በጋሞ ዞን የመሬት ናዳ ከአንድ ቤተሰብ አምስት ሰዎች ህይወታቸውን ማጣታቸውን የአካባቢው አስተዳዳሪ ገለጹ 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት ናዳ አደጋ በርካታ ሰዎች ህይወታቸውን ባጡበት የጋጮ ባባ ወረዳ፤ ከአንድ ቤት እስከ “አምስት ሰዎች” መሞታቸውን የወረዳው አስተዳዳሪ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። በአደጋው ከሞቱት ውስጥ እስካሁን ድረስ የ70 ሰዎች አስከሬን መገኘቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገልጿል። በጋሞ ዞን ባለፈው ሰኞ የካቲት 30 ምሽት እና...
Read More

በጋሞ ዞን በተከሰተ የመሬት ናዳ ሳቢያ የ63 ሰዎች ደብዛ ጠፋ 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በተከሰተ የመሬት ናዳ 35 ሰዎች ሲሞቱ፤ የ63 ሰዎች ደብዛ መጥፋቱን የዞኑ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በመሬት ናዳው ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር ከፍ ሊል እንደሚችልም ጽህፈት ቤቱ ስጋቱን ገልጿል። የመሬት ናዳው የተከሰተው፤ በጋሞ ዞን ደጋማ አካባቢዎች ከትላንት ማክሰኞ መጋቢት 1፤ 2018...
Read More

ለ10 ዓመት የሚቆይ የኢትዮጵያን ቪዛ፤ በ10 ሺህ ዶላር ክፍያ ለመስጠት የሚያስችል ደንብ በስራ ላይ ዋለ

መደበኛ ፓስፖርት ለሚፈልግ አመልካች፤ 50 ሺህ ብር በመክፈል “በቤት ለቤት ልዩ አገልግሎት” በሁለት ቀናት ውስጥ እንዲያገኝ የሚያስችል ደንብ በስራ ላይ ዋለ። ደንቡ ለ10 ዓመታት የሚያገለግል የኢትዮጵያን “ወርቃማ ቪዛ” (Golden Visa) በ10 ሺህ ዶላር ክፍያ ማግኘት የሚቻልበትን አሰራርም በውስጡ አካትቷል። ይህንን አዲስ አሰራር ለመጀመሪያ ጊዜ ተግባራዊ ያደረገው፤ ከየካቲት 17፤ 2018 ዓ.ም....
Read More

ከስፖርት ውርርድ የሚገኝ ገቢን የመሰብሰብ ስልጣን ለተጨማሪ የፌደራል ተቋም ሰጥቷል የተባለ አዋጅ ጥያቄ ተነሳበት 

በፌዴራል የስፖርት ልማት እና አስተዳደር የአዋጅ ረቂቅ ላይ የስፖርት ውርርድን በተመለከተ የሰፈረው ድንጋጌ፤ ከገቢዎች ሚኒስቴር እና ከብሔራዊ ሎተሪ አገልግሎት ስልጣን ጋር “ግጭት የሚፈጥር ነው” የሚል ጥያቄ አስነሳ። ድንጋጌው የሀገሪቱ የስፖርት ልማት ከስፖርት ውርርድ በሚገኝ ገቢ እንዴት መደጎም እንዳለበት የሚያመለክት እንጂ፤ የሌሎች መስሪያ ቤቶችን ስልጣን የማይቃረን እንደሆነ ምላሽ ተሰጥቷል። ይህ ምላሽ...
Read More

የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ተዋጊዎች “የጦር ወንጀሎች” ሊሆኑ የሚችሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን መፈጸማቸውን አምነስቲ ኢንተርናሽናል ገለጸ

በኦሮሚያ ክልል ከ2011 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ ባለው ግጭት ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (ኦነሰ) ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን፤ “የጦር ወንጀሎች” ሊሆኑ የሚችሉ በርካታ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች መፈጸሙን  አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ። ሰራዊቱ በሴቶችና ልጃገረዶች ላይ “በቡድን አስገድዶ መድፈር” የደረሰ ጾታዊ ጥቃት፣ “የወሲብ ባርነት”፣ “ከህግ ውጭ ግድያ”፤ “ስቅየት” እና “የሲቪል ንብረት ውድመት” መፈጸሙን...
Read More

ከህግ ውጭ ታስረው የነበሩ ከ1,300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ

ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከህግ ውጭ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና...

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በግማሽ ዓመት ብቻ 104 የፖሊስ አባላትን በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ማሰናበቱን ገለጸ

“ከስነ ምግባር ብልሽት” እና “ከሰብዓዊ መብት ጥሰት” ጋር በተያያዘ 104 የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አባላት፤ “በከባድ የዲሲፕሊን” ጥፋት መሰናበታቸውን የከተማይቱ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ...

የአሜሪካው አምባሳደር ስለ ሰሞኑ ግጭት ምን አሉ?

የአሜሪካው አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ ባለፈው ሳምንት በሰሜን ኢትዮጵያ የተከሰቱ ሁነቶች፤ ለሰላም እና መረጋጋት “ዘላቂ ቁርጠኝነት እንደሚያስፈልግ” “አስታዋሽ” መሆናቸውን ገለጹ። አምባሳደሩ “ወደ ዘላቂ ሰላም የሚመራው...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

ለ10 ዓመት የሚቆይ የኢትዮጵያን ቪዛ፤ በ10 ሺህ ዶላር ክፍያ ለመስጠት የሚያስችል ደንብ በስራ ላይ ዋለ

መደበኛ ፓስፖርት ለሚፈልግ አመልካች፤ 50 ሺህ ብር በመክፈል “በቤት ለቤት ልዩ አገልግሎት” በሁለት ቀናት ውስጥ እንዲያገኝ የሚያስችል ደንብ በስራ ላይ ዋለ። ደንቡ ለ10 ዓመታት...

ከስፖርት ውርርድ የሚገኝ ገቢን የመሰብሰብ ስልጣን ለተጨማሪ የፌደራል ተቋም ሰጥቷል የተባለ አዋጅ ጥያቄ ተነሳበት 

በፌዴራል የስፖርት ልማት እና አስተዳደር የአዋጅ ረቂቅ ላይ የስፖርት ውርርድን በተመለከተ የሰፈረው ድንጋጌ፤ ከገቢዎች ሚኒስቴር እና ከብሔራዊ ሎተሪ አገልግሎት ስልጣን ጋር “ግጭት የሚፈጥር ነው”...

የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ተዋጊዎች “የጦር ወንጀሎች” ሊሆኑ የሚችሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን መፈጸማቸውን አምነስቲ ኢንተርናሽናል ገለጸ

በኦሮሚያ ክልል ከ2011 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ ባለው ግጭት ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (ኦነሰ) ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን፤ “የጦር ወንጀሎች” ሊሆኑ የሚችሉ በርካታ የሰብአዊ መብት...

በጦርነት ስጋት ከትግራይ ክልል ወጣቶች እየሸሹ ነው

የመቐለ ከተማ ነዋሪው እዮብ* እና ቤተሰቦቹ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚመለከቷቸውና የሚሰሟቸው ወሬዎች፤ በልባቸው ውስጥ አንድ “ትልቅ ስጋት” ዳግም እንዲያንሰራራ አድርጓል። “ዳግም ጦርነት...

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፤ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ የክልሉን ህገ መንግስታዊ ወሰን “አደጋ ላይ የሚጥል ነው” ሲል አወገዘ

በትግራይ ክልል ስር የነበሩ አምስት የምርጫ ክልሎች “በቀጥታ” ምርጫ እንዲካሄድባቸው የተላለፈውን ውሳኔ፤ “በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያገኘውን የትግራይ ህገ መንግስታዊ ወሰን አደጋ ላይ የሚጥል...

በትግራይ ክልል ስር የነበሩ አምስት የምርጫ ክልሎች “በቀጥታ” ምርጫ እንዲካሄድባቸው ተወሰነ  

በትግራይ እና በአማራ ክልሎች መካከል “አከራካሪ ሆነው” የቆዩ የተባሉ አምስት የምርጫ ክልሎች፤ “የይገባኛል ጥያቄው እስከሚፈታ” ድረስ ከትግራይ ክልል ውጪ ሆነው ለፓርላማ “በቀጥታ” ምርጫ እንዲደረግባቸው...

የኢሕአፓ የምርጫ ዕጩ የሆኑት አቶ የሺዋስ አሰፋ ከአንድ ቀን እስር በኋላ ተፈቱ 

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ለቀጣዩ ምርጫ በዕጩነት ካዘጋጃቸው ተወዳዳሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት አቶ የሺዋስ አሰፋ ከአንድ ቀን እስር በኋላ ተፈቱ። አቶ የሺዋስ ዛሬ...

በትግራይ ክልል ሀገራዊ ምክክር ለማድረግ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ የሚመክር ስብሰባ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የትግራይ ክልል የምክክር ሂደትን በተመለከተ በአዲስ አበባ ለሚኖሩ እና ከክልሉ ለሚመጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች “ከፍተኛ ጥሪ” በማድረግ የምክረ-ሐሳብ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ለማከናወን...

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የስራ ዘመን ለተጨማሪ ስምንት ወራት ተራዘመ 

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የስራ ዘመን በስምንት ወር አራዘመ። ፓርላማው የኮሚሽኑን የስራ ዘመን ለሁለተኛ ጊዜ ያራዘመው፤ ዛሬ ረቡዕ የካቲት 11፤...

የትግራይ አጀንዳ ማሳባሰቢያን በአዲስ አበባ ማካሄድ በአማራጭነት መያዙን ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ

ለሀገራዊ የምክክር ጉባኤ የሚቀርቡ የትግራይ ክልል አጀንዳዎች የሚሰባሰቡበትን መድረክ፤ በአዲስ አበባ ማካሄድ በአማራጭነት መያዙን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት...

ሲፒጄ የአዲስ ስታንዳርድ ምዝገባ “በአፋጣኝ ወደነበረበት እንዲመለስ” ጠየቀ

በትላንትናው ዕለት የምዝገባ ምስክር ወረቀቱ የተሰረዘው “አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን፤ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን “ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያዎች ተሰጥቶታል” የሚለው ክስ “ከእውነት የራቀ ነው”...

ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የኢቢሲ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሊሾሙ ነው

የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በፓርላማ ሊሾሙ ነው። የኮርፖሬሽኑ...

ዋዜማ ሬዲዮ “ፍቃዱን” የመለሰው በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በተሰጠው “ትዕዛዝ” መሆኑን ገለጸ

በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን እገዳ የታጠለበት ዋዜማ የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን፤ የተወሰደበት እርምጃ “በማንኛውም መመዘኛ ትክክል ነው” ብሎ እንደማያምን ገለጸ። መገናኛ ብዙሃኑ...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...