የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በ“አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ላይ የወሰደው ምዝገባ የመሰረዝ እርምጃ፤ በፍርድ ቤት ታግዶ እንዲቆይ አቤቱታ ቀረበ። አቤቱታውን ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ባቀረበው ክስ ያካተተው የመገናኛ ብዙሃኑ አሳታሚ ጃኬን ፐብሊሺንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ነው። ድርጅቱ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ ልደታ ምድብ፣ የአስተዳደር ጉዳዮች ችሎት ክስ...
Read More



























