የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በፓርላማ ሊሾሙ ነው። የኮርፖሬሽኑ ቦርድ አባል እንዲሆኑ ከታጩት ዘጠኝ ግለሰቦች ውስጥ ስድስቱ አዳዲስ ናቸው። የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽንን እንደገና ለማቋቋም በ2015 ዓ.ም. የወጣው አዋጅ፤ የተቋሙ የስራ አመራር ቦርድ በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት...
Read More































