የአማራ እና ትግራይ ክልሎችን ጨምሮ በሰባት የሀገሪቱ ክልሎች የሚከሰቱ “ግጭቶች”፣ “የጸጥታ እና ደህንነት ስጋቶች”፤ ለሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ዋነኛ ምክንያት ሆነው መቀጠላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። ኮሚሽኑ በአራት ክልሎች ውስጥ ባሉ “በርካታ አካባቢዎች” “የዘፈቀደ እስር እየተፈጸመ” መሆኑንም ገልጿል። ኮሚሽኑ እነዚህን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ይፋ ያደረገው፣ ለፓርላማ ባቀረበው የ11 ወራት የስራ...
Read More






























