ዛሬ ሰኞ ግንቦት 24፤ 2018 የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ መስጫ ዕለት ነው። የ“ምርጫ 2018 – ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዘጋቢዎች ከተለያዩ ስፍራዎች የሚልኳቸው መረጃዎች፣ ፎቶዎች እንዲሁም በዝግጅት ክፍላችን የተጠናቀሩ ዘገባዎችን ከአሁኑ ሰዓት ጀምሮ በቀጥታ እናቀርባለን። ተከታተሉን።
Recent Posts
በአማራ ክልል በተጣለ የእንቅስቃሴ ገደብ ምክንያት በባህር ዳር ያሉ የህዝብ ማመላለሻ አሽከርካሪዎች ስራቸውን አቁመው...
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) የተሰኘው ታጣቂ ኃይል በአማራ ክልል ለአምስት ቀናት የሚቆይ የእንቅስቃሴ እገዳ መጣሉን ተከትሎ፤ ከባህር ዳር ወደ ተለያዩ ከተሞች የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በዛሬው ዕለት ስራቸውን ማቆማቸውን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። በጎንደር እና በደብረ ማርቆስ...
ምርጫ ቦርድ በጋዜጠኞች ላይ ያስቀመጠው የቃለ መሃላ ግዴታ “የሳንሱር መሣሪያ ነው” ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል...
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ሊካሄድ ጥቂት ቀናት በቀሩት 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ዋዜማ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋዜጠኞች ምርጫውን ለመዘገብ የዕውቅና ባጅ ከመውሰዳቸው በፊት እንዲፈርሙ ያስገደደው “የቃለ መሃላ” ስርዓት በነፃው ፕሬስ ላይ የተጣለ “የቁጥጥር...
በትግራይ ክልል ካለው የግዳጅ አፈሳ ያመለጡ የዓይን እማኞች “እስር”፣ “ድብደባ” እና “ግድያ” ጭምር እየተፈጸመ...
የአዲግራት ከተማ ነዋሪ የሆነው የ27 ዓመቱ ወጣት ጎይቶም ገብረስላሴ*፤ ከመቐለ እና ከመኖሪያ ከተማው የሚገዛቸውን ቡና እና በርበሬ ወደ ዛላንበሳ ከተማ እየወሰደ በመሸጥ የሚተዳደር ነው። ጎይቶም በትግራይ ክልል እና በኤርትራ ድንበር ወደምትገኘው ዛላንበሳ በሳምንት ሁለት ጊዜ...
“ብልጽግና ፓርቲ የመንግስት ስልጣንን ይዣለሁ ብሎ ስልጣን በሌላ መንገድ ለመቀጠል ፈጽሞ አያስብም” – አዳነች...
ገዢው ብልጽግና ፓርቲ “የመንግስት ስልጣንን ይዣለሁ ብሎ ስልጣን በሌላ መንገድ ለመቀጠል ፈጽሞ አያስብም” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። በሚቀጥለው ሳምንት በሚካሄደው ምርጫ የከተማይቱ ነዋሪ ለፓርቲው ድምጽ እንዲሰጥ ለማሳመን “በብዙ መንገድ እየሰራ” መሆኑንም...
ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ መመዝገቡን ይፋ አደረገ
መንግስታዊው የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ ተቋም ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ (ESX) ላይ የተመዘገበ አራተኛው ኩባንያ ሆነ። ተቋሙ በዚህ ገበያ ላይ መመዝገቡን ይፋ ያደረገው ከኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ ጋር በመተባበር ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት...




























