አሜሪካ በህወሓት አመራሮች ላይ የጣለችው የቪዛ እገዳ “በጎደሎ እና ሚዛን ባጣ ግምገማ ላይ የተመሰረተ ነው” ሲል ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ተቸ። ሀገሪቱ የፕሪቶሪያ ስምምነትን ከፈረሙ ወገኖች አንዱን ብቻ መርጣ ተጠያቂ ማድረጓ “በሰላም ሂደት ላይ ያለን እምነት የሚሸረሽር ነው” ሲልም እርምጃውን ተቃውሟል። የፖለቲካ ፓርቲው ተቃውሞን የገለጸው፤ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ...
Read More





























