ዛሬ ሰኞ ግንቦት 24፤ 2018 የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ መስጫ ዕለት ነው። የ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዘጋቢዎች ከተለያዩ ስፍራዎች የሚልኳቸው መረጃዎች፣ ፎቶዎች እንዲሁም በዝግጅት ክፍላችን የተጠናቀሩ ዘገባዎችን በቀጥታ እናቀርባለን። 1:02 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ሰኞ ግንቦት 24፤ 2018 ሲያከናወን የዋለውን የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ፤ ድምጽ የመስጠት ሂደት ባልተጠናቀቀባቸው ጣቢያዎች...
Read More




























