የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) የተሰኘው ታጣቂ ኃይል በአማራ ክልል ለአምስት ቀናት የሚቆይ የእንቅስቃሴ እገዳ መጣሉን ተከትሎ፤ ከባህር ዳር ወደ ተለያዩ ከተሞች የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በዛሬው ዕለት ስራቸውን ማቆማቸውን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። በጎንደር እና በደብረ ማርቆስ ከተሞች የሚገኙ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ መናኸሪያዎችም በተመሳሳይ በዛሬው ዕለት ምንም ዓይነት ስምሪት አለማስተናገዳቸውን የዓይን እማኞች...
Read More





























