“ብልጽግና ፓርቲ የመንግስት ስልጣንን ይዣለሁ ብሎ ስልጣን በሌላ መንገድ ለመቀጠል ፈጽሞ አያስብም” – አዳነች አቤቤ

ገዢው ብልጽግና ፓርቲ “የመንግስት ስልጣንን ይዣለሁ ብሎ ስልጣን በሌላ መንገድ ለመቀጠል ፈጽሞ አያስብም” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። በሚቀጥለው ሳምንት በሚካሄደው ምርጫ የከተማይቱ ነዋሪ ለፓርቲው ድምጽ እንዲሰጥ ለማሳመን “በብዙ መንገድ እየሰራ” መሆኑንም ገልጸዋል። ከንቲባዋ ይህን የገለጹት ዛሬ ማክሰኞ ማለዳ በአዲስ አበባው መስቀል አደባባይ በተከናወነው የብልጽግና ፓርቲ የምረጡኝ...
Read More

ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ መመዝገቡን ይፋ አደረገ

መንግስታዊው የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ ተቋም ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ (ESX) ላይ የተመዘገበ አራተኛው ኩባንያ ሆነ። ተቋሙ በዚህ ገበያ ላይ መመዝገቡን ይፋ ያደረገው ከኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ ጋር በመተባበር ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 18፤ 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባው ስካይላይት ሆቴል በሰጠው የጋራ መግለጫ ነው። እስካሁን በሀገሪቱ የመጀመሪያውና ብቸኛው...
Read More

ከደቡብ ሱዳን ሰንደቅ ዓላማ ጋር የሚመሳሰል ባንዲራ የያዘ የጋምቤላ ፖሊስ የደንብ ልብስ እንዲስተካከል ታዘዘ   

ለጋምቤላ ክልል የአድማ ብተና ፖሊስ አባላት በአዲስ መልክ የተዘጋጀ የደንብ ልብስ፤ ከደቡብ ሱዳን ሰንደቅ ዓላማ ጋር የሚመሳሰል ባንዲራ በመያዙ ማስተካከያ እንዲደረግበት ትዕዛዝ ተላለፈ። ትዕዛዙን ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ ለአባላቱ ያስተላለፈው የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ነው። የአድማ ብተና ፖሊስ አባላት ይጠቀሙበት የነበረው የደንብ ልብስ ላይ ለውጥ እንዲደረግ ውሳኔ ያሳለፈው፤ በክልሉ ከወራት በፊት...
Read More

በሱዳን ያለው ጦርነት በጎረቤት ሀገራት ላይ “አለመረጋጋትን ቀስቅሷል” – ፔካ ሐቪስቶ

የ68 ዓመቱ የቀድሞው የፊንላንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፔካ ሐቪስቶ፤ በኢትዮጵያውያን ዘንድ በይበልጥ የሚታወቁት በትግራይ ጦርነት ወቅት ይሰጧቸው በነበሩ ቀጥተኛ እና አነጋጋሪ አስተያየቶች ነበር። በጦርነቱ የመጀመሪያዎቹ ወራት የአውሮፓ ህብረት የኢትዮጵያ ልዩ ልዑክ የነበሩት ሐቪስቶ፤ ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በተደጋጋሚ በመገናኘት ለግጭቱ መፍትሔ ለማበጀት ሲጥሩ ከርመዋል።  በዚሁ ኃላፊነታቸው ወቅት የትግራይ ክልልን የመጎብኘት...
Read More

በትግራይ ክልል “በአጭር ጊዜ በህዝብ የተመረጠ መንግስት እንዲኖር” ለማድረግ ያለመ ምክር ቤት ተቋቋመ

በትላንትናው ዕለት በአዲስ አበባ በይፋ የተመሰረተው የትግራይ “የሰላም እና የለውጥ ምክር ቤት” ዋና ዓላማ፤ በክልሉ “በአጭር ጊዜ ውስጥ በህዝብ የተመረጠ መንግስት እንዲኖር ማድረግ” መሆኑን ዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ ፓርቲ (ስምረት) ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጸ። ምክር ቤቱ እስከ 40 የሚደርሱ አባላት የሚይዝ ሲሆን አስተባባሪ ኮሚቴም ተዋቅሮለታል። በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎችን፣ ታዋቂ ግለሰቦችን፣...
Read More

“ብዙ ሰዎች አሁን ኢትዮጵያ ያለችበትን ሁኔታ በደንብ የሚገባቸው አይመስለኝም” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ 

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ብዙ ሰዎች ኢትዮጵያ አሁን ያለችበትን ሁኔታ “በደንብ የሚገባቸው አይመስለኝም” ሲሉ ተናገሩ። እርሳቸው የሚያስቧትን የበለጸገች ኢትዮጵያ “እንደሚያዩ” “ጥርጥር እንደሌላቸው” የገለጹት አብይ፤...

ኢትዮጵያ በስምንት ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 6.76 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ 

ኢትዮጵያ በዘንድሮው በጀት ዓመት ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 6.76 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህ የገንዘብ መጠን ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ...

ከህግ ውጭ ታስረው የነበሩ ከ1,300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ

ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከህግ ውጭ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

ከደቡብ ሱዳን ሰንደቅ ዓላማ ጋር የሚመሳሰል ባንዲራ የያዘ የጋምቤላ ፖሊስ የደንብ ልብስ እንዲስተካከል ታዘዘ   

ለጋምቤላ ክልል የአድማ ብተና ፖሊስ አባላት በአዲስ መልክ የተዘጋጀ የደንብ ልብስ፤ ከደቡብ ሱዳን ሰንደቅ ዓላማ ጋር የሚመሳሰል ባንዲራ በመያዙ ማስተካከያ እንዲደረግበት ትዕዛዝ ተላለፈ። ትዕዛዙን...

ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ መመዝገቡን ይፋ አደረገ

መንግስታዊው የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ ተቋም ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ (ESX) ላይ የተመዘገበ አራተኛው ኩባንያ ሆነ። ተቋሙ በዚህ ገበያ ላይ መመዝገቡን ይፋ...

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች እና ሌሎች ተሽከርካሪዎች ላይ በተፈጸመ ጥቃት ቢያንስ 30 ሰዎች ተገደሉ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወደ ግልገል በለስ ከተማ በመጓዝ ላይ በነበሩ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች እና ሌሎች ተሽከርካሪዎች ላይ ትላንት ማክሰኞ ጠዋት ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት ቢያንስ...

በጋምቤላ ክልል የጸጥታ መደፍረስ “ተሳትፎ ነበራቸው” የተባሉ 62 የፖሊስ አባላት ጉዳይ በህግ እየታየ መሆኑ ተገለጸ

በጋምቤላ ክልል ተከስቶ በነበረው የጸጥታ መደፍረስ ወቅት “በጥፋት ድርጊቶች ውስጥ ተሳታፊ መሆናቸው ተረጋግጧል” ከተባሉ 272 የፖሊስ አባላት ውስጥ የ62ቱ ጉዳይ በህግ እየታየ መሆኑን አንድ...

“ብልጽግና ፓርቲ የመንግስት ስልጣንን ይዣለሁ ብሎ ስልጣን በሌላ መንገድ ለመቀጠል ፈጽሞ አያስብም” – አዳነች አቤቤ

ገዢው ብልጽግና ፓርቲ “የመንግስት ስልጣንን ይዣለሁ ብሎ ስልጣን በሌላ መንገድ ለመቀጠል ፈጽሞ አያስብም” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። በሚቀጥለው ሳምንት በሚካሄደው...

ብልጽግና ፓርቲ በአምስት ክልሎች መንግስት መመስረት የሚያስችል የዕጩዎች ብዛት በብቸኝነት ይዞ መቅረቡን የምርጫ ቦርድ ሰነድ አመለከተ  

የኦሮሚያ፣ አማራ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ ሐረሪ ክልሎች እና የድሬዳዋ ከተማ መስተዳድር ምክር ቤቶች ካሏቸው መቀመጫዎች መካከል ከግማሽ በላይ ዕጩዎችን ያቀረበው ገዢው ብልጽግና ፓርቲ መሆኑን...

ገዢው ብልጽግና ፓርቲ ለ64 የፓርላማ መቀመጫዎች ብቻውን ለምርጫ መቅረቡ ታወቀ

ገዢው ብልጽግና ፓርቲ በመጪው ግንቦት መጨረሻ በሚደረገው ምርጫ፣ በአምስት ክልሎች በሚገኙ 64 የምርጫ ክልሎች ብቻውን ለፓርላማ እንደሚወዳደር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በትላትንናው ዕለት ይፋ...

የትግራይ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

ከትግራይ ክልል ለሀገራዊ ምክክር የሚቀርቡ አጀንዳዎች የሚሰበሰቡበት መርሃ ግብር በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። በመርሃ ግብሩ የትግራይ ክልል...

በትግራይ ክልል ሀገራዊ ምክክር ለማድረግ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ የሚመክር ስብሰባ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የትግራይ ክልል የምክክር ሂደትን በተመለከተ በአዲስ አበባ ለሚኖሩ እና ከክልሉ ለሚመጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች “ከፍተኛ ጥሪ” በማድረግ የምክረ-ሐሳብ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ለማከናወን...

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የስራ ዘመን ለተጨማሪ ስምንት ወራት ተራዘመ 

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የስራ ዘመን በስምንት ወር አራዘመ። ፓርላማው የኮሚሽኑን የስራ ዘመን ለሁለተኛ ጊዜ ያራዘመው፤ ዛሬ ረቡዕ የካቲት 11፤...

ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስራ አመራር ቦርድ ዘጠኝ አዲስ አባላት ተሾሙ

ዕለታዊዎቹን “አዲስ ዘመን” እና “ዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ” ጋዜጦች የሚያሳትመውን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በበላይነት ለሚመራው የስራ አመራር ቦርድ፤ ዘጠኝ አዲስ አባላት በዛሬው ዕለት ተሾሙ። በፕሬስ...

ኢትዮጵያ በዓለም የፕሬስ ነጻነት ዝርዝር 148ኛ ደረጃ አገኘች

ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (RSF) የ180 ሀገራትን የፕሬስ ነጻነት ሁኔታ በሚመዘንበት ዓለም አቀፍ ዝርዝር፤ ኢትዮጵያ 148ኛ ደረጃ አገኘች። የኢትዮጵያ ጎረቤት ኤርትራ ለሶስተኛ...

ለሁለት ሳምንት “በኢ-መደበኛ ማቆያዎች” ተይዞ የቆየው የ“አዲስ ስታንዳርድ” ማኔጂንግ ኤዲተር ከእስር ተለቀቀ    

የ“አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ማኔጂንግ ኤዲተር ጋዜጠኛ ሚሊዮን በየነ፤ ከሁለት ሳምንት እስር በኋላ ትላንት ማክሰኞ ሚያዝያ 20፤ 2018 ከሰዓት በኋላ ተፈትቶ ወደ...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...