የወልቃይትን ጉዳይ “እኔ አልወስንም” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ

በአማራ እና ትግራይ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄ ከሚነሳባቸው አካባቢዎች መካከል አንዱ የሆነውን የወልቃይት ጉዳይ እርሳቸውም ሆነ የፓርላማ አባላት “እንደማይወስኑ” ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ገለጹ። በወልቃይት ህዝብ ህልውና ላይ “መወሰን” የሚችለው “የእዚያው አካባቢ ህዝብ” መሆኑን ያመለከቱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የፌደራል መንግስት አቋም አሁንም ጉዳዩ “በህዝበ ውሳኔ (ሪፈረንደም) እና በህጉ አግባብ ይወሰን” የሚል መሆኑን...
Read More

ወደ ትግራይ ከተሞች ተቋርጦ የነበረው የአየር በረራ ከነገ ጀምሮ ዳግም ሊጀመር ነው

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ላለፉት አምስት ቀናት አቋርጧቸው የነበሩትን ወደ ትግራይ ክልል የሚደረጉ የመንገደኞች በረራዎች ከነገ ማክሰኞ ጥር 26፤ 2018 ጀምሮ ዳግም ሊጀምር እንደሆነ የተቋሙ ምንጮች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጹ። አየር መንገዱ በዛሬው ዕለት የበረራ ትኬቶች ሽያጭ ሲያከናውን መዋሉን የትኬት ቢሮ ሰራተኞች እና መንገደኞች ተናግረዋል። በመቐለ ከተማ የሚገኘው ድሪም የአውሮፕላን ትኬት መሸጫ...
Read More

ከሸሪዓ መርህ እና ሕግጋት ጋር የተጣጣመ የመንግሥት የግምጃ ሰነድ ግብይት ስርዓት ወደ ስራ ሊገባ ነው 

ከወለድ ነጻ አገልግሎት የሚሰጡ ባንኮች ከሸሪዓ መርሆዎች እና ሕግጋቶች ጋር በተጣጣመ መልኩ በመንግሥት ግምጃ ሰነድ ግብይት ላይ እንዲሳተፉ የሚያስችላቸው ስርዓት በቀጣይ ሶስት ወራት ተግባራዊ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ። ባለፈው ስድስት ወራት ብቻ ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ የተጣራ የመንግስት የበጀት ፍላጎት በግምጃ ቤት ሰነድ ሽያጭ ማሟላት መቻሉንም ብሔራዊ ባንክ ገልጿል። ...
Read More

ነዋሪዎች ከአላማጣ ከተማ እና ሌሎች አካባቢዎች እየተፈናቀሉ መሆኑን ኢሰመኮ ገለጸ

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት ለነዋሪዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። በእነዚህ አካባቢዎች የተቀሰቀሰውን “ግጭት እና ወታደራዊ እንቅስቃሴ” ተከትሎ፤ ሁኔታው ወደ “ጦርነት” ሊሸጋገር ይችላል የሚል ሥጋት መፈጠሩን ኮሚሽኑ ገልጿል። ብሔራዊው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ይህን የገለጸው ዛሬ አርብ ጥር 22፤ 2018 ምሽት ባወጣው...
Read More

አቶ ክርስቲያን ታደለ እና አቶ ዮሃንስ ቧያለው፤ ያለ መከሰስ መብታቸው የተነሳው “ህግን ተከትሎ አለመሆኑን” ለፍርድ ቤት ተናገሩ

የሽብር ወንጀል ተከሳሾቹ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ አቶ ክርስቲያን ታደለ እና የአማራ ክልል ምክር ቤት አባሉ አቶ ዮሃንስ ቧያለው፤ ያለመከሰስ መብታቸው ከህግ ውጪ መነሳቱን ለፍርድ ቤት አስረዱ። ተከሳሾቹ በዐቃቤ ህግ የቀረቡባቸው ማስረጃዎች ውድቅ ተደርገው “በነጻ እንዲሰናበቱ” ጠይቀዋል።  ሁለቱን ተከሳሾች ይህን ጥያቄ ያቀረቡት፤ ዛሬ ማክሰኞ ጥር 19፤ 2018 ላስቻለው ለፌደራል...
Read More

“ኢትዮጵያ በህዳሴ [ግድብ] ላይ አንድም ብር እርዳታ፤ አንድም ብር ብድር አልወሰደችም” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ

ኢትዮጵያ ለህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ምንም አይነት “ብድር” እና “እርዳታ” እንዳላገኘች ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። የህዳሴ ግድብ በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገራት ያሉ ኢትዮጵያውያን...

የአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው

የአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክሪስቶፈር ላንዳው ኢትዮጵያን ጨምሮ በአራት የአፍሪካ ሀገራት ከነገ ጀምሮ ጉብኝት ሊያደርጉ  ነው። ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ ቆይታቸው...

በጋምቤላ ከተማ ከነገ ጀምሮ “ላልተወሰነ ጊዜ” ሞተር ሳይክል ማሽከርከር ተከለከለ 

በጋምቤላ ከተማ ባለው ወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ ምክንያት፤ ከነገ አርብ ጥር 15፤ 2018 ጀምሮ የመንግስትም ሆነ የግል ሞተር ሳይክሎች “ላልተወሰነ ጊዜ” ማሽከርከር “በጥብቅ የተከለከለ” መሆኑን...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

ወደ ትግራይ ከተሞች ተቋርጦ የነበረው የአየር በረራ ከነገ ጀምሮ ዳግም ሊጀመር ነው

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ላለፉት አምስት ቀናት አቋርጧቸው የነበሩትን ወደ ትግራይ ክልል የሚደረጉ የመንገደኞች በረራዎች ከነገ ማክሰኞ ጥር 26፤ 2018 ጀምሮ ዳግም ሊጀምር እንደሆነ የተቋሙ...

ስስ ፌስታል መጠቀምን የሚከለክለው የአዋጅ ማሻሻያ፤ በፓርላማ የህዝብ ውይይት የተፈጻሚነት ጥያቄ ተነሳበት 

በቤርሳቤህ ገብረ ለአንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውሉ ስስ የፕላስቲክ ከረጢቶችን መጠቀም የሚከለክለው አዲስ የአዋጅ ማሻሻያ፤ በአምራቾች ዘንድ የተፈጻሚነት ጥያቄ ተነሳበት። የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በበኩሉ፤...

የምርጫ ቦርድ የዲጂታል ምዝገባ ስርዓት በሰባት ፖለቲካ ፓርቲዎች ተቃውሞ ቀረበበት

በመጪው ሀገር አቀፍ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎችን ለመመዝገብ የተዘጋጀው የዲጂታል ስርዓት፤ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን “ከፉክክር ሜዳው በማውጣት ህዝብን አማራጭ አሳጥቶ ለመግዛት የታሰበ የፖለቲካ ሴራ...

የኢትዮጵያ የአቪዬሽን ደህንነትን የተመለከተው የአዋጅ ማሻሻያ ምን ለውጦችን ይዟል?

ከ20 ዓመት በላይ በሥራ ላይ የቆየውን “የኢትዮጵያ አቪዬሽን ደህንነት አዋጅ” የሚያሻሻል የአዋጅ ረቂቅ፤ ትላንት ሐሙስ ጥር 14፣ 2018 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ...

የምርጫ ቦርድ የዲጂታል ምዝገባ ስርዓት በሰባት ፖለቲካ ፓርቲዎች ተቃውሞ ቀረበበት

በመጪው ሀገር አቀፍ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎችን ለመመዝገብ የተዘጋጀው የዲጂታል ስርዓት፤ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን “ከፉክክር ሜዳው በማውጣት ህዝብን አማራጭ አሳጥቶ ለመግዛት የታሰበ የፖለቲካ ሴራ...

ምርጫ ቦርድ ዕጩዎችን እና መራጮችን በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ ሊጀምር ነው

በመጪው ጠቅላላ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎች እና መራጮች በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ የሚችሉበት መተግበሪያ እና የድረ ገጽ አማራጭ ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የዲጂታል...

በምርጫ ቦርድ ዕውቅና ያገኘ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ትብብር፤ ለቀጣዩ ምርጫ 1,200 ገደማ ዕጩዎችን ማዘጋጀቱን አስታወቀ

“ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት” የተባለው የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ስብስብ፤ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የቅንጅት ምዝገባ ምስክር ወረቀት አገኘ። የቅንጅቱ አካላት የሆኑ አራት ፓርቲዎች፤ በመጪው ምርጫው...

ከ1,700 በላይ “የጥቃቅን ቡድኖች” የምክክር አጀንዳዎችን መሰነዱን ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታወቀ    

በተስፋለም ወልደየስ እስከ ዛሬ ድረስ ባለው ሀገራዊ የምክክር ሂደት፤ ከ200 ሺህ ሰዎች በላይ መሳተፋቸውን ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች አንዱ የሆኑት ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶ ተናገሩ።...

በፌደራል ደረጃ ካሉ የባለድርሻ አካላት ሀገራዊ የምክክር አጀንዳዎችን የማሰባሰቢያ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ ሊካሄድ ነው 

በቤርሳቤህ ገብረ በፌደራል ደረጃ ባሉ የባለድርሻ አካላት የሚደረገው የሀገራዊ ምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር...

በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሚታየው የምሁራን ተሳትፎ ከሚጠበቀው አንጻር “አነስተኛ ነው” ተባለ 

በቤርሳቤህ ገብረ በኢትዮጵያ ያሉ ምሁራን በሀገራዊ የምክክር ሂደት ላይ ያላቸው ተሳትፎ፤ ሊኖራቸው ከሚገባው “አስተዋጽኦ” አንጻር ሲታይ “አነስተኛ ነው” ሲሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር...

ዋዜማ ሬዲዮ “ፍቃዱን” የመለሰው በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በተሰጠው “ትዕዛዝ” መሆኑን ገለጸ

በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን እገዳ የታጠለበት ዋዜማ የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን፤ የተወሰደበት እርምጃ “በማንኛውም መመዘኛ ትክክል ነው” ብሎ እንደማያምን ገለጸ። መገናኛ ብዙሃኑ...

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በአምስት ዓመት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ አዲስ ዋና ዳይሬክተር ሊሾምለት ነው

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ ወ/ሮ ሐይማኖት ዘለቀን በዕጩነት አቀረቡ። ላለፉት 23 ዓመታት በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እና የመንግስት...

መረጃ በሚከለክሉ ኃላፊዎች ላይ በአዋጅ የሚጣል ቅጣት ከ150 ሺህ ብር በላይ እንዲሆን ጥያቄ ቀረበ 

መረጃ በሚከለክሉ ኃላፊዎች ላይ በመረጃ ነጻነት ረቂቅ አዋጅ የተቀመጠው የቅጣት መጠን፤ ከ20 ሺህ ወደ 150 ሺህ ብር እና ከዚያ በላይ ከፍ እንዲል የኢትዮጵያ ብዙሃን...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...