ከስድስት ዓመት በተካሄደው አወዛጋቢ ምርጫ የተመረጠው የትግራይ ክልል ምክር ቤት፤ ዛሬ ማክሰኞ ሚያዝያ 27፤ 2018 ባደረገው ስብስባ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤልን የክልሉ ፕሬዝዳንት አድርጎ ሾመ። በህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ ውሳኔ ወደ ስራ እንዲመለስ የተደረገው ይኸው ምክር ቤት፤ ወ/ሮ ኪሮስ ሐጎስን አፈ ጉባኤ፣ ወ/ሮ ምህረት በርሀን ደግሞ ምክትል አፈጉባኤ አድርጎ መርጧል። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ...
Read More































