ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በትግራይ ክልል ከስድስት ዓመት በፊት በተካሄደው ምርጫ የተመረጠው የክልሉ ምክር ቤት "ወደ ስራ እንዲመለስ" ውሳኔ አስተላለፈ። ፓርቲው የትግራይ መንግስት አስፈጻሚ አካል፤ “ሁሉንም አቅሞች ያካተተ” እና “አቃፊ” ሆኖ እንዲቋቋም ወስኗል። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህጋዊ ዕውቅናው ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር የተሰረዘው ህወሓት ውሳኔዎቹን ያስተላለፈው፤ የፓርቲው ማዕከላዊ...
Read More































