ዕለታዊዎቹን “አዲስ ዘመን” እና “ዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ” ጋዜጦች የሚያሳትመውን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በበላይነት ለሚመራው የስራ አመራር ቦርድ፤ ዘጠኝ አዲስ አባላት በዛሬው ዕለት ተሾሙ። በፕሬስ ድርጅት የስራ አመራር ቦርድ አባልነት ለሶስት ተከታታይ ጊዜያት ተሹመው የነበሩት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ በአሁኑ ሹመት ሳይካተቱ ቀርተዋል። የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን እንደገና ለማቋቋም በ2011 ዓ.ም የወጣው አዋጅ፤...
Read More






























