ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የኢቢሲ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሊሾሙ ነው

የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በፓርላማ ሊሾሙ ነው። የኮርፖሬሽኑ ቦርድ አባል እንዲሆኑ ከታጩት ዘጠኝ ግለሰቦች ውስጥ ስድስቱ አዳዲስ ናቸው። የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽንን እንደገና ለማቋቋም በ2015 ዓ.ም. የወጣው አዋጅ፤ የተቋሙ የስራ አመራር ቦርድ በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት...
Read More

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ንብረቶቻቸውን  “ያለ ፈቃድ” እንዳያስተላልፉ እና እንዳይሸጡ ተከለከሉ   

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ያለ ተቆጣጣሪ መስሪያ ቤት “ግልጽ ፈቃድ”፤ የሚንቀሳቀሱም ሆነ የማንይንቀሳቀሱ ንብረቶቻቸውን “እንዳያስተላልፉ”፣ “እንዳያስወግዱ” ወይም “እንዳይሸጡ” ተከለከሉ። ክልከላውን የጣለው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፤ ትዕዛዙን ተላልፈው በሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች ላይ “ተገቢውን እርምጃ” እንደሚወስድ አስጠንቅቋል።ባለስልጣኑ ማስጠንቀቂያውን የሰጠው፤ ትላንት ማክሰኞ ጥር 26፤ 2018 ዓ.ም. በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው “ጥብቅ ማሳሰቢያ” ነው። በ2011 ዓ.ም....
Read More

የወልቃይትን ጉዳይ “እኔ አልወስንም” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ

በአማራ እና ትግራይ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄ ከሚነሳባቸው አካባቢዎች መካከል አንዱ የሆነውን የወልቃይት ጉዳይ እርሳቸውም ሆነ የፓርላማ አባላት “እንደማይወስኑ” ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ገለጹ። በወልቃይት ህዝብ ህልውና ላይ “መወሰን” የሚችለው “የእዚያው አካባቢ ህዝብ” መሆኑን ያመለከቱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የፌደራል መንግስት አቋም አሁንም ጉዳዩ “በህዝበ ውሳኔ (ሪፈረንደም) እና በህጉ አግባብ ይወሰን” የሚል መሆኑን...
Read More

ወደ ትግራይ ከተሞች ተቋርጦ የነበረው የአየር በረራ ከነገ ጀምሮ ዳግም ሊጀመር ነው

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ላለፉት አምስት ቀናት አቋርጧቸው የነበሩትን ወደ ትግራይ ክልል የሚደረጉ የመንገደኞች በረራዎች ከነገ ማክሰኞ ጥር 26፤ 2018 ጀምሮ ዳግም ሊጀምር እንደሆነ የተቋሙ ምንጮች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጹ። አየር መንገዱ በዛሬው ዕለት የበረራ ትኬቶች ሽያጭ ሲያከናውን መዋሉን የትኬት ቢሮ ሰራተኞች እና መንገደኞች ተናግረዋል። በመቐለ ከተማ የሚገኘው ድሪም የአውሮፕላን ትኬት መሸጫ...
Read More

ከሸሪዓ መርህ እና ሕግጋት ጋር የተጣጣመ የመንግሥት የግምጃ ሰነድ ግብይት ስርዓት ወደ ስራ ሊገባ ነው 

ከወለድ ነጻ አገልግሎት የሚሰጡ ባንኮች ከሸሪዓ መርሆዎች እና ሕግጋቶች ጋር በተጣጣመ መልኩ በመንግሥት ግምጃ ሰነድ ግብይት ላይ እንዲሳተፉ የሚያስችላቸው ስርዓት በቀጣይ ሶስት ወራት ተግባራዊ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ። ባለፈው ስድስት ወራት ብቻ ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ የተጣራ የመንግስት የበጀት ፍላጎት በግምጃ ቤት ሰነድ ሽያጭ ማሟላት መቻሉንም ብሔራዊ ባንክ ገልጿል። ...
Read More

የፕሪቶሪያ ስምምነት አፈጻጸምን የሚከታተለው የባለሙያዎች ቡድን ከእረፍት በኋላ ወደ ትግራይ ተመለሰ  

በፌደራል መንግስት እና በህወሓት መካከል በፕሪቶሪያ የተፈረመውን ግጭት የማቆም ስምምነት አተገባበር የሚከታተለው የባለሙያዎች ቡድን፤ ከ“እረፍት በኋላ” ዳግም ለስራ መሰማራቱን የአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ ሰላም...

“ኢትዮጵያ በህዳሴ [ግድብ] ላይ አንድም ብር እርዳታ፤ አንድም ብር ብድር አልወሰደችም” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ

ኢትዮጵያ ለህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ምንም አይነት “ብድር” እና “እርዳታ” እንዳላገኘች ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። የህዳሴ ግድብ በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገራት ያሉ ኢትዮጵያውያን...

የአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው

የአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክሪስቶፈር ላንዳው ኢትዮጵያን ጨምሮ በአራት የአፍሪካ ሀገራት ከነገ ጀምሮ ጉብኝት ሊያደርጉ  ነው። ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ ቆይታቸው...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የኢቢሲ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሊሾሙ ነው

የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በፓርላማ ሊሾሙ ነው። የኮርፖሬሽኑ...

የኢትዮጵያ የአቪዬሽን ደህንነትን የተመለከተው የአዋጅ ማሻሻያ ምን ለውጦችን ይዟል?

ከ20 ዓመት በላይ በሥራ ላይ የቆየውን “የኢትዮጵያ አቪዬሽን ደህንነት አዋጅ” የሚያሻሻል የአዋጅ ረቂቅ፤ ትላንት ሐሙስ ጥር 14፣ 2018 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ...

የምርጫ ቦርድ የዲጂታል ምዝገባ ስርዓት በሰባት ፖለቲካ ፓርቲዎች ተቃውሞ ቀረበበት

በመጪው ሀገር አቀፍ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎችን ለመመዝገብ የተዘጋጀው የዲጂታል ስርዓት፤ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን “ከፉክክር ሜዳው በማውጣት ህዝብን አማራጭ አሳጥቶ ለመግዛት የታሰበ የፖለቲካ ሴራ...

የኢትዮጵያ የአቪዬሽን ደህንነትን የተመለከተው የአዋጅ ማሻሻያ ምን ለውጦችን ይዟል?

ከ20 ዓመት በላይ በሥራ ላይ የቆየውን “የኢትዮጵያ አቪዬሽን ደህንነት አዋጅ” የሚያሻሻል የአዋጅ ረቂቅ፤ ትላንት ሐሙስ ጥር 14፣ 2018 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ...

የምርጫ ቦርድ የዲጂታል ምዝገባ ስርዓት በሰባት ፖለቲካ ፓርቲዎች ተቃውሞ ቀረበበት

በመጪው ሀገር አቀፍ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎችን ለመመዝገብ የተዘጋጀው የዲጂታል ስርዓት፤ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን “ከፉክክር ሜዳው በማውጣት ህዝብን አማራጭ አሳጥቶ ለመግዛት የታሰበ የፖለቲካ ሴራ...

ምርጫ ቦርድ ዕጩዎችን እና መራጮችን በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ ሊጀምር ነው

በመጪው ጠቅላላ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎች እና መራጮች በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ የሚችሉበት መተግበሪያ እና የድረ ገጽ አማራጭ ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የዲጂታል...

በምርጫ ቦርድ ዕውቅና ያገኘ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ትብብር፤ ለቀጣዩ ምርጫ 1,200 ገደማ ዕጩዎችን ማዘጋጀቱን አስታወቀ

“ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት” የተባለው የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ስብስብ፤ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የቅንጅት ምዝገባ ምስክር ወረቀት አገኘ። የቅንጅቱ አካላት የሆኑ አራት ፓርቲዎች፤ በመጪው ምርጫው...

ከ1,700 በላይ “የጥቃቅን ቡድኖች” የምክክር አጀንዳዎችን መሰነዱን ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታወቀ    

በተስፋለም ወልደየስ እስከ ዛሬ ድረስ ባለው ሀገራዊ የምክክር ሂደት፤ ከ200 ሺህ ሰዎች በላይ መሳተፋቸውን ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች አንዱ የሆኑት ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶ ተናገሩ።...

በፌደራል ደረጃ ካሉ የባለድርሻ አካላት ሀገራዊ የምክክር አጀንዳዎችን የማሰባሰቢያ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ ሊካሄድ ነው 

በቤርሳቤህ ገብረ በፌደራል ደረጃ ባሉ የባለድርሻ አካላት የሚደረገው የሀገራዊ ምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር...

በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሚታየው የምሁራን ተሳትፎ ከሚጠበቀው አንጻር “አነስተኛ ነው” ተባለ 

በቤርሳቤህ ገብረ በኢትዮጵያ ያሉ ምሁራን በሀገራዊ የምክክር ሂደት ላይ ያላቸው ተሳትፎ፤ ሊኖራቸው ከሚገባው “አስተዋጽኦ” አንጻር ሲታይ “አነስተኛ ነው” ሲሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር...

ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የኢቢሲ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሊሾሙ ነው

የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በፓርላማ ሊሾሙ ነው። የኮርፖሬሽኑ...

ዋዜማ ሬዲዮ “ፍቃዱን” የመለሰው በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በተሰጠው “ትዕዛዝ” መሆኑን ገለጸ

በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን እገዳ የታጠለበት ዋዜማ የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን፤ የተወሰደበት እርምጃ “በማንኛውም መመዘኛ ትክክል ነው” ብሎ እንደማያምን ገለጸ። መገናኛ ብዙሃኑ...

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በአምስት ዓመት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ አዲስ ዋና ዳይሬክተር ሊሾምለት ነው

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ ወ/ሮ ሐይማኖት ዘለቀን በዕጩነት አቀረቡ። ላለፉት 23 ዓመታት በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እና የመንግስት...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...