ለ15 ዓመታት በስራ ላይ ከቆየው “የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት አዋጅ” የመገናኛ ብዙኃንን የሚመለከተው ክፍል ተለይቶ ሌላ ራሱን የቻለ ህግ እንዲወጣለት የተደረገው በ2013 ዓ.ም ነበር። የመረጃ ነጻነትን የሚመለከተው ቀሪው ክፍል በተመሳሳይ መልኩ አዋጅ ቢዘጋጅለትም፤ ለፓርላማ የሚቀርብበት ሂደት ተጓትቶ ቆይቷል። ከዓመታት ጥበቃ በኋላ የመረጃ ነጻነትን ለመደንገግ የተዘጋጀው የአዋጅ ረቂቅ፤ ከሁለት ወራት በፊት...
Read More





























