ሰሞኑን “ከአንዳንድ” የአማራ ክልል አካባቢዎች የመከላከያ ሰራዊትን መውጣትን ተከትሎ፤ የአማራ ክልልን ህዝብ “ለዳግም ሰብአዊ ቀውስ የሚዳርግ ሁነት ተከስቷል” ሲል የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አስታወቀ። በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ባለው ነባራዊ ሁኔታ “የተመጠነ” “የጸጥታ አካላት ስምሪት ያለመኖር” እና “የሕግ ማስከበር ስራዎች መላላት”፤ የክልሉን ህዝብ “ከፍተኛ ዋጋ እያስከፈሉት ነው” ሲልም ፓርቲው ገልጿል። አብን...
Read More































