቡ ግዴታ የሚጥል ደንብ ተግባራዊ አደረገ። ደንቡ ከትላንት በስቲያ ረቡዕ ሐምሌ 1፤ 2018 ጀምሮ ተግባራዊ መደረግ እንደሚጀምር ቢሮው ቢገልጽም፤ የሆቴል ባለቤቶች ግን ለመዘጋጃ የተሰጠው ጊዜ አጭር መሆኑን በመግለጽ ቅሬታቸውን አስምተዋል።  ...
Read More

“ህገ ወጥ የሲቪል ሰዎች ግድያ”፣ “ማሰቃየት” እና “ኢ-ሰብአዊ አያያዝ” በመጪዎቹ አምስት ዓመታት የሰብአዊ መብቶች “ዋና ስጋቶች” እንደሚሆኑ ኢሰመኮ አመለከተ

“ህገ ወጥ የሲቪል ሰዎች ግድያ”፣ “የዘፈቀደ እና የተራዘመ እስር”፣ “አስገድዶ መሰወር እና ጠለፋ” እንዲሁም “ማሰቃየት እና ኢ-ሰብአዊ አያያዝ”፤ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ለሰብአዊ መብቶች ትግበራ “ዋና ዋና ስጋቶች” እንደሚሆኑ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ተነበየ። ኮሚሽኑ በነጻ ሚዲያ እና በጋዜጠኞች ላይ “እየጨመረ መጥቷል” ያለውን “ገደብ” እና በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ላይ “ተጽዕኖ...
Read More

“በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ቅንጣት ታክል ስጋት የለም” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ

በትግራይ ክልል ዳግም ጦርነት እንዲቀሰቀስ “ሰፊ ፍላጎት” እንዳለ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። በደርግ ዘመነ መንግስት “ሻዕቢያ እና ወያኔ፣ ከሱዳን ጋር ተባብረው” የወቅቱን አገዛዝ መጣላቸውን እና አሁንም ተመሳሳይ “ምኞት” እንዳለ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ እነዚህ ወገኖች ብቻ ሳይሆኑ “ሌላም ቢጨመር በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ቅንጣት ታክል ስጋት የለም” ሲሉ ተደምጠዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ...
Read More

ገዢው ፓርቲ የስልጣን ገደብን ለሀገራዊ ምክክር በአጀንዳነት ማቅረቡን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አረጋገጡ 

ገዢው ብልጽግና ፓርቲ “በስልጣን ላይ ያለ መንግስት ለሁለት የስልጣን ዘመን ብቻ እንዲቆይ” ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በአጀንዳነት ማቅረቡን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አረጋገጡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀጣዩ የመንግስት ምስረታ ወቅት የበዓለ ሲመት ክብረ በዓል እንደማይኖርም ገልጸዋል። አብይ ይህን ያሉት፤ ዛሬ ማክሰኞ ሰኔ 30፤ 2018 በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ከፓርላማ አባላት ለቀርቡላቸው ጥያቄዎች...
Read More

ኢትዮጵያ የብሪክስ ልማት ባንክ አባል የምትሆንበት ረቂቅ አዋጅ ለተወካዮች ምክር ቤት ሊቀርብ ነው

የብሪክስ ሀገራት ያቋቋሙት የልማት ባንክን፤ ኢትዮጵያ በአባልነት እንድትቀላቀል የሚያስችላት የማጽደቂያ ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመራ። ረቂቅ አዋጁ በፓርላማ ጸድቆ ለባንኩ የገዢዎች ቦርድ...

“ብዙ ሰዎች አሁን ኢትዮጵያ ያለችበትን ሁኔታ በደንብ የሚገባቸው አይመስለኝም” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ 

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ብዙ ሰዎች ኢትዮጵያ አሁን ያለችበትን ሁኔታ “በደንብ የሚገባቸው አይመስለኝም” ሲሉ ተናገሩ። እርሳቸው የሚያስቧትን የበለጸገች ኢትዮጵያ “እንደሚያዩ” “ጥርጥር እንደሌላቸው” የገለጹት አብይ፤...

ኢትዮጵያ በስምንት ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 6.76 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ 

ኢትዮጵያ በዘንድሮው በጀት ዓመት ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 6.76 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህ የገንዘብ መጠን ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

በአዲስ አበባ ከተማ ያሉ ሆቴሎች በመኝታ አገልግሎቶቻቸው ላይ አምስት በመቶ ተጨማሪ ታክስ ተጣለባቸው  

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ፤ የሆቴል እና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከሚሰጡት የመኝታ አገልግሎት ላይ አምስት በመቶ ታክስ እንዲሰበስቡ ግዴታ የሚጥል ደንብ ተግባራዊ...

“ሁሉም የዲጂታል ሚዲያዎች” ምዝገባ እንዲያከናውኑ ለማድረግ የሚያስችል የአዋጅ ማሻሻያ ሊደረግ ነው

በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ “ሁሉም የዲጂታል ሚዲያዎች” ወደ ምዝገባ ስርዓት እንዲገቡ ለማስቻል፤ በስራ ላይ ያለውን የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ እስከ ማሻሻል የሚደርስ “የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን” እያከናወነ መሆኑን...

“ህገ ወጥ የሲቪል ሰዎች ግድያ”፣ “ማሰቃየት” እና “ኢ-ሰብአዊ አያያዝ” በመጪዎቹ አምስት ዓመታት የሰብአዊ መብቶች “ዋና ስጋቶች” እንደሚሆኑ ኢሰመኮ አመለከተ

“ህገ ወጥ የሲቪል ሰዎች ግድያ”፣ “የዘፈቀደ እና የተራዘመ እስር”፣ “አስገድዶ መሰወር እና ጠለፋ” እንዲሁም “ማሰቃየት እና ኢ-ሰብአዊ አያያዝ”፤ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ለሰብአዊ መብቶች ትግበራ...

ዕድሜ ጠገቡ “ሲኒማ አምፒር” እና ሌሎች በቅርስ ተመዝግበው የነበሩ የፒያሳ ህንጻዎች ፈረሱ

በአዲስ አበባ ከተማ፣ ፒያሳ አካባቢ የሚገኙ እና ዕድሜያቸው ከ70 እስከ 100 ዓመት የሚጠጉ በቅርስነት የተመዘገቡ ህንጻዎች ፈረሱ። የፌደራል የቅርስ ጥናት እና ጥበቃ ባለስልጣን በበኩሉ...

ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40 የፓርላማ መቀመጫዎችን አሸነፉ

በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ተቃዋሚ ፓርቲዎች 40፣ የግል ዕጩዎች ደግሞ 8 የፓርላማ መቀመጫዎች ማሸነፋቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ። ከሶስት ሳምንት በፊት በተካሄደው በዚህ...

ኢሰመኮ በምርጫው ዕለት “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አልተፈጸሙም” አለ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትላንትናው ዕለት የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ “ሰላማዊ”፣ “አሳታፊ”፣ “ዲሞክራሲያዊ” እና “አካታች” እንደነበር ገለጸ። ኮሚሽኑ ምርጫው “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት...

እስከ ምሽት ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

በዛሬው ዕለት በተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፤ እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ...

የህገ መንግስት ማሻሻያ እና የመንግስት አደረጃጀት ጉዳይ በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ላይ በአጀንዳነት መያዛቸው ተገለጸ

ከመጪው ሐምሌ ወር መጀመሪያ ጀምሮ ለሶስት ሳምንት በሚካሄደው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ላይ ከሚቀርቡ አጀንዳዎች መካከል የህገ መንግስት ማሻሻያ እንዲሁም የመንግስት አደረጃጀት እና ቅርጽ...

በኢትዮጵያ ባሉ ግጭቶች ምክንያት ነጋዴዎች “ለግድያ”፣ “ለስደት” እና “ለንብረት ውድመት” መጋለጣቸው ተገለጸ

በኢትዮጵያ በሚከሰቱ በግጭቶች ምክንያት ነጋዴዎች “ለግድያ”፣ “ለስደት” እና “ለንብረት ውድመት” መጋለጣቸውን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድ እና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ቦጋለ ቢታኔ...

ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ጀምሮ ሊካሄድ ነው

ላለፉት አራት ዓመታት ዝግጅት ሲደረግበት የቆየው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ፤ ከአንድ ወር በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። ከሐምሌ 8፤ 2018...

“ሁሉም የዲጂታል ሚዲያዎች” ምዝገባ እንዲያከናውኑ ለማድረግ የሚያስችል የአዋጅ ማሻሻያ ሊደረግ ነው

በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ “ሁሉም የዲጂታል ሚዲያዎች” ወደ ምዝገባ ስርዓት እንዲገቡ ለማስቻል፤ በስራ ላይ ያለውን የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ እስከ ማሻሻል የሚደርስ “የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን” እያከናወነ መሆኑን...

እስከ አምስት ዓመት እስራት የሚያስቀጡ ጥፋቶች የተካተቱበት አዲሱ የመረጃ ነጻነት አዋጅ በፓርላማ ጸደቀ 

ለ15 ዓመታት በስራ ላይ ከቆየው “የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት አዋጅ” የመገናኛ ብዙኃንን የሚመለከተው ክፍል ተለይቶ ሌላ ራሱን የቻለ ህግ እንዲወጣለት የተደረገው በ2013 ዓ.ም ነበር።...

የ“አዲስ ስታንዳርድ” ምዝገባ መሰረዝን በመቃወም፤ ፍርድ ቤት የእግድ ትዕዛዝ እንዲሰጥ አቤቱታ ቀረበ 

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በ“አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ላይ የወሰደው ምዝገባ የመሰረዝ እርምጃ፤ በፍርድ ቤት ታግዶ እንዲቆይ አቤቱታ ቀረበ። አቤቱታውን ለፌዴራል ከፍተኛ...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...