ኢሰመኮ በምርጫው ዕለት “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አልተፈጸሙም” አለ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትላንትናው ዕለት የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ “ሰላማዊ”፣ “አሳታፊ”፣ “ዲሞክራሲያዊ” እና “አካታች” እንደነበር ገለጸ። ኮሚሽኑ ምርጫው “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ያልተፈጸመበት” እና “የተለመዱ ዓለም አቀፍ የምርጫ መስፈርቶችን ባሟላ” ሁኔታ የተካሄደ መሆኑንም አረጋግጬያለሁ ብሏል። ኢሰመኮ ይህን የገለጸው፤ በምርጫው ዕለት ያደረገውን ክትትል የተመለከተ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ዛሬ ማክሰኞ...
Read More

እስከ ምሽት ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

በዛሬው ዕለት በተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፤ እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ተናገሩ። የምርጫ ቆጠራ በዛሬው ዕለት በማይጠናቀቅባቸው ቦታዎች፤ በነገው ዕለት እንደሚከናወንም ዋና ሰብሳቢዋ ገልጸዋል። ሜላትወርቅ ይህን የገለጹት ዛሬ ሰኞ ግንቦት 24፤ 2018 ሲካሄድ የዋለውን ምርጫ መጠቃለል በተመለከተ...
Read More

🔴 የምርጫ 2018 የቀጥታ ዘገባ

ዛሬ ሰኞ ግንቦት 24፤ 2018 የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ መስጫ ዕለት ነው። የ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዘጋቢዎች ከተለያዩ ስፍራዎች የሚልኳቸው መረጃዎች፣ ፎቶዎች እንዲሁም በዝግጅት ክፍላችን የተጠናቀሩ ዘገባዎችን በቀጥታ እናቀርባለን። 7:10 -በዛሬው ዕለት በተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፤ እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ...
Read More

በአማራ ክልል በተጣለ የእንቅስቃሴ ገደብ ምክንያት በባህር ዳር ያሉ የህዝብ ማመላለሻ አሽከርካሪዎች ስራቸውን አቁመው ዋሉ 

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) የተሰኘው ታጣቂ ኃይል በአማራ ክልል ለአምስት ቀናት የሚቆይ የእንቅስቃሴ እገዳ መጣሉን ተከትሎ፤ ከባህር ዳር ወደ ተለያዩ ከተሞች የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በዛሬው ዕለት ስራቸውን ማቆማቸውን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። በጎንደር እና በደብረ ማርቆስ ከተሞች የሚገኙ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ መናኸሪያዎችም በተመሳሳይ በዛሬው ዕለት ምንም ዓይነት ስምሪት አለማስተናገዳቸውን የዓይን እማኞች...
Read More

በትግራይ ክልል ካለው የግዳጅ አፈሳ ያመለጡ የዓይን እማኞች “እስር”፣ “ድብደባ” እና “ግድያ” ጭምር እየተፈጸመ መሆኑን ተናገሩ    

የአዲግራት ከተማ ነዋሪ የሆነው የ27 ዓመቱ ወጣት ጎይቶም ገብረስላሴ*፤ ከመቐለ እና ከመኖሪያ ከተማው የሚገዛቸውን ቡና እና በርበሬ ወደ ዛላንበሳ ከተማ እየወሰደ በመሸጥ የሚተዳደር ነው። ጎይቶም በትግራይ ክልል እና በኤርትራ ድንበር ወደምትገኘው ዛላንበሳ በሳምንት ሁለት ጊዜ እየተመላለሰ  የንግድ ስራውን ሲያከናወን፤ ከዚህ ቀደም የከፋ ችግር አልገጠመውም።  በዚሁ ከተማ በሚገኝ ሻይ ቤት ውስጥ...
Read More

“ብዙ ሰዎች አሁን ኢትዮጵያ ያለችበትን ሁኔታ በደንብ የሚገባቸው አይመስለኝም” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ 

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ብዙ ሰዎች ኢትዮጵያ አሁን ያለችበትን ሁኔታ “በደንብ የሚገባቸው አይመስለኝም” ሲሉ ተናገሩ። እርሳቸው የሚያስቧትን የበለጸገች ኢትዮጵያ “እንደሚያዩ” “ጥርጥር እንደሌላቸው” የገለጹት አብይ፤...

ኢትዮጵያ በስምንት ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 6.76 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ 

ኢትዮጵያ በዘንድሮው በጀት ዓመት ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 6.76 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህ የገንዘብ መጠን ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ...

ከህግ ውጭ ታስረው የነበሩ ከ1,300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ

ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከህግ ውጭ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና...

በዚህ ሳምንት ብዙ የተነበቡ

በአማራ ክልል በተጣለ የእንቅስቃሴ ገደብ ምክንያት በባህር ዳር ያሉ የህዝብ ማመላለሻ አሽከርካሪዎች ስራቸውን አቁመው ዋሉ 

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) የተሰኘው ታጣቂ ኃይል በአማራ ክልል ለአምስት ቀናት የሚቆይ የእንቅስቃሴ እገዳ መጣሉን ተከትሎ፤ ከባህር ዳር ወደ ተለያዩ ከተሞች የሚጓዙ አሽከርካሪዎች...

🔴 የምርጫ 2018 የቀጥታ ዘገባ

ዛሬ ሰኞ ግንቦት 24፤ 2018 የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ መስጫ ዕለት ነው። የ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዘጋቢዎች ከተለያዩ ስፍራዎች የሚልኳቸው መረጃዎች፣ ፎቶዎች እንዲሁም...

በትግራይ ክልል ካለው የግዳጅ አፈሳ ያመለጡ የዓይን እማኞች “እስር”፣ “ድብደባ” እና “ግድያ” ጭምር እየተፈጸመ መሆኑን ተናገሩ    

የአዲግራት ከተማ ነዋሪ የሆነው የ27 ዓመቱ ወጣት ጎይቶም ገብረስላሴ*፤ ከመቐለ እና ከመኖሪያ ከተማው የሚገዛቸውን ቡና እና በርበሬ ወደ ዛላንበሳ ከተማ እየወሰደ በመሸጥ የሚተዳደር ነው።...

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች እና ሌሎች ተሽከርካሪዎች ላይ በተፈጸመ ጥቃት ቢያንስ 30 ሰዎች ተገደሉ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወደ ግልገል በለስ ከተማ በመጓዝ ላይ በነበሩ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች እና ሌሎች ተሽከርካሪዎች ላይ ትላንት ማክሰኞ ጠዋት ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት ቢያንስ...

ኢሰመኮ በምርጫው ዕለት “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አልተፈጸሙም” አለ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትላንትናው ዕለት የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ “ሰላማዊ”፣ “አሳታፊ”፣ “ዲሞክራሲያዊ” እና “አካታች” እንደነበር ገለጸ። ኮሚሽኑ ምርጫው “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት...

እስከ ምሽት ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

በዛሬው ዕለት በተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፤ እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ...

🔴 የምርጫ 2018 የቀጥታ ዘገባ

ዛሬ ሰኞ ግንቦት 24፤ 2018 የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ መስጫ ዕለት ነው። የ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዘጋቢዎች ከተለያዩ ስፍራዎች የሚልኳቸው መረጃዎች፣ ፎቶዎች እንዲሁም...

የትግራይ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

ከትግራይ ክልል ለሀገራዊ ምክክር የሚቀርቡ አጀንዳዎች የሚሰበሰቡበት መርሃ ግብር በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። በመርሃ ግብሩ የትግራይ ክልል...

በትግራይ ክልል ሀገራዊ ምክክር ለማድረግ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ የሚመክር ስብሰባ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የትግራይ ክልል የምክክር ሂደትን በተመለከተ በአዲስ አበባ ለሚኖሩ እና ከክልሉ ለሚመጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች “ከፍተኛ ጥሪ” በማድረግ የምክረ-ሐሳብ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ለማከናወን...

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የስራ ዘመን ለተጨማሪ ስምንት ወራት ተራዘመ 

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የስራ ዘመን በስምንት ወር አራዘመ። ፓርላማው የኮሚሽኑን የስራ ዘመን ለሁለተኛ ጊዜ ያራዘመው፤ ዛሬ ረቡዕ የካቲት 11፤...

ምርጫ ቦርድ በጋዜጠኞች ላይ ያስቀመጠው የቃለ መሃላ ግዴታ “የሳንሱር መሣሪያ ነው” ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ተቸ

ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ሊካሄድ ጥቂት ቀናት በቀሩት 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ዋዜማ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋዜጠኞች ምርጫውን ለመዘገብ የዕውቅና ባጅ ከመውሰዳቸው...

ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስራ አመራር ቦርድ ዘጠኝ አዲስ አባላት ተሾሙ

ዕለታዊዎቹን “አዲስ ዘመን” እና “ዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ” ጋዜጦች የሚያሳትመውን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በበላይነት ለሚመራው የስራ አመራር ቦርድ፤ ዘጠኝ አዲስ አባላት በዛሬው ዕለት ተሾሙ። በፕሬስ...

ኢትዮጵያ በዓለም የፕሬስ ነጻነት ዝርዝር 148ኛ ደረጃ አገኘች

ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (RSF) የ180 ሀገራትን የፕሬስ ነጻነት ሁኔታ በሚመዘንበት ዓለም አቀፍ ዝርዝር፤ ኢትዮጵያ 148ኛ ደረጃ አገኘች። የኢትዮጵያ ጎረቤት ኤርትራ ለሶስተኛ...

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ፊቸርስ

ኮምቦልቻ – የውጊያ ዳፋ እና ሥጋት የበረታባት ከተማ

ከደሴ በስተደቡብ 25 ኪሎ ሜትር ገደማ የምትርቀው የኮምቦልቻ ከተማ፤ በመጪው ረቡዕ አንድ አመት የሚሞላው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ላፈናቀላቸው በሺህዎች ለሚቆጠሩ የሰሜን እና የደቡብ ወሎ...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (የመጨረሻ ክፍል)

- የአዲግራት የሁለት ሰዓታት ቆይታ- የትግራይ ተጓዦች በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ምን ገጠማቸው?  በተስፋለም ወልደየስዕኩለ ቀን ሆኗል። ቢጫና ነጭ ቀለም የተቀቡት እና በዋናው መንገድ መሃል...

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? (ክፍል 3)

- የውቅሮ እና ዕዳጋ ሐሙስ የወፍ በረር ቅኝት በተስፋለም ወልደየስ ድንገት ከእንቅልፌ ባነንኩ። ተከታታይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ የሰማሁ መስሎኛል። “በህልሜ ነው በእውኔ?” የሚል ጥያቄ ለራሴ አቅርቤ...