ለመጪው ምርጫ የሚወዳዳሩ ዕጩዎች ምዝገባ እስከ የካቲት 16 ተራዘመ 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በመጪው ግንቦት መጨረሻ በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ምርጫ የሚወዳደሩ ዕጩዎች ምዝገባ የሚያከናወኑበትን ጊዜ እስከ የካቲት 16፤ 2018 አራዘመ። ቦርዱ የምዝገባ ጊዜውን ያራዘመው፤ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተቋሙ ባዘጋጃቸው የተለያዩ መድረኮች ላይ እና በጽሁፍ ጭምር ባቀረቡት ጥያቄ መሆኑን አስታውቋል። ምርጫ ቦርድ ባለፈው ህዳር ወር መጨረሻ ይፋ ባደረገው የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ፤...
Read More

ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ለፓርላማ አባልነት በድጋሚ እንደማይወዳደሩ አስታወቁ 

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄን (አብን) በመወከል በባህር ዳር ከተማ ምርጫ ክልል ተመርጠው ላለፈው አራት ዓመት ተኩል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቆዩት ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ፤ በመጪው ምርጫ እንደማይወዳደሩ አስታወቁ። ዶ/ር ደሳለኝ ራሳቸውን ለምርጫ በዕጩነት ላለማቅረብ የወሰኑት ነጻ፣ ሰላማዊ እና ፍትሐዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል “ምቹ መደላድል ባለመኖሩ” ምክንያት እንደሆነ ገልጸዋል።  የፓርላማ አባሉ ይህን...
Read More

“የታሰሩ ፋኖዎች ከእስር እንዲለቀቁ እየጠበቅን ነው”- መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ

መንግስት የታሰሩ ፋኖዎች ከእስር እንዲፈቱ “በገባው ስምምነት” መሰረት ትግበራውን እየጠበቁ መሆናቸውን የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) አመራር የነበሩት መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ ገለጹ። በአማራ ክልል የትጥቅ ትግል ሲያደርጉ ቆይተው በቅርቡ “ወደ ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል” መግባታቸውን የተናገሩት የአፋህድ አመራሮች፤ 17 አጀንዳዎችን ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቅረባቸውን አስታውቀዋል። የአፋህድ አመራሮች አጀንዳዎቹን ለሀገራዊ ምክክር...
Read More

ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የኢቢሲ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሊሾሙ ነው

የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በፓርላማ ሊሾሙ ነው። የኮርፖሬሽኑ ቦርድ አባል እንዲሆኑ ከታጩት ዘጠኝ ግለሰቦች ውስጥ ስድስቱ አዳዲስ ናቸው። የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽንን እንደገና ለማቋቋም በ2015 ዓ.ም. የወጣው አዋጅ፤ የተቋሙ የስራ አመራር ቦርድ በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት...
Read More

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ንብረቶቻቸውን  “ያለ ፈቃድ” እንዳያስተላልፉ እና እንዳይሸጡ ተከለከሉ   

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ያለ ተቆጣጣሪ መስሪያ ቤት “ግልጽ ፈቃድ”፤ የሚንቀሳቀሱም ሆነ የማንይንቀሳቀሱ ንብረቶቻቸውን “እንዳያስተላልፉ”፣ “እንዳያስወግዱ” ወይም “እንዳይሸጡ” ተከለከሉ። ክልከላውን የጣለው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፤ ትዕዛዙን ተላልፈው በሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች ላይ “ተገቢውን እርምጃ” እንደሚወስድ አስጠንቅቋል።ባለስልጣኑ ማስጠንቀቂያውን የሰጠው፤ ትላንት ማክሰኞ ጥር 26፤ 2018 ዓ.ም. በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው “ጥብቅ ማሳሰቢያ” ነው። በ2011 ዓ.ም....
Read More

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በግማሽ ዓመት ብቻ 104 የፖሊስ አባላትን በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ማሰናበቱን ገለጸ

“ከስነ ምግባር ብልሽት” እና “ከሰብዓዊ መብት ጥሰት” ጋር በተያያዘ 104 የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አባላት፤ “በከባድ የዲሲፕሊን” ጥፋት መሰናበታቸውን የከተማይቱ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ...

የአሜሪካው አምባሳደር ስለ ሰሞኑ ግጭት ምን አሉ?

የአሜሪካው አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ ባለፈው ሳምንት በሰሜን ኢትዮጵያ የተከሰቱ ሁነቶች፤ ለሰላም እና መረጋጋት “ዘላቂ ቁርጠኝነት እንደሚያስፈልግ” “አስታዋሽ” መሆናቸውን ገለጹ። አምባሳደሩ “ወደ ዘላቂ ሰላም የሚመራው...

የፕሪቶሪያ ስምምነት አፈጻጸምን የሚከታተለው የባለሙያዎች ቡድን ከእረፍት በኋላ ወደ ትግራይ ተመለሰ  

በፌደራል መንግስት እና በህወሓት መካከል በፕሪቶሪያ የተፈረመውን ግጭት የማቆም ስምምነት አተገባበር የሚከታተለው የባለሙያዎች ቡድን፤ ከ“እረፍት በኋላ” ዳግም ለስራ መሰማራቱን የአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ ሰላም...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ለፓርላማ አባልነት በድጋሚ እንደማይወዳደሩ አስታወቁ 

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄን (አብን) በመወከል በባህር ዳር ከተማ ምርጫ ክልል ተመርጠው ላለፈው አራት ዓመት ተኩል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቆዩት ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ፤ በመጪው...

“የታሰሩ ፋኖዎች ከእስር እንዲለቀቁ እየጠበቅን ነው”- መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ

መንግስት የታሰሩ ፋኖዎች ከእስር እንዲፈቱ “በገባው ስምምነት” መሰረት ትግበራውን እየጠበቁ መሆናቸውን የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) አመራር የነበሩት መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ ገለጹ። በአማራ ክልል...

የምርጫ ቦርድ የዲጂታል ምዝገባ ስርዓት በሰባት ፖለቲካ ፓርቲዎች ተቃውሞ ቀረበበት

በመጪው ሀገር አቀፍ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎችን ለመመዝገብ የተዘጋጀው የዲጂታል ስርዓት፤ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን “ከፉክክር ሜዳው በማውጣት ህዝብን አማራጭ አሳጥቶ ለመግዛት የታሰበ የፖለቲካ ሴራ...

የኢትዮጵያ የአቪዬሽን ደህንነትን የተመለከተው የአዋጅ ማሻሻያ ምን ለውጦችን ይዟል?

ከ20 ዓመት በላይ በሥራ ላይ የቆየውን “የኢትዮጵያ አቪዬሽን ደህንነት አዋጅ” የሚያሻሻል የአዋጅ ረቂቅ፤ ትላንት ሐሙስ ጥር 14፣ 2018 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ...

ለመጪው ምርጫ የሚወዳዳሩ ዕጩዎች ምዝገባ እስከ የካቲት 16 ተራዘመ 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በመጪው ግንቦት መጨረሻ በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ምርጫ የሚወዳደሩ ዕጩዎች ምዝገባ የሚያከናወኑበትን ጊዜ እስከ የካቲት 16፤ 2018 አራዘመ። ቦርዱ የምዝገባ ጊዜውን...

ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ለፓርላማ አባልነት በድጋሚ እንደማይወዳደሩ አስታወቁ 

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄን (አብን) በመወከል በባህር ዳር ከተማ ምርጫ ክልል ተመርጠው ላለፈው አራት ዓመት ተኩል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቆዩት ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ፤ በመጪው...

የምርጫ ቦርድ የዲጂታል ምዝገባ ስርዓት በሰባት ፖለቲካ ፓርቲዎች ተቃውሞ ቀረበበት

በመጪው ሀገር አቀፍ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎችን ለመመዝገብ የተዘጋጀው የዲጂታል ስርዓት፤ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን “ከፉክክር ሜዳው በማውጣት ህዝብን አማራጭ አሳጥቶ ለመግዛት የታሰበ የፖለቲካ ሴራ...

“የታሰሩ ፋኖዎች ከእስር እንዲለቀቁ እየጠበቅን ነው”- መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ

መንግስት የታሰሩ ፋኖዎች ከእስር እንዲፈቱ “በገባው ስምምነት” መሰረት ትግበራውን እየጠበቁ መሆናቸውን የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) አመራር የነበሩት መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ ገለጹ። በአማራ ክልል...

ከ1,700 በላይ “የጥቃቅን ቡድኖች” የምክክር አጀንዳዎችን መሰነዱን ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታወቀ    

በተስፋለም ወልደየስ እስከ ዛሬ ድረስ ባለው ሀገራዊ የምክክር ሂደት፤ ከ200 ሺህ ሰዎች በላይ መሳተፋቸውን ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች አንዱ የሆኑት ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶ ተናገሩ።...

በፌደራል ደረጃ ካሉ የባለድርሻ አካላት ሀገራዊ የምክክር አጀንዳዎችን የማሰባሰቢያ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ ሊካሄድ ነው 

በቤርሳቤህ ገብረ በፌደራል ደረጃ ባሉ የባለድርሻ አካላት የሚደረገው የሀገራዊ ምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ ከአንድ ሳምንት በኋላ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር...

ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የኢቢሲ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሊሾሙ ነው

የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በፓርላማ ሊሾሙ ነው። የኮርፖሬሽኑ...

ዋዜማ ሬዲዮ “ፍቃዱን” የመለሰው በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በተሰጠው “ትዕዛዝ” መሆኑን ገለጸ

በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን እገዳ የታጠለበት ዋዜማ የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን፤ የተወሰደበት እርምጃ “በማንኛውም መመዘኛ ትክክል ነው” ብሎ እንደማያምን ገለጸ። መገናኛ ብዙሃኑ...

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በአምስት ዓመት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ አዲስ ዋና ዳይሬክተር ሊሾምለት ነው

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ ወ/ሮ ሐይማኖት ዘለቀን በዕጩነት አቀረቡ። ላለፉት 23 ዓመታት በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እና የመንግስት...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...