በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት ናዳ አደጋ በርካታ ሰዎች ህይወታቸውን ባጡበት የጋጮ ባባ ወረዳ፤ ከአንድ ቤት እስከ “አምስት ሰዎች” መሞታቸውን የወረዳው አስተዳዳሪ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። በአደጋው ከሞቱት ውስጥ እስካሁን ድረስ የ70 ሰዎች አስከሬን መገኘቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገልጿል። በጋሞ ዞን ባለፈው ሰኞ የካቲት 30 ምሽት እና...
Read More
































