ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በተለያዩ ጊዜያት በሚያደርጓቸው ንግግሮች፤ ዓለም በኢትዮጵያ “እድገት እና ለውጥ ቢደመምም” በርካታ ኢትዮጵያውያን ግን የተሰራውን ስራ “በቅጡ ለመገንዘብ እና ለማድነቅ እንደሚያዳግታቸው” ሲናገሩ ተደምጠዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትላንት ቅዳሜ ግንቦት 8፤ 2018 በተካሄደ አንድ ሁነት ላይ ባደረጉት ንግግርም ይህንኑ አቋማቸውን ደግመውታል። አብይ ንግግሩን ያደረጉት፤ በአዲስ አበባ ከተማ የተገነባው የገላን...
Read More































