የፌደራል መንግስት ለ2019 በጀት ዓመት ካዘጋጀው ጠቅላላ በጀት ውስጥ 542.1 ቢሊዮን ብር የሚሆነውን፤ ለሀገር ውስጥ እና ለውጭ ዕዳ ክፍያ እንዲውል መደበ። ይህ የገንዘብ መጠን በዘንድሮው በጀት ዓመት ለተመሳሳይ ጉዳይ ከተመደበው በ79 ቢሊዮን ብር ገደማ ያሻቀበ ነው። በመጪው ሐምሌ ወር ለሚጀምረው የ2019 በጀት ዓመት፤ የፌደራል መንግስት ያዘጋጀው የበጀት መጠን 2.34 ትሪሊዮን...
Read More





























