ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የትግራይ ክልል ምክር ቤትን ወደ ስራ መመለሱ እና “የተናጠል የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላን” ተግባራዊ ማድረጉ፤ “የፕሪቶሪያ ስምምነት ድንጋጌዎችን የሚጥስ ነው” ሲል በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ተቸ። የፕሪቶሪያ ስምምነትን በተጨባጭ ተፈጻሚ ለማድረግ፤ በሁሉም ወገኖች የሚደረጉ ውይይቶች “በአስቸኳይ” በድጋሚ መጀመር እንዳለባቸውም ልዑኩ አሳስቧል። የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ይህን ያለው፤...
Read More





























